በባሏ ጥቃት ዓይኖቿ የተጎዱት ነፍሰ ጡር የሕክምና ውጤት እየጠበቀች ነው Ethiopian Reporter February 18, 2012 Tagged with addis ababa, Ethiopia, health, import/export, politics ነፍሰ ጡሯ በባለቤቷ በደረሰባት ድብደባ በዓይኖቿ፣ በአፍንጫዋና በመላ ሰውነቷ ላይ ከፍተኛ ጉዳት ደርሶባት በከፍተኛ ስቃይ ላይ እንደምትገኝ ቤተሰቦቿ አስታወቁ፡፡