የከተማ ውስጥ ረሃብ በኢትዮጵያ መስፋፋቱን እንደቀጠለ ዘገባዎች አመለከቱ
በአዲስ አበባ ከተማ ውስጥ በሺዎች የሚቆጠሩ ህጻናት ተማሪዎች ከረሃብ የተነሳ እራሳቸውን እየሳቱ እንደሚወድቁ ዘገባዎች አመልክተዋል። የግንቦት 7 ድምጽ ሬድዮ ባለፈው አመት ግንቦት ወር፥ በርካታ ህጻናት በቂ ምግብ ካለማግኘታቸው የተነሳ በየትምህርት ቤቶች እራሳቸውን መቆጣጠር እያቃተቸው እንደሚወድቁ መምህራንን በመጥቀስ መዘገቡ ይታወሳል። ሰሞኑን …