በኮንቴይነር ታሽገው ወደ ዓረብ አገሮች ሲጓጓዙ ከነበሩት 11 ኢትዮጵያውያን ሞተው ተገኙ Ethiopian Reporter February 18, 2012 Tagged with addis ababa, Ethiopia, health, import/export, politics በሕገወጥ መንገድ ከ70 በላይ ዜጐችን በኮንቴይነር አሽጐ ጉዞውን ወደ ዓረብ አገሮች መሸጋገሪያ ድንበር ያደረገ ተሽከርካሪ አፋር ውስጥ በፖሊስ ክትትል ሲያዝ፣ 11 ዜጐች ሞተው መገኘታቸውን የሪፖርተር ምንጮች ገለጹ፡፡