Tag: addis ababa
በአዋሳ ከተማ በፖሊሶችና በነጋዴዎች መካከል በተደረገ የተኩስ ልውውጥ 6 ሰዎች ቆሰሉ
• ከአንድ ሚሊዮን ብር በላይ የሚገመት ልባሽ ጨርቅ በቁጥጥር ሥር ውሏል
በአስፋው ብርሃኑ፣ ልዩ ዘጋቢ ከሐዋሳ
መጋቢት 5 ቀን 2004 ዓ.ም ከምሽቱ 3፡30 አካባቢ …
ሰበር ዜና – ብፁዕ ወቅዱስ አቡነ ሺኖዳ አረፉ
(ደጀ ሰላም፤ መጋቢት 8/2004 ዓ.ም፤ ማርች 17/2012/ PDF)፦ ተወዳጁ የቅብጥ ኦርቶዶክስ ቤተ ክርስቲያን ፖፕ ሺኖዳ ሣልሳዊ በተወለዱ በ88 ዓመታቸው ከዚህ ዓለም ድካ
Egypt’s Coptic Christian Pope Shenouda III dies
(BBC):- Egypt’s Coptic Christian Pope Shenouda III has died at the age of 88, state television has announced.
The cause of his death was not reported, but the leader of the Middle East’s largest Christian minority had suffered from health …
የአርበኞች ግንባር መስራች ተስፋየ ጌታቸው ፈተና
(ሙሉውን ጽሁፍ በፒ.ዲ.ኤፍ ለማንበብ ይህንን ይጫኑ)
የሸንኮራ እርሻና የተፈናቃዮች አቤቱታ
የኢትዮጵያ መንግስት በቀጣይ አምስት ዓመታት ተጨማሪ የስኳር ፋብሪካዎችን በመገንባት ሁለት ነጥብ አራት ቢሊዮን ቶን ስኳር ሐገር ዉስጥ ለማምረት እቅድ እ
በድን ሬሣ የሚዘርፍ አረመኔ መንግሥት
ነፃነት ዘገዬ
አንዱ ወዳጄ እንዲህ አለኝ … “ጋሽ ነፃነት፣ ኑሮየን አንተም ታውቀዋለህ። ምኑን እነግርሃለሁ? አሁንስ ምርር ብሎኛል። የት አባቴን ልሂድ? እ
ትውስታዬ በውጭ ጉዳይ ሚንስቴር (የመጨረሻ ክፍል)
የምድር ፈራጅ ሆይ ከፍ ከፍ በል፤
ለትዕቢተኞች ፍዳቸውን ክፈላቸው።
አቤቱ ህዝብህን አዋረዱ፤
ርስትህንም አስቸገሩ።
መዝሙረ ዳዊት 93/4 ቁ 2-5
በክፍል አራት …
ርዕዮትን እያሰሩ … ቐሽ ገብሩን ቢዘክሩ… “ሼም” የለም በአገሩ? (አቤ ቶኪቻው)
Tweetአቤ ቶኪቻው ባለፈው ሳምንት ውስጥ ተዓምረኛው ኢቲቪ ለማርች ስምንት የሴቶች ቀን መታሰቢያ አንድ ዶክመንተሪ ፊልም አሳይቶናል። ቐሽ ገብሩ ስለተባለች የህውሃት ህፃን ታጋይ የሚዘክር ዘጋቢ ፊልም። (ፊልሙ ልብ ብለው ሲከታተሉት ዘጋቢ ብቻ ሳይሆን አወዛጋቢም ነው… እንዴት…? የሚለውን የታገሰ ያነባል (ሳቅ)) በመጀመሪያ አበሻ እንደመሆኔ መጠን ጭቆናን “እምቢ” ብለው ፋኖን ለዘመሩ ታጋዮች ትልቅ አክብሮት እንዳለኝ ያለ ሽሙጥ እገልፃለሁ። […]
ለወያኔ ጥቃት የኤርትራ መንግስት ምላሽ
ኤርትራ ከኢትዮጵያ ለተሰነዘረባት ጥቃት አፀፋ ለመመለስ እንደማትሻ አመለከተች። የሐገሪቱ የዉጭ ጉዳይ ሚኒስትር በሰጡት መግለጫ መንግስታቸዉ የኢትዮጵያ…
የኢትዮጵያዊው ፎቶግራፍ አንሺ እርምጃ
በሊባኖስ በሚኖሩ ኢትዮጵያውያት ላይ የሚፈጸመውን ይግፍ እርምጃ በተለይም አንዲት ወጣት በጠራራ ፀሐይ በሊባኖሳውያን እንደበግ እየተጎተተችና እየተደበደ…
VOA Amharic – 17 March 2012
News, Community Heroes or Call-in, Crossfire and African Topics
ርዕዮትን እያሰሩ … ቐሽ ገብሩን ቢዘክሩ… “ሼም” የለም በአገሩ…?
ባለፈው ሳምንት ውስጥ ተዓምረኛው ኢቲቪ ለማርች ስምንት የሴቶች ቀን መታሰቢያ አንድ ዶክመንተሪ ፊልም አሳይቶናል። ቐሽ ገብሩ ስለተባለች የህውሃት ህፃን ታጋይ የሚዘክር ዘጋቢ ፊልም። (ፊልሙ ልብ ብለው ሲከታተሉት ዘጋቢ ብቻ ሳይሆን አወዛጋቢም ነው… እንዴት…? የሚለውን የታገሰ ያነባል (ሳቅ)) በመጀመሪያ አበሻ እንደመሆኔ መጠን ጭቆናን “እምቢ” ብለው ፋኖን ለዘመሩ ታጋዮች ትልቅ አክብሮት እንዳለኝ ያለ ሽሙጥ እገልፃለሁ። ተስፋዬ ገብረ …![]()
ጴጥሮስ ያቺን ሰዓት
ተላከ፤ ከአራዳ ልጆች
አቅራቢ፤ መስፍን ማሞ ተሰማ
ቀዳሚ፤ ይድረስ ለዲበኩሉ!
ወዳጃችን ዲበ! ለጤናህ እንደምን አለህልን? እንዲያው ለመሆኑ እንዲያው
የወያኔ እግሮች በኤርትራ ምድር ላይ
የኢትዮጵያ መንግሥት የኤርትራ ውስጥ በ“ሽብርተኞች” ማሠልጠኛዎች ላይ ጥቃት አደረስኩ አለ፡፡
የኢትዮጲያዊት አለም ደቻሳ አሟሟት በቤይሩት
ቤይሩት ሊባኖስ ውስጥ የራስዋን ህይወት አጠፋች የተባለችው ኢትዮጵያዊት ጉዳይ አነጋጋሪ ሆኗል ። በሊባኖስ የኢትዮጵያ ቆንስላ ጀነራል አቶ አሳምነው ደበሌ…
15 03 2012 ዜና 16:00 UTC
የዓለም ዜና
ጀርመን ራዲዮ 15 March 2012
የዓለም ዜና
ቤሩት ውስጥ ስትደበደብ በቴሌቭዥን የታየችው ኢትዮጵያዊት ሕይወቷ አለፈ
ሰሞኑን በዩቱብ በተሰራጨው የቴሌቭዥን ዜና አሠሪዋ ቤሩት ከሚገኘው የኢትዮጵያ ቆንስላ ጽህፈት ቤት ደጃፍ በአሰቃቂ ሁኔታ እያንገላታና በግድ እየጎተተ ወደ…
በጋምቤላ ሃያ የኮሌጅ ተማሪዎች በጥይት ተገደሉ
አምስቱ ክፉኛ ቆስለዋል
Ethiopia Zare (ረቡዕ የካቲት 5 ቀን 2004 ዓ.ም. March 14, 2012)፦ ከትናንት በስቲያ ሰኞ መጋቢት 3 ቀን 2004 ዓ.ም. ከቀኑ 10 ሰዓት አካባቢ ከጎደሬ ወደ ጋ
“ማህበረ ቅዱሳንና” ዕርቀ ሰላሙ
ለማንበብ እዚህ ይጫኑ
ሕይወት ለሰጠ ሞት?
click here for pdfእናት ታምጣለች፡፡ ያለ የሌለ ኃይሏን ሁሉ እያሟጠጠች፡፡ የመንደሯ አዋላጅ እሜቴ ድንበሯ «አይዞሽ ግፊ» ይላሉ እየደጋገሙ፡፡ የመንደሯ ታ…
በቦሌ አውሮፕላን ማረፊያ መብራት መጥፋት አውሮፕላኖች በጨለማ ሲያርፉ አመሹ
በቦሌ አውሮፕላን ማረፊያ ከትናንት በስቲያ ከቀኑ 11 ሰዓት እስከ ምሽቱ 2፡34 ሰዓት ድረስ የአውሮፕላን መንደርደርያዎች መብራቶች በመጥፋታቸው አውሮፕላኖች
እንደ እርሳቸው ያለ ፊትም አልነበረ፤ አሁንም የለ፤ ምናልባት፣ ምናልባት ወደፊት ሊኖር ይችላል!
ኢንሳይክሎፔዲያ ብሪታኒካ “…ዘመናዊት ኢትዮጵያን የፈጠሩ ሰው ናቸው፡፡…” ሲል የመሰከረላቸው ሰው ዳግማዊ አፄ ምኒልክ ናቸው፡፡ ዳግማዊ ምኒልክ ባቡር
አጼ ምኒልክ እና እቴጌ ጣይቱ በደራሲ ተስፋዬ ገ/አብ ዓይን
ገላነው ክራር ([email protected])
ተስፋዬ በሰሞኑ ጽሁፎቹ መነጋገሪያ ሆኗል። ጽሁፎቹን አነበብኩ። የተስፋዬን ጽሁፍ ሳያነብ የሚያልፍ ያለ አይመስለኝም። አ
ቴዲ አፍሮ ከሞት ቅጣት ያዳነው ኢትዮጵያዊ ሀገሩ ገባ
‹‹ስለቴዲ አፍሮ የምናገርበት አንደበት የለኝም›› አስመሮም ኃይለ ሥላሴየሰው ሕይወት አጥፍቷል በሚል በአሥር ቀናት ውስጥ በሞት እንዲቀጣ ወይም የነፍ
ወይዘሮ አዜብ እስቲ ባለቤትዎን ይምከሯቸው ?
ዛሬ ለቀዳማዊት እመቤት አዜብ መስፍን አንድ መልዕክት ለመስደድ አስቤያለሁ። እስከ ዛሬ ድረስ ለጠቅላይ ሚኒስትራችን የተለያዩ መልዕክቶችን ስንልክላቸው ነበር። እርሳቸው ግን አይተው እንዳላየ፣ ሰምተው እንዳልሰማ ዝም ብለውናል። በርግጥ መልዕክቶቻችንን እንደሚያነቡ ባለፈው ግዜ ጠቁመውናል። “እያንዳንዳችሁ በየጋዜጣው የምትፅፉትን እናያለን የጋዜጠኝነት ሀሁ ያልገባችሁ ጋጥ ወጦች ናችሁ” ብለው እስከ ዶቃ ማሰሪያችን በተናገሩበት “ዲስኩር” ቢያንስ መልዕክቶቻችንን እያዩ እንደሆነ ተረድተናል። እኛም “ጠቅላይ …![]()
09 03 2012 ዜና 16:00 UTC
የዓለም ዜና
ጀርመን ራዲዮ 9 March 2012
የዓለም ዜና
”የኛ ሰው”
ቴዎድሮስ አበበ
ቋንቋን ያከብራሉ። ቃላትን ይንከባከባሉ። ለሥነ ጽሑፋዊ ውበት ይጠነቀቃሉ። የአጻጻፍ ስሌታቸው ያስደስታል። ስለሆነም የእውነተኛ ታሪክም…
የስዊድን ፓርላማ የኤርትራውያንን 2% ቀረጥ ክፍያ ለማስቆም ተወያየ
የስዊድን ምክር ቤት በሐገሪቱ የሚገኙ የኤርትራ ተወላጆች ለአስመራ መንግስት የሚልኩትን ሁለት በመቶ ቀረጥ ለማስቆም ተወያየ። ምክር ቤቱ ስዊድን የሚገኙ
ትውስታዬ በውጭ ጉዳይ ሚንስቴር – ክፍል 4
የምድር ፈራጅ ሆይ ከፍ ከፍ በል፤ ለትዕቢተኞች ፍዳቸውን ክፈላቸው። አቤቱ ህዝብህን አዋረዱ፤ ርስትህንም አስቸገሩ። መዝሙረ ዳዊት 93/4 ቁ 2-5 በክፍል ሦስት ጓደኛሞችን እየከፈሉ ወሬ እንዲሰጧቸው ጫና ሲፈጥሩባቸው ተርኬ አቁሜ ነበር አሁን ደግሞ ከዚያ ተከትሎ የተፈጸመውን እተርካለሁ። ወደ ውጭ አገር መመደብን ተስፋ አድርጎ የቆየ በሙሉ የምደባው እድል እንዳታመልጠው ሲል “ጌቶቹ” መስማት የሚፈልጉትን ሁሉ “እውነት” ነው እያለ […]
ማሞ ውድነህ ማን ናቸው?
በወሎ ክፍለ ሃገር ፣ የዛሬ 81 ዓመት የተወለዱት ማሞ ውድነህ፣ ወላጆቻቸውን በአምስቱ አመት የጣሊያን ወረራ ጊዜ ነው ያጡት። ማሞ ውድነህ 12ኛ ክፍልን ያጠናቀ…
6 የአዲስ አበባ ከተማ ከፍተኛ ባለስልጣናት ከስራቸው ተባረሩ
– ሌሎች ባለሥልጣናትም አሉበትየአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ለአምስት ቀናት ባካሄደው ግምገማ፣ ዋና ሥራ አስኪያጁን ጨምሮ ስድስት ከፍተኛ የአስተዳደሩ
አንዱዓለም አራጌ የግድያ ሙከራ እንደተደረገባቸው ለፍርድ ቤት አሳወቁ
‹‹በእኛም ላይ ችግሩ ይደርሳል በሚል የምንተኛው በየተራ ነው›› በእስር ላይ የሚገኙ የፓርቲው አባላትየአንድነት ለዴሞክራሲና ለፍትሕ ፓርቲ (አንድነት)
ኮንግረስማን ዶናልድ ፔይን በ77 ዓመታቸው አረፉ
በዩናይትድ ስቴይትስ የህዝብ ተወካዮች ምክር ቤት የኒውጀርሲ ግዛትን ወክለው 12 ጊዜ በህግ መምሪያው ምክር ቤት በመመረጥ ያገለገሉት ዶናልድ ፔይን በዛሬውለት አርፈዋል።
ኢትዮጵያውያን ስደተኞች በኖርዌይ
ኖርዌይ በአገሪቱ የሚኖሩ የኢትዮጵያ ስደተኞችን ለመመለስ ከኢትዮጵያ መንግሥት ጋር ስምምነት ክተፈራረመች ይሄው ሁለት ወር ሊጠጋ ነው። የኖርዌይ መንግሥ
የእነአቶ አንዱዓለም አራጌ ፍርድ ቤት ጉዳይ ተቀጠረ
ተከሣሾች አቤቱታ አቅርበዋል፡፡
መለስ ዜናዊ ከሞት እንዴት እንዳመለጠ … ተስፋዬ ገብረአብ
ተስፋዬ ገብረአብ
ትረካውን ጥቂት አሰማምሬው ይሆናል እንጂ ይህ የምገልፅላችሁ ታሪክ በትክክል የተፈፀመ ነው። ታሪኩን ካጫወተኝ ሰው ጋር ስናወራ፣
“ልፃ
የምንፈልገውን ለውጥ ለማምጣት
“ለውጥ “ የሚባለውን ቃል ስንሰማ ወዲያውኑ በአዕምሮአችን ውስጥ የሚቀረፀው ጥሩነቱ ብቻ ነው። መጥፎ ውጤት የሚያስከትል ለውጥ መኖሩን ባንዘነጋም እምብዛም ትኩረታችንን አይስብም። የለውጥ ውጤት መቶ በመቶ ጥሩ ይሆናል ብሎ መገመት ባይቻልም በምኞት ደረጃ ግን ሁሉም የሚመኘው ጥሩውን ነው። አንዳንዴ ግን ምናባቱ ከዚህ የባሰ አይመጣም ይባላል።ይህ ከጭንቀትና ነባሩን ሁኔታ ለመቋቋም በማይቻልበት ደረጃ ላይ ሲደረስ ከብሶት የሚመነጭ እንጂ […]
የቅሌትና የውርደት ዘመን
እንዴት እንደከረማችሁ እያወቅሁት ‹እንዴት ከረማችሁ› ብዬ አልጠይቅም፡፡ ሲዳሩ ማልቀስ ወግ መሆኑ እዬቀረ እንደመምጣቱ ሁሉ ሲገናኙ ሰላምታ መለዋወጥም እንደዚያው እየሆነ ነው፡፡ ምን አዲስ ነገር አለና? ጊዜ ማጥፋት ብቻ! ሁሉም ነገር ያው ነው ብቻ ሳይሆን ያው መሆንም እያቃተው ከሴከንድ ወደ ሴከንድ እየባሰበት ነው የሚሄደው – በኢትዮጵያ ውስጥ የሚታየው ነባራዊ ሁኔታ በተለይ – በዓለም ዙሪያ ደግሞ ባጠቃላይ፡፡ ተግባባን? […]
ሐተታ አድዋ – በዕውቀቱ ስዩም (ደራሲና ገጣሚ)
የአድዋ ድልን ከድንበር ሉአላዊነት ጋር አያይዞ መተንተን የተለመደ ነው፡፡ ድሉ አነሠ በዛ የሚለው ጭቅጭቅ ከዚህ መሠረት ይፈልቃል፡፡ በኔ ግምት የአድዋ ድ
የሀገር ቤት ወሬዎችን ከፍትህ ጋዤጣ ያግኙ! (ፍትህ ቁ.177)
(ሙሉውን ጋዜጣ ለምንበብ ይህንን ይጫኑ)
መሪዎቻችን እነማን ናቸው? አርቲስቶቹ ወይስ ታጋዮቹ?
አቤ ቶኪቻው
ከላይ በርዕሱ እንደተገለፀው ለዛሬው የፍትህ ጋዜጣ ጨዋታችን በዋነኛነት ይዤ የመጣሁት ጉዳይ መሪዎቻችን እነማን እንደሆኑ የሚጠይቅ ነው። ያው…
የፈራ ይመለስ
ተመስገን ደሳለኝ
የፈራ ይመለስ። አዎ ይመለስ! ግን ከየት ነው የሚመለሰው? መችስ ወጣና ነው የሚመለሰው? እንዴት ነው ነገሩ ሁሉ እኮ፡-
መች ተዋጋና
ያስባል ገ
የጅብ እርሻ የዶር. ዳኛቸው መዝገብ
ፕሮፌሰር መስፍን ወ/ማሪያም
የዶ/ር ዳኛቸው የጅብ እርሻ የኢትዮጵያን ሁኔታ በትክክል የሚገልጽ ጽሑፍ ነበር፤ ብዙ ሰዎች እንዳነበቡት ተስፋ አደርጋለሁ፤ ካ