የጀርመኑ ፕሬዝዳት ሥልጣን መልቀቅ
ጀርመን ፕሬዝዳንቷ ሥልጣን ለመልቀቅ ሲገደድባት ሁለት አመት ባልሞላ ጊዜ ዉስጥ ቩልፍ ሁለተኛዉ ናቸዉ።ቩልፍ ተክተዋቸዉ የነበሩት ሆርስት ከለር ሥልጣን ለመልቀቅ የተገደዱት አፍቃኒስታን ሥለሠፈረዉ የጀርመን ጦር ተልዕኮ በሰጡት አስተያየት ሰበብ ነበር።
ጀርመን ፕሬዝዳንቷ ሥልጣን ለመልቀቅ ሲገደድባት ሁለት አመት ባልሞላ ጊዜ ዉስጥ ቩልፍ ሁለተኛዉ ናቸዉ።ቩልፍ ተክተዋቸዉ የነበሩት ሆርስት ከለር ሥልጣን ለመልቀቅ የተገደዱት አፍቃኒስታን ሥለሠፈረዉ የጀርመን ጦር ተልዕኮ በሰጡት አስተያየት ሰበብ ነበር።