የአቡነ ጳውሎስ "ሐውልተ ስምዕ" በ20 ቀናት ውስጥ እንዲፈርስ ትእዛዝ ተሰጥቷል፤ ብፁዕ አቡነ ቀውስጦስ “አዲስ አበባን አልፈልግም” እያሉ ነው
አቡነ ጳውሎስ በውሳኔው ላይ ላለመፈረም እያንገራገሩ ነው፤ አቡነ ቀውስጦስ ሐላፊነቱን ለመቀበል መቸገራቸው እየተነገረ ነው፤ “ካልሆነ አቡነ ሳሙኤል ወደ ቦታቸው ይመለሱ” (ሌሎች ብፁዓን አባቶች) (ደጀ ሰላም፤ ኦክቶበር 28/2010፤ ጥቅምት 18/2003 ዓ.ም):- ከተጀመረ ስድስተኛ ቀኑን ያስቆጠረው የቅዱስ ሲኖዶስ ምልአተ ጉባኤ በዛሬው የከሰዓት …