የአ/አበባ ጎልማሶችና ወጣቶች ማኅበራት ኅብረት ተቃውሞውን ያስተባብራል ለተቃውሞው፣ በሰባት ቀናት ከ100 ሺሕ በላይ የድጋፍ ፊርማዎች ተሰባሰቡ የጥቅምቱ የቅዱስ ሲኖዶስ ምልአተ ጉባኤ እንዲወስንበት ለማድረግ ታቅዷል “በማስረጃ ተደግፎ የሚቀርብ ነገር ካለም እርምት እንወስዳለን” /የጣቢያው ሓላፊ/ (ምንጭ: አዲስ አድማስ፤ ቅጽ ፲፮ ቁጥር ፰፻፳፤ ቅዳሜ መስከረም ፳፪ ቀን ፳፻፰) በኢትዮጵያን ብሮድካስቲንግ ሰርቪስ (EBS) ቴሌቪዥን በሚተላለፉት “ታዖሎጐስ” እና “ቃለ ዐዋዲ” …


(ክፍል ሁለት)
1.   ተአምራት ማድረግ የምን ውጤት ነው? ተአምራት ማድረግ ከሁለት ነገሮች ሊመጣ ይችላል፡፡ ከመንፈሳዊ ብቃትና ከሰይጣን አሠራር፡፡ በክርስትና ሕይወቱ የበረታ ሰው መንፈሳዊ ብቃቱ በሕይወቱ በሚገለጡ ተአምራት ሊታወቅ ይችላል፡፡ በቤተ ክርስቲያናችን የምናገኛቸው ቅዱሳን በገድል ተቀጥቅጠው፣ ሰማዕትነት ከፍለው፣ በመንፈሳዊ ሕይወታቸው በሚገባ ተጉዘው ዲያብሎስን ድል ሲነሡት በሕይወታቸው ውስጥ ተአምራት ይገለጣሉ፡፡ ይህም ማለት ተአምራት የመንፈሳዊ ብቃት መገለጫ ነው ማለት ነው፡፡ የተአምራት ስጦታ እንዲሁ በድንገት አይገለጥም፡፡ በዚያ ክርስቲያን ሕይወት ውስጥ እያደገ፣ እየተገለጠና እየተመሰከረለት በሚመጣ መንፈሳዊ ዕድገት ምክንያት እንጂ፡፡ ለዚህ ሁለት ምሳሌዎች እናንሣ፡፡ ቅዱስ ጳውሎስና አቡነ ተክለ ሃይማኖት፡፡
ቅዱስ ጳውሎስ በሐዋርያት ሥራ ውስጥ አራት ምዕራፍ ያለው መንፈሳዊ ዕድገቱ በየዘመናቱ ተገልጦልናል፡፡ በፍኖተ ደማስቆ መመለሱ(የሐዋ8)፤ በአንጾኪያ በሱባኤ መኖሩ(የሐዋ13)፣ ለአገልግሎት ተጠርቶ ከበርናባስ ጋር መውጣቱ እና ከአረማውያን፣ ከአይሁድና ከመናፍቃን ጋር ባደረገው ተጋድሎ የምናገኘው በትምህርትና በተአምራት የተገለጠ ሕይወቱ ናቸው፡፡ የቅዱስ ጳውሎስ ሕይወት ቀስ በቀስ እያደገ (ወየሐውር እም ኃይል ውስተ ኃይል እንዲል) የመጣ ነው፡፡

የአቡነ ተክለ ሃይማኖት ሕይወት በመንፈሳዊ ትምህርት፣ በአካባቢያዊ ተጋድሎ፣ ገዳማትን በመሳለምና በመማር፣ ወንጌልን ለአረማውያን በማስተማር እየተገለጠ የመጣ የማያቋርጥ መንፈሳዊ ዕድገት የነበረው ነው፡፡ ክርስትና ደንገቴ ሊሆን አይችልም፡፡(ለ&

ውሸት ሲደጋገም እውነት ይመስላል ለዚህም ማስረጃው የኢትዮጵያ ታሪክ ትርጓሜን ተመልከቱት የሕወሓት ሰዎች ከጫካ ተስማምተውበት በመጡት ግንዛቤ የኢትዮጵያን ታሪክ መተርጐም ብሎም ለሌሎች ማስተማር ይፈልጋሉ የኦነግ መሪዎችም የሕወሐት አለቆቻቸው ያስተማሯቸውን እና የነገሯቸውን እንደሀይማኖታዊ ቃል ይዘውት ራሳቸውን የታሪክ ሊቅ ብሎም የኢትዮጵያን ታሪክ የ100 …

የኢትዮጵያን ታሪክ የ100 አመት ታሪክ ሲያስመስሉት መታዘብ ከጀመርን ድፍን ሰላሳ አመት ሊሞላን ነው። (ኤርሚያስ ቶኩማ‬) Read more »

ካህናቱ እና ምእመናኑ ሀገረ ስብከቱን በሰልፍ ለመጠየቅ እየመከሩ ነው የአለቃው ጣልቃ ገብነት ሙዳየ ምጽዋቱ በወቅቱ እንዳይቆጠር አድርጓል “ሀገረ ስብከቱ ለቤተ ክርስቲያናችን ችግር ግድ እንደሌለው አሳይቶናል” /ምእመናኑ/ (ኢትዮ-ምኅዳር፤ ቅጽ 03 ቁጥር 121፤ ቅዳሜ መስከረም 22 ቀን 2008 ዓ.ም.) በአዲስ አበባ ሀገረ ስብከት፣ የደብረ ሲና እግዚአብሔር አብ ቤተ ክርስቲያን ሰበካ ጉባኤ አባላትና ምእመናን፤ ከአስተዳደርና ከአሠራር ጋር በተያያዙ …

“60 በመቶ ለተመልካች የተሰጠው ዳኝነት ልጄን ጐድቶታል” የኢሳያስ እናት • “በባላገሩ ውድድር እዚህ ደረጃ መድረሴ ትልቅ እድል ነው” – ቢኒያም እሸቱ • “በዳኞች ውጤት ኢሳያስና ዳዊት እኩል ነጥብ ላይ ነበሩ” – አረጋኸኝ ወራሽ • “የአብርሃም ወልዴ መታመም በግሌ ጐድቶኛል – …

ባላገሩ አይዶል አይቀጥልም እየተባለ ነው፡፡ ዳኝነቱና ውጤት አሰጣጡ ተቃውሞ እና ትችት ፈጥሯል:: Read more »

የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተ ክርስቲያን እና የግብጽ ኦርቶዶክስ ቤተ ክርስቲያን በአፍሪካ አህጉር የሚገኙ ጥንታውያን እኅት አብያተ ክርስቲያናት ናቸው። የኹለቱ ግንኙነት ሃይማኖታዊ እና ተፈጥሯዊ ነው። ሃይማኖታዊ ትስስሩ ከኹለት ሺሕ ዓመት በላይ ዕድሜን ያስቆጠረ ነው። በተፈጥሮ ያለው ግንኙነት ደግሞ የዓባይ ወንዝ መፍሰስ ከጀመረበት ጊዜ ጀምሮ ያለ ነው። ይኸው የሁለቱ እኅት አብያተ ክርስቲያናት ግንኙነት ከጊዜ ወደ ጊዜ እየጎለበተ …

የኢትዮጲያ ብሮች የሙስሊሙን ሰላማዊ ትግል መፈክር በመያዝ እየተጥለቀለቀ ይገኛል! ! 3ቱ ጥያቄዎቻችን ይመለሱ!! ጭቆናው ይብቃ;:እነሆ የኢትዮጲያ ሙስሊሞች ሰላማዊ የመብት ጥያቄ ካነሱ አነሆ 4 አመት ሞላቸው! !በ4 አመት የትግል ጉዞ ውስጥ አንድም እረብሻ ሁከት ሳያስነሱ ፍፁም ሰላማዊ በሆነ መልኩ ተቃውሞቸውን ሲገልፁ …

3ቱ ጥያቄዎቻችን ይመለሱ!! ጭቆናው ይብቃ – የኢትዮጲያ ብሮች የሙስሊሙን ሰላማዊ ትግል መፈክር በመያዝ እየተጥለቀለቀ ይገኛል! ! Read more »

“መንግሥት ተቃዋሚዎችን አወያያለሁ የሚለው ለፖለቲካ ፍጆታ ብቻ ነው” Addis Admass – አንድም ተቃዋሚ ፓርቲ ወይም የግል ተወካይ የማይኖርበት 5ኛው የህዝብ ተወካዮች ም/ቤት የፊታችን ሰኞ የሚመሰረት ሲሆን ም/ቤቱ አማራጭ የፖሊሲ ሃሳቦችና የሰሉ ትችቶች የማይደመጡበት እንደሚሆን ተቃዋሚዎች ገለፁ፡፡ በፓርላማው የተቃዋሚ ፓርቲ ድምፅ …

“ከፓርላማው ለኢትዮጵያ ህዝብ የሚጠቅም ነገር ይገኛል ብለን አናምንም::” ተቃዋሚዎች Read more »

የመንግሥት ሚዲያዎች “የመንግሥት ቃል አቀባይ” ከመሆን የዘለለ ተግባር የላቸውም አድርባይነትና የመንግሥት ልሳንነት በመንግስት ሚዲያዎች ላይ ጐልቶ ይታያል ፅንፈኛ የግል ሚዲያዎች መንግሥትን መለወጥ ግባቸው አድርገው የተነሱ ናቸው Addis Admass – በአገሪቱ የሚገኙ የመንግሥትና የግል ሚዲያዎች የአመለካከት፣ የክህሎትና የአደረጃጀት ችግር እንዳለባቸው የተጠቆመ …

የመንግስትና የግል ሚዲያዎች የአመለካከትና የክህሎት ችግሮች አለባቸው ተባለ :: Read more »

“መንግሥት ተቃዋሚዎችን አወያያለሁ
የሚለው ለፖለቲካ ፍጆታ ብቻ ነው”

አንድም ተቃዋሚ ፓርቲ ወይም የግል ተወካይ የማይኖርበት 5ኛው የህዝብ ተወካዮች ም/ቤት የፊታችን ሰኞ የሚመሰረት ሲሆን ም/ቤቱ አማራጭ የፖሊሲ ሃሳቦችና የሰሉ ትችቶች የማይደመጡበት እንደሚሆን ተቃዋሚዎች ገለፁ፡፡
በፓርላማው የተቃዋሚ ፓርቲ ድምፅ አለመኖር ህዝቡን ይጐዳል ያሉት የመድረክ ሊቀመንበር ፕ/ር በየነ ጴጥሮስ፤ “ከዚህ ቀደም በፓርላማ በነበረን ጊዜ ያለመታከት የህዝብን ሰቆቃና እሮሮ ስናሰማ ነበር፤ አሁን ፓርላማው ከዚህ አይነቱ ጥያቄና አስተያየት ውጭ ነው” ብለዋል፡፡  በውጭም በሃገር ውስጥም ከማንኛውም መድረክ ይልቅ ተደማጭ የሚሆነው በፓርላማ የሚሰነዘር ሃሳብ ነው የሚሉት ፕ/ር በየነ፤ ይህ መድረክ አለመኖሩ ተቃዋሚው በሃገሩ ጉዳይ ያለውን ሃሳብ ህብረተሰቡ እንዳይረዳ እንቅፋት ይሆናል ብለዋል፡፡
ገዢው ፓርቲ እንደ ተምሳሌት ከሚከተለው የቻይና መንግሥት ጋር በዚህ ረገድ በሚገባ ተቀራርበዋል ያሉት ፕ/ሩ፤ ይህ ሁኔታ ግን ለኢትዮጵያ ህዝብ አደገኛ እንደሆነና የህዝብ እውነተኛ ድምፅ ሊታፈን እንደሚችል ተናግረዋል፡፡
የኢትዮጵያውያን ዲሞክራቲክ ፓርቲ (ኢዴፓ) ፕሬዚዳንት ዶ/ር ጫኔ ከበደ በበኩላቸው፤ “እስከዛሬ ከመንግሥት ጋር ተቀራርበን ለመስራት ያደረግነው ጥረት ውጤት አላስገኘም፣ ከዚህ በኋላ ትኩረት ሰጥተን የምንሰራው የስርዓት ለውጥ እንዴት መምጣት አለበት በሚለው ላይ ነው” ብለዋል፡፡  
የመድብለ ፓርቲ ስርአት ፍፁም የደበዘዘበትና ህዝቡ ተስፋ የቆረጠበት ሁኔታ ነው የሚታየው የሚሉት ፕሬዚዳንቱ፤ ፓርላማውም ቢሆን የአንድን ፓርቲ አስተሳሰብ በቻ የሚያንፀባርቅ በመሆኑ ለመጪዎቹ 5 አመታት ከፓርላማው ለኢትዮጵያ ህዝብ የሚጠቅም ነገር ይገኛል ብለን አናምንም ብለዋል፡፡
በፓርላማው የህግና የፖሊሲ ክርክር አድርጐ ለውጥ ለማምጣት ገዢው ፓርቲ ፍላጐት የለውም የሚሉት ዶ/ር ጫኔ፤ ምናልባት ይህ አካሄድ የተቃዋሚ ሃሳቦችን ከመድረኩ የማጥፋት ስትራቴጂ ውጤት ሊሆን ይችላል ይላሉ፡፡
የመላ ኢትዮጵያውያን አንድነት ድርጅት (መኢአድ) ፕሬዚዳንት አቶ አበባው መሃሪ ደግሞ አዲስ የሚመሰረተው ፓርላማ  ለሃገሪቱም ሆነ ለመንግስት አይበጅም ባይ ናቸው፡፡  ምክንያታቸውን ሲጠቅሱም፤ ፓርላማው ሁሉን አቀፍ አሳታፊ ባለመሆኑ ነው ይላሉ፡፡ “አሳታፊ ያልሆነ የህዝብ ተወካዮች ምክር ቤት ደግሞ በምንም መልኩ ውጤታማ ይሆናል የሚል እምነት የለኝም” ብለዋል አቶ አበባው፡፡
የተቃዋሚዎች ድምፅ በፓርላማ አለመኖሩ እምብዛም እንደማያሳስበው የሚገልፀው መንግሥት በበኩሉ፣ በሌላ መንገድ ከተቃዋሚዎች ጋር የተለያዩ የውይይት መድረኮችን በመክፈት በሃገራዊ ጉዳዮች ላይ ውይይት አደርጋለሁ ብሏል፡፡ በኢህአዴግ 10ኛ ጠቅላላ ጉባኤ ላይ መንግስታቸው ከተቃዋሚዎች ጋር በወሳኝ ሃገራዊ ጉዳዮች ላይ ለመምከር ዝግጁ እንደሆነ  ጠቅላይ ሚኒስትር ኃይለማርያም ደሳለኝ መግለፃቸው ይታወሳል፡፡
ተቃዋሚዎች ግን በጠቅላይ ሚኒስትሩ ንግግር እምነት እንደሌላቸው ለአዲስ አድማስ ገልፀዋል፡፡
መድረክ በተደጋጋሚ ከገዢው ፓርቲ ጋር ለመወያየት ያቀረባቸው ጥያቄዎች ምላሽ አለማግኘታቸውን የሚያስታውሱት ፕ/ር በየነ፤ “የቀድሞ ጠቅላይ ሚኒስትር መለስ ዜናዊም እንደ ወቅቱ  ጠቅላይ ሚኒስትር ኃይለማርያም ደሳለኝ ሁሉ ተቃዋሚዎችን እናወያያለን ሲሉ የነበረ ቢሆንም አንድም ቀን አላወያዩንም፤ አሁንም እናወያያለን የሚለው ሃሳብ የለጋሾችን ቀልብ ለመግዛት ካልሆነ በስተቀር ተግባራዊ የሚሆን አይደለም ብለዋል፡፡ እንዲያም ሆኖ መድረክ አሁንም ከመንግሥት ጋር ለመወያየት ጥረት እንደሚያደርግ ፕሮፌሰር በየነ ገልፀዋል፡፡ ፡
የኢዴፓ ፕሬዚዳንት ዶ/ር ጫኔ ከበደ በበኩላቸው፤ በየጊዜው ጠቅላይ ሚኒስትሩ ተቃዋሚዎችን እናወያያለን የሚሉት  ፈፅሞ አምባገነናዊ ስርአት ነው ላለመባልና ዲሞክራሲያዊ ስርአት ያለ ለማስመሰል ነው ብለዋል፡፡ “አንድም ቀን መንግሥት ተቃዋሚ ፓርቲን  አቅርቦ አወያይቶ አያውቅም፣ በየጊዜው እናወያያለን ቢልም ወደ ተግባር ሲቀየር አላየንም” ብለዋል ዶ/ር ጫኔ፡፡ ነገሩ ከፖለቲካና ዲፕሎማሲያዊ ንግግር የዘለለ አይደለም ባይ ናቸው፡፡
የመኢአድ ፕሬዚዳንት አቶ አበባው መሃሪም የሁለቱን ፖለቲከኞች ሃሳብ ይጋራሉ፡፡  መንግሥት በተደጋጋሚ ተቃዋሚዎችን አወያያለሁ ቢልም እስከዛሬ ሲፈጽመው አልታየም፤ ለወደፊትም ያነጋግረናል የሚል ተስፋ የለኝም ይላሉ፡፡ “በትክክል ዲሞክራሲን ለማስፈን የሚደረግ ጥረት ያለ አይመስለኝም፤ ተቃዋሚዎች ‘አባሎቻችን ላይ ወከባና ድብደባ ደረሰብን’ ሲሉ ጆሮ ዳቦ ልበስ እየተባሉ፣ መንግሥት በምን ጉዳይ አወያያለሁ እንደሚል አይገባኝም” ብለዋል፡፡
የህዝብ ውይይት እየተካሄደበት እንደሆነ በሚነገርለት 2ኛው የእድገትና ትራንስፎርሜሽን እቅድ ዙሪያ መንግሥት ተቃዋሚዎችን እንደሚያወያይ መግለፁ የሚታወቅ ሲሆን በቅርቡም ለሁሉም ፓርቲዎች በስልክ የውይይት ግብዣ ጥሪ መደረጉንና ተቃዋሚዎችም ጉዳዩ በደብዳቤ  ተጠቅሶ ጥሪ ይቅረብልን የሚል ምላሽ መስጠታቸው ታውቋል፡፡ ይህን ተከትሎም በደብዳቤ ጥሪ ይደረግላችኋል እንደተባሉና የውይይት ጊዜው እንደተቀየረም ተቃዋሚዎቹ ለአዲስ አድማስ ገልፀዋል፡፡

የአቶ አቢሴሎም ይህደጐ የቀብር ስነስርአት ዛሬ ይፈፀማል

   የአትሌቲክስ ስፖርት ወዳጅ የነበሩት የቀስተ ደመና ስፖንጅ ፋብሪካ ባለቤት አቶ አቢሴሎም ይህደጐ፤ ከትላንት በስቲያ ከዚህ አለም በሞት የተለዩ ሲሆን የቀብር ስነስርአታቸው ዛሬ ከቀኑ 9 ሰአት በጴጥሮስ ወጳውሎስ ቤተክርስቲያን ይፈፀማል፡፡ ባደረባቸው ህመም ለአንድ አመት ያህል በውጭ ሀገርና በሃገር ውስጥ ህክምና ሲከታተሉ የቆዩት አቶ አቤሲሎም፤ በ72 አመታቸው ነው ያረፉት፡፡
ከወላጅ አባታቸው ብላታ ይህደጐ ለማ እና ከእናታቸው ወ/ሮ ምትክ ተስፋዬ፣ ኤርትራ አስመራ ውስጥ የተወለዱት ባለሃብቱ፤ የመጀመሪያ ደረጃ ትምህርታቸውንም የተከታተሉት በአስመራ ነው፡፡ በአዲስ አበባ በስዊድሽ ሚሽንና በተፈሪ መኮንን ት/ቤት የሁለተኛ ደረጃ ትምህርታቸውን መከታተላቸውንም ለማወቅ ተችሏል፡፡
ታዋቂው ባለሃብት አቶ አቤሴሎም የቀድሞ ሳምሶን ዳቦ ቤት ባለቤት እንደነበሩና በኋላም ቀስተደመና ስፖንጅ ፋብሪካን በማቋቋም ለበርካታ ወገኖች የስራ እድል እንደፈጠሩ  ከቤተሰቦቻቸው ያገኘነው መረጃ ይጠቁማል፡፡
አቶ አቤሴሎም የ3 ልጆች አባት ነበሩ፡፡

Minilik Salsawi ካለፈው ነሃሴ ወር 2007 ጀምሮ የሚወጡ ዘገባዎች እንደሚያመለክቱት በትግራይ አፋር አማራ ኦሮሚያ እና ደቡብ ክልል በከፍተኛ ደረጃ በተከሰተው ድርቅ ቀደም ሲል ቁጥሩ ከተጠቀሰው 2.5 ሚሊዮን በረሃብ የተጎዳ ሕዝብ ቁጥሩ አድጎ 4.5 ሚሊዮን ሕዝብ የነበረ ሲሆን አሁንም የወያኔው መንግስት …

በኢትዮጵያ ከ7.5 ሚሊዮን ሕዝብ በላይ በከፍተኛ የረሃብ አደጋ እየተጎዳ ነው:: ወደ 15 ሚሊዮን ያድጋል ተብሎ ተፈርቷል:: Read more »

ዛሬ ዛሬ በስመ “ቲዎሎጅ ምሩቃን” ከካድሬ ማሰልጠኛ ባልተለየ ሁኔታ እየሰለጠኑ ወደተለያየ ቦታዎች የሚበተኑት የዘመኑ “መምህራን” የወያኔን አገዛዝ ህዝቡ አምኖ እንዲቀበል ሐይማኖታዊ ሽፋንና የማሳመኛ ፕሮፓጋንዳ ስራ በመስራት ምእመናንን በማፍዘዝና በማዘናጋት ላይ ይገኛሉ።የኢ/ኦ/ተ/ቤ/ክ ለዘመናት ከትውልድ ወደ ትውልድ ስታስተላለፍ የነበረውን ትምህርት ከባሕሩ በጭልፋ እንኳ ሳይቀዱ …

ደመራ በታሪክችንና በባህላችን አንጻር – ቀሲስ አስተርአየ ጽጌ Read more »

  Girma Bekele በሰሞኑ በማኅበራዊ ሚዲያው የአገር ህልውና በ ‹‹አደገኛ›› ሁኔታ ውስጥ ነው በምንልበትወቅት ላይ ሆነን በቋንቋ፣ ታሪክ፣ አከላለል፣ አደረጃጀት፣ የትግል ስልት፣የፖለቲካ እምነት፣ ኃይማኖት፣ …ጉዳዮች ስንነታረክ፣ የዜግነትና ሰብዐዊ መብታችን ባልተከበረበት ፣ በጨቋኞች አገራዊ ራዕይና እምነት ላይ የጋራ ጥያቄ እያነሳን ባለንበት …

የትኩረት አስፈላጊነት — ውይይቱም ቢሆን ከስብርባሪና ሽርፍራፊ ጉዳዮች ወደ አንድ አገራዊ አጀንዳ Read more »

በኢትዮጵያ የሚታየዉ የምግብ ርዳታ ፍላጎትና የተመጣጠነ የምግብ እጥረት በመጪዉ ዓመትም በእጥፍ እንደሚጨምር ግምት እንዳለ OCHA በመንስታቱ ድርጅት የሰብአዊ ጉዳዮች ማስተባበሪያ ጽህፈት ቤት ትላንት ባወጣዉ ዘገባ ገለጸ።

መስከረም ፳፩ (ኅያ አንድ) ቀን ፳፻፰ ዓ/ም ኢሳት ዜና :-እንደ ነገረ ኢትዮጰያ ሪፖርተር ዘገባ ከአምስቱ እስረኞች መካከል አንዱ የሆነው የአንድነት ፓርቲው አቶ ዳንኤል ሽበሽ ጨለማ ቤት ታስሮ ይገኛል። የልደታ ከፍተኛ ፍርድ ቤት ሀምሌ 14/2007 ዓ.ም ከተከሰሱበት የሽብር ወንጀል መከላከል ሳያስፈልጋቸው በነፃ እንዲለቀቁ ወስኖላቸው የነበሩት አቶ ሀብታሙ አያሌው፣ አቶ የሽዋስ አሰፋ፣ አቶ አብርሃ ደስታ፣ አቶ ዳንኤል …

መስከረም ፳፩ (ኅያ አንድ) ቀን ፳፻፰ ዓ/ም ኢሳት ዜና :-ሱዳን ትሪቢዪን እንደዘገበው ፕሬዚዳንት ኡመር ሀሰን አልበሽር ይህን ያረጋገጡት፤ ዛሬ ሀሙስ ከኤርትራው የፋይናንስ ሚኒስቴር ከአቶ ብርሀኔ ሀብተማርያም ጋር ካርቱም ውስጥ ባደረጉት ውይይት ነው። ሰሞኑን ካርቱም በኤርትራ የነበሩ የኢትዮጰያ አማጽያንን ወደ ኢትዮጵያ አሸጋግራለች የሚል መረጃ መውጣቱን ተከትሎ በኤርትራና በሱዳን መካከል ያለው ግንኙነት ሊሻክር እንደሚችል እየተነገረ ባለበት በአሁኑ …

መስከረም ፳፩ (ኅያ አንድ) ቀን ፳፻፰ ዓ/ም ኢሳት ዜና :-ይህን ያሉት የአማራ ብሔራዊ ክልላዊ መንግስት የትምህርት ቢሮ ምክትል ኃላፊና የህዝብ ግንኙነት ዋና የስራ ሂደት መሪ አቶ ስዩም አድማሱ ናቸው። ሀላፊው በ2002 ዓ.ም በታቀደው የመጀመሪያው የእድገትና ትራንስፎርሜሽን ዕቅድ ላይ በትምህርት ዘርፍ በርካታ ያልተሳኩ የአፈጻጸም ችግሮች መኖራቸውን ሰሞኑን በሰጡት ጋዜጣዊ መግለጫ ላይ ባለፉት አምስት ዓመታት በትምህርት ዘርፉ …

መስከረም ፳፩ (ኅያ አንድ) ቀን ፳፻፰ ዓ/ም ኢሳት ዜና :-እድለኞቹ በአስተዳደሩ አታላይ ፕሮፖጋንዳ ማዘናቸውን ገልጰዋል። አስተዳደሩ ምርጫ 2007 ተከትሎ ከ32ሺ በላይ ቤቶች ላይ እጣ በመጋቢት ወር 2007 ያወጣ ሲሆን ቤቶቹንም በሳምንታት ጊዜ ውስጥ ከማስረከብ አልፎ ቀጣዩን እጣ በሰኔ ወር 2007 እንደሚያወጣ ቃል ቢገባም አንዱንም መፈጰም ሳይችል ቀርቶአል። አስተዳደሩ የካርታ ስራ እንዳዘገየው ቢናገርም እውነቱ ግን ቤቶቹ …

መስከረም ፳፩ (ኅያ አንድ) ቀን ፳፻፰ ዓ/ም ኢሳት ዜና :-አንጋፋው ድምጸዊ አለማየሁ እሸቴ ደግሞ የህይወት ዘመን ሽልማት አሸናፊ ሆኗል። ከለ380 በላይ ሙዚቃዎችን የሰራው ድምፃዊ ኣለማየሁ አሸቴ ከ ዘመናዊ ሙዚቃ ፋናወጊው ከግርማ በየነ እጅ ሽልማቱን ከተረከበ በሁዋላ ባደረገው ንግግር ፦“ምናለ ጊዜን መመለስ ብችል እና ካለፉት ጓደኞቼ ጋር ይህን ቀን ባከብረው” በማለት ብዙዎችን ስሜት ውስጥ አስገብቷል። አርቲስት …

መስከረም ፳፩ (ኅያ አንድ) ቀን ፳፻፰ ዓ/ም ኢሳት ዜና :-የአገራችን አትሌቲክስ ስፖርት ሲነሳ ስማቸው አብሮ የሚነሳውና ለብዙ ሯጮች የችግራቸው ተጋሪ በመሆን አገራቸውንና ህዝባቸውን በቅንነት ሲያገለግሉ የነበሩት የቀስተደመና ስፖንጅ ፋብሪካ መስራች እና ባለቤት አቶ አቤሴሎም ይሕደጎ በተወለዱ በ79 ዓመታቸው ሀሙስ መስከረም 20 ቀን 2008 ዓ.ም ከዚህ ዓለም በሞት ተለይተዋል። የአቶ አቤሴሎም የቀብር ስነስርዓት ቤተሰቦቻቸውና አድናቂዎቻቸው በተገኙበት …

በኢትዮጵያ የሚገኘው የኮንጎ ዲሞክራቲክ ሬፐንሊክ ኤምባሲ ለ 14 የቀድሞ ሠራተኞቹ ከ 25 ወራት በላይ ደሞዛቸውን ሳይከፍል መቅረቱን ፤ ክፍያ ያላገኙት ኢትዮጵያውያን ሠራተኞች ወቀሳ በማሰማት ላይ ይገኛሉ።

በአመታዊው የሐጅ የጸሎት ስነ-ስርዓት ላይ በደረሰው አደጋ ከሞቱት አብላጫውን ቁጥር የያዙት ኢራናውያን ናቸው። የኢራን መንግሥት464 ዜጎቹ መሞታቸውን አረጋግጧል።የኢትዮጵያ የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር ደግሞ የሞቱት ኢትዮጵያውያን ቁጥር 13 መድረሱን አስታውቋል። የሟቾች ቁጥር ግን ከዚህም በላይ ነው እየተባለ ነው።

Minilik Salsawi (ምንሊክ ሳልሳዊ) – ሃገር ቢያድግ ከተሞች ቢስፋፉ ማንም የሚጠላ የለም::በልማት ስም የሚደረጉ ድምጽ አልባ ሽብሮች ግን ለዜጎች ሕልውና አደጋ ስለሆኑ ሊተኮርባቸው ይገባል::መሬት ከመንግስት ባለቤትነት ይልቅ ወደ ግል ይዞታ ቢዞር ለዜጎች የመኖር ሕልውና ጥሩ ነው ከሚሉት ወገን ስሆን መንግስት …

የአዲስ አበባ ማስተር ፕላን … መሬት.. ካሳ.. ነጠቃ.. ጎዳና … አደጋ ….. ( ምንሊክ ሳልሳዊ‬ ) Read more »

ታክሲ ውስጥ በብዛት ከሚፃፉት ጥቅሶችም በላይ አንዳንዴ ታክሲ ውስጥ ካሉት ሰዎች ጣል የሚደረጉት የምሬት አሊያም ሌሎች የፖለቲካ ወጎች የማህበረሰቡን አመለካከት በግልፅ ያሳያሉ፡፡ መጀመሪያ ከጎናቸው ያለውን ሰው የሚጠራጠሩት ተሳፋሪዎች ሁኔታውን አይተው ብሶታቸውን ያወራሉ፡፡ አንዳንዶቹ ወሬ የሚያስጀምር ሳያስፈልጋቸው በከተማው የሚታዘቡትን በግልፅ ይቃወማሉ፡፡ ስርዓቱን የሚደግፉ፣ የሚያስመስሉም እንደሚገኙበት ሁሉ፡፡ ዛሬ ያጋጠመኝ ግን ትንታኔ ነው፡፡ በቀልድም ቢሆን ደንበኛ የፖለቲካ ትንታኔ፡፡ […]

The post የታክሲዎች ፖለቲካ – (ጌታቸው ሺፈራው) appeared first on ሳተናው (Satenaw)-Latest Ethiopian News & Breaking News.

ከኢራን የሴቶች ብሄራዊ ቡድን አባላት ውስጥ ከተካተቱት መካከል ስምንቱ ወንዶች መሆናቸው ተገለጸ።ለኢራን እግር ኳስ ሊግ ቅርብ ናቸው የተባሉት ሞጅታቢ ሻሪፊ፥ “ስምንቱ ተጫዋቾች ጾታቸውን ለመቀየር ያደረጉትን ቀዶ ጥገና ሳያጠናቅቁ በተለያዩ ጨዋታዎች ላይ ተሰልፈዋል” ማለታቸው ተሰምቷል።ለዚህም የሀገሪቱ የእግር ኳስ አመራሮች ትችት እየተሰነዘረባቸው …

ኢራን የሴቶች ብሄራዊ ቡድን ውስጥ ከተካተቱት መካከል ስምንቱ ወንዶች መሆናቸው ተገለጸ። Read more »

የዚህ መነሻ የሆኑኝ ከማከብራቸውና የእስከዛሬውን የፖለቲካ ተሳትፎዬን ከሚደግፉና ከሚያበረታቱኝ (የፖለቲካ አባላትና አመራሮች፣በፖለቲካ ፓርቲ ያልታቀፉ ለውጥ ፈላጊ ደጋፊዎች፣ እንዲሁም በማሕበራዊ ግንኙነታችን የቅርቤ የሆኑ) ወዳጆቼ ያለአንዳች ስስትና ያልተሸረፈ ግልጽነት በተደጋጋሚ ጊዜ በተናጠል በግንባር፤ በኢንቦክስና በስልክ ከሚቀርቡልኝና አንዳንዴም በጋራ ስንወያይ ከሚነሱ በዋነኛነት በሁለት …

ለ ‹‹ቀጣይ›› ትግል ያሉትን አማራጮች እንፈትሽ // Girma Bekele Read more »

  አቶ ዳንኤል ሽበሽ ጨለማ ቤት ታስሮ እንደሚገኝ ቤተሰቦቹ ገልፀዋል፡፡   ሀምሌ 14/2007 ዓ.ም የልደታ ከፍተኛ ፍርድ ቤት ከተከሰሱበት የሽብር ወንጀል መከላከል ሳያስፈልጋቸው በነፃ እንዲለቀቁ ወስኖላቸው የነበሩት አቶ ሀብታሙ አያሌው፣ አቶ የሽዋስ አሰፋ፣ አቶ አብርሃ ደስታ፣ አቶ ዳንኤል ሽበሽና አቶ …

በነፃ እንዲለቀቁ ተወስኖላቸው የነበሩት የፖለቲካ ፓርቲ አመራሮች ለጥቅምት 3 ተቀጠረባቸው Read more »

“አንድ የተፈረደበት የሕግ እስረኛ ከቦታ ወደ ቦታ መንቀሳቀስን ጨምሮ የሚታገዱበትና የሚከላከላቸው በርካታ መብቶች አሉ። የሕክምና አገልግሎት የማግኘት መብት ግን ከሚከለከሉት አንዱ አይደለም።” የሕግ ጠበቃው።

Minilik Salsawi – አስታራቂ የለም:: አስታዋይም ጎሏል::ዘመኑስ ወርቅ ነበር ልዩነትን የሚያቻችል እና የሚያቀራርም መጥፋቱ ክፉ ችካል ሆነ የጨለማ ሾተላይ…ይህ መርገምት ነው::በማህበራዊ ሚዲያ የሚያራገበው ዘረኝነት ዲያስፖራውን ሃይል አልባ እና ሽባ ለማድረግ የተዘየደ ነገር መሆኑን ስንቶቻችን እናስታውላለን??? በማህበራዊ ሚዲያ የሚራጨው የዲያስፖራውን መንደር …

በማህበራዊ ሚዲያ የሚያራገበው ዘረኝነት ለዲያስፖራው ትልቅ አደጋ አለው:: ( ምንሊክ ሳልሳዊ ‬) Read more »

መስከረም ፳ (ኅያ) ቀን ፳፻፰ ዓ/ም ኢሳት ዜና :-ኢሳት ገዢው ፓርቲ የሚያደርስበትን ተደጋጋሚ አፈና ተቋቁሙ ተጨማሪ የስርጭት መስመር የከፈተ ሲሆን ስርጭቱን አብዛኛው ኢትዮጵያዊ በሚከታተለው ናይል ሳት ላይ በቀላሉ ማግኘት እንደሚቻል አስተዳደሩ አስታውቋል። የአዲሱ ስርጭት ሙከራ እንደተሳካ ዝርዝር መረጃውን የምናቀርብ መሆኑን ለመግልጽ እንወዳለን።

መስከረም ፳ (ኅያ) ቀን ፳፻፰ ዓ/ም ኢሳት ዜና :-በሁለት ጎራ ተከፍለው ሲወዛገቡ የቆዩት የአፋር ክልል ባለስልጣናት ፣ የህወሃት ድጋፍ ያለው አቶ ስዩም አወልና የአቶ አሊ ሴሮ ቡድን በአሸናፊነት ከወጣ በሁዋላ፣ ላለፉት 20 አመታት የጸጥታ ዘርፍ ቢሮ ሃላፊ ሆነው የሰሩት አቶ ስዩም አወል አሁን ከያዘው ስልጣን በተጨማሪ የክልሉ ፓርቲ ሊቀመንበር ሆነው ተሹመዋል። በተቃራኒ ጎራ የተሰለፈውና የተማረውን …

መስከረም ፳ (ኅያ) ቀን ፳፻፰ ዓ/ም ኢሳት ዜና :-በኦሮምያ ክልል የሚገኙ የአዲስ አበባ አጎራባች ቀበሌዎችን ወደ ዋናዋ ከተማ የሚጠቀልለው አዲሱ ማስተር ፕላን ወይም ፍኖተ ካርታ፣ አርሶደሮችን ከመሬታቸው በማፈናቀል ለጥቂት የዘመኑ ባለሃብቶች ለመስጠት ተብሎ የተዘጋጀ ነው በማለት ተቃውሞ ያሰሙ የኦሮሞ ወጣቶች መገደላቸውንና መታሰራቸውን ተከትሎ፣ ለአንድ አመት ያክል ከመጽደቅ እንዲዘገይ የተደረው እቅድ እንደገና ለማጸደቅ የተጀመረው እንቅስቃሴ፣ የኢህዴድ …

መስከረም ፳ (ኅያ) ቀን ፳፻፰ ዓ/ም ኢሳት ዜና :-በአፍሪካ ውስጥ በግድቦች አካባቢ የሚኖሩ ነዋሪዎች ለወባ በሽታ የተጋለጡ መሆናቸውን ጥናቶች አረጋገጡ በዓመት ውስጥ ከአንድ ሚሊዮን በላይ የሚሆኑት ከሰሃራ በታች በግድቦች አካባቢ የሚኖሩ አፍሪካዊያን በወባ በሽታ የሚጠቁ ሲሆን በአዲሱ ዓመት ብቻ ከሰባ ስምንት በላይ አዳዲስ ግድቦች በመሰራታቸው ተጨማሪ ሃምሳ ስድስት ሽህ የወባ ተጠቂዎች እንደሚኖሩ ጥናቱ ጠቁሟል። የውሃ …

ቪኦኤ በየዕለቱ ከምሽቱ 3 ሰዓት በኢትዮጵያ ኣቆጣጠር ጀምሮ በአማርኛ፣ በአጭር ሞገድ 22፣ 25 እና 31 ሜትር ባንድ የ60 ደቂቃ ሥርጭቱ ዜና፣ አበይት ዜናዎች ትንታኔና ሌሎችም ወቅታዊ መረጃዎችን የያዙ ፕሮግራሞች ያስተላልፋል።

ሐሙስ፡- ባሕልና ማኅበረሰብ፣ ሕይወት በቀበሌ፣ የተፈጥሮ አካባቢ፣ ሣይንስና ሕይወት

ታክሲ ውስጥ በብዛት ከሚፃፉት ጥቅሶችም በላይ አንዳንዴ ታክሲ ውስጥ ካሉት ሰዎች ጣል የሚደረጉት የምሬት አሊያም ሌሎች የፖለቲካ ወጎች የማህበረሰቡን አመለካከት በግልፅ ያሳያሉ፡፡ መጀመሪያ ከጎናቸው ያለውን ሰው የሚጠራጠሩት ተሳፋሪዎች ሁኔታውን አይተው ብሶታቸውን ያወራሉ፡፡ አንዳንዶቹ ወሬ የሚያስጀምር ሳያስፈልጋቸው በከተማው የሚታዘቡትን በግልፅ ይቃወማሉ፡፡ …

የታክሲዎች ፖለቲካ (ጌታቸው ሺፈራው) Read more »

 አገራችን ኢትዮጵያ በታሪክ ብሔራዊ ክብሯንና ማንነቷን በረገጡ ግለሰቦች መገዛት ከጀመረች እንሆ 25 አመታት ሆኗቷል። የኢጣሊያንን የከፋፍለህ ግዛው ፓሊሲ የብሔር ካባ አልብሶ ወያኔ እኛን አዋርዶ የመግዛቱ ሚስጢር ምን ይሆን? ይህን እውነት ደረጃ በደረጃ ለመዳሰስ እሞክራለሁ። ከእኔ በተሻለ ሁኔታ የዚህን ፋሽስት ቡድን …

አንድ መሆን ያልቻልንበት ሚስጥርና ማድረግ የሚገባን ተግባር (በነፃነት ለሃበሻ) Read more »

ቢቢኤን ስርጭቱን የሚጀምርበት አዲስ የሳተላይት ፍርኮንሲ ይፋ ጀመረ ። አዲሱ የሳተላይት መስመር ከዚህ በፊት ከነበረዉ የሳተላይት መስመር በላይ ጠንካራ መሆኑ የተረጋገጠ ሲሆን ሌሎችም በኢትዮጵያ ጉዳዮች ላይ ስርጭት የሚያደርጉ ጣቢያዎች በዚሁ የሳተላይት መስመር ላይ ይሰባሰባሉ ተብሎ ይጠበቃል። ቢቢኤን የናንተዉ! ቢቢኤን የኛዉ! ቢቢኤን …

ቢቢኤን ራድዮ የሳተላይት ስርጭቱን ጀመረ ! (ምንሊክ ሳልሳዊ) Read more »

Minilik Salsawi (ምንሊክ ሳልሳዊ) ስብሰባ የማይሰለቸው የበሰበሰው የወያኔ አገዛዝ በስርኣቱ ላይ የተጋረጡትን አደጋዎች በተመለከተ ለመወያየት ከየክልሉ እና ከየጦር ክፍሉ የተሰበሰቡ ባለከፍተኛ ማእረግ ወታደራዊ አዛዦች እና የደህንነት ባለስልጣናት በመጭው ወር ስብሰባ እንደሚቀመጡ የውስጥ አዋቂ ምንጮች ገልጸዋል::ይህ ባለፈው ነሃሴ ወር ላይ ይካሄዳል …

የወያኔ ጄኔራሎች እና የደህንነት ሃላፊዎች በመጭው ወር ስብሰባ ሊቀመጡ ነው:: Read more »

ኢሳት ዜና (መስከረም 19 ፣ 2008) በአለማችን የደህንነት ስጋት ይታይባቸዋል ተብለው ከተፈረጁት ሃገራት መካከል ኢትዮጵያ በ 42ኛ ደረጃ ላይ መቀመጧን በጉዳዩ ዙሪያ ጥናት ያካሄደ አንድ አለም አቀፍ ተቋም ገለጠ። የዘንድሮውን አመታዊ ረፖርት ይፋ ያደረገው ጋሉፕ አናሊቲክስ የተሰኘውና በአለም አቀፍ ህግና ስርኦቶች መከበር ዙሪያ የሚሰራው ተቋም በ 141 የአለማችን ሃገራት ላይ በተካሄደው ጥናት ኢትዮጵያ 42ኛ ደረጃ …

ኢሳት ዜና (መስከረም 19 ፣ 2008) የተባበሩት መንግስታት የሰብአዊ መብት ኮሚሽን በጄኔቭ ስዊዘርላንድ እየተካሄደ ካለው 30ኛ ጉባኤ ጋር ተያይዞ በተጠራ መድረክ ላይ የተጋበዙት የኢትዮጵያ መንግስት ልዑካን ስብሰባ ረግጠው ወጡ። ስኞ እለት የኢትዮጵያን ሰብዓዊ መብት በተመለከተ በተጠራው ስብሰባ ላይ የተገኙትና በኋላ በቀረበው ሪፖርት ሳይደሰቱ ስብሰባውን ረግጠው የወጡት የኢትዮጵያ መንግስት ልዑካን ወደ ስብሰባው አልተመለሱም። የኢትዮጵያ የሰብዓዊ መብት …

መስከረም ፲፱ (አስራ ዘጠኝ) ቀን ፳፻፰ ዓ/ም ኢሳት ዜና :-በኢትዮጵያ ውስጥ የተከሰተውን ድርቅ ተከትሎ የተለያዩ አለማቀፍ ድርጅቶችና መንግስት በጋራ በፈረንጆች አቆጣጠር ሴፕቴምበር 24 ፣ 2015 ያደረጉት ስብሰባ ቃለ ጉባኤ እንደሚያስረዳው ፣ በአብዛኛው የአገሪቱ ክፍሎች እጅግ አሳሳቢ የሆነ የውሃና የምግብ እጥረት ተከስቷል። ችግሩም በሚቀጥሉት ሁለት ወራት እንደሚጨምር ለኢሳት የደረሰው ቃለ ጉባኤ ያስረዳል። በተለይ በሶማሊ ክልል ባለው …

መስከረም ፲፱ (አስራ ዘጠኝ) ቀን ፳፻፰ ዓ/ም ኢሳት ዜና :-የእስልምና ጉዳዮች ጠቅላይ ምክር ቤት እስካሁን 13 ሰዎች እንደሞቱ ቢገልጽም፣ የመጨረሻው መረጃ ይፋ ሲሆን ቁጥሩ ከዚህም በላይ ሊልቅ ይችላል። ከአስተባባሪዎች መካከል አንዱ የሆኑት ሼህ አህመድ ከሳውድ አረቢያ እንደገለጹት፣ 13 ቱ ሟቾች የተለዩት ዘመዶቻቸው ባረጋገጡት መሰረት ነው። የሳውዲ መንግስት የሟቾችን ቁጥር ሙሉ በሙሉ ለማሳወቅ እንዳልቻለ የገለጹት ሼህ …

መስከረም ፲፱ (አስራ ዘጠኝ) ቀን ፳፻፰ ዓ/ም ኢሳት ዜና :-የዛንቢያ የስደተኞች ቢሮ በአገሪቱ ውስጥ በሕገወጥ መንገድ በመግባታቸው ክስ ከቀረበባቸውና የእስር ጊዜያቸውን ያጠናቀቁ ሃያ ስድስት የውጭ አገር ዜጎችን ወደየትውልድ አገራቸው መመለሱን አስታውቆ፣ ከእነዚህ መካከል 16ቱ ኢትዮጵያውያን ናቸው። ደቡብ አፍሪካ ለመግባት ሲሞክሩ ከኬንያ ጀምሮ ባሉት የመሸጋገሪያ አገራት ውስጥ አያሌ ኢትዮጵያዊያን ስደተኞች በእስርቤትና በታጋቾች በደልና ስቃይ እየደረሰባቸው ሲሆን …

መስከረም ፲፱ (አስራ ዘጠኝ) ቀን ፳፻፰ ዓ/ም ኢሳት ዜና :-የአማራ ገጠር መንገድ ስራ ባለስልጣን መስሪያ ቤት ባደረገው አመታዊ የሰራተኞች ስብሰባ ላይ ችግሩ አለመቀረፉን የገለጹት ባለሙያዎችና የድርጅቱ ሰራተኞች ባለስልጣን መስሪያ ቤቱ በተደጋጋሚ የሚያሳማው የጥራቱ ጉዳይ መሆኑን ተናገረዋል፡፡ ባለስልጣን መስሪያ ቤቱ ሁልጊዜ ሊያሻሽለው አልቻለም በማለት ባለሙያዎች ያቀረቡት የጥራት ጉዳይ መንገዶች ጥገና ተደርጎላቸው ከተሰሩ በኋላም ተገቢውን ጊዜ አገልግሎት …

በዶ/ር ሆነሊያት ኤፍሬም 1) ሕመም የመከላከል አቅምን ይጨምራል ጥናቶች እንደሚያሳዩት ዝንጅብል ሕመም የመከላከል አቅምን ከመጨመር ባለፈ ካንሰርን የመከላከል አቅም አለው፡፡ 2) የደም ዝውውርን ይጨምራል የደም ዝውውር እንዲኖር በማድረግ ለልብ ሕመም፤ለስትሮክ እና ለደም ግፊት ተጋላጭነትን ይቀንሳል፡፡ እንዲሁም የኮሌስትሮል መጠንንም ይቀንሳል፡፡ 3) …

ከዝንጅብል ጥቅሞች በጥቂቱ Read more »

የዓለም አቀፉ የሆቴሎች ድርጅት ሒልተን በአዋሳ ከተማ በ42 ሚሊዮን ወይም ከ800 ሚሊዮን ብር በላይ በሆነ ወጪ በአዋሳ ከተማ ላይ ሆቴል እንደሚገነባ ረቡእለት ይፋ አደረገ።

የሚገነባዉ ሆቴል ለሒልተን ዓለም አቀፍ አንድ ትልቅ ምእራፍ ነዉ ተብሏል። የግንባታዉን የስራ አመራር ከኢትዮጵያዉ የሰንሻይን የንግድ ኩባንያ ጋር ተፈራርመዋል።