ሳዑዲ አረቢያ የታሰሩ ኢትዮጵዉያን
የሳዑዲ አረቢያ ባለሥልጣናት ያሰሯቸዉን ኢትዮጵዉያን ክርስቲያኖች እስልምና እንዲቀበሉ ግፊት እያደረጉባቸዉ ነዉ ሲል አንድ የክርስቲያኖች መብት ተማጋች ድርጅት ወቀሰ።እስረኞች ግን ሐይማኖታቸዉን እንዲቀይሩ ተደረገባቸዉ ሥለተባለዉ ተፅዕኖ ያወሱት ነገር የለም
የሳዑዲ አረቢያ ባለሥልጣናት ያሰሯቸዉን ኢትዮጵዉያን ክርስቲያኖች እስልምና እንዲቀበሉ ግፊት እያደረጉባቸዉ ነዉ ሲል አንድ የክርስቲያኖች መብት ተማጋች ድርጅት ወቀሰ።እስረኞች ግን ሐይማኖታቸዉን እንዲቀይሩ ተደረገባቸዉ ሥለተባለዉ ተፅዕኖ ያወሱት ነገር የለም