በኬንያ የደቡብ ሱዳናውያን ተስፋ
የፊታችን ዕሁድ ለሱዳን ወሳኝ ዕለት ነው። ወይ ለሁለት ትከፈላለች አልያም አንድ ሆና እንደነበረች ትዘልቃለች። ይህን ለመወሰን ነው የፊታችን ዕሁድ ደቡብ ሱዳናውያን ህዝበ ውሳኔ የሚያደርጉት።
የፊታችን ዕሁድ ለሱዳን ወሳኝ ዕለት ነው። ወይ ለሁለት ትከፈላለች አልያም አንድ ሆና እንደነበረች ትዘልቃለች። ይህን ለመወሰን ነው የፊታችን ዕሁድ ደቡብ ሱዳናውያን ህዝበ ውሳኔ የሚያደርጉት።
በኢትዮዽያ የትምህርት ጥራት መውረድ መነጋገሪያ ከሆነ ሰንብቷል። ለዚህ ሀገራዊ የትምህርት ጥራት መውረድ ከሚጠቀሱ ምክንያቶች የመማሪያ መጽሃፍት አለመኖር ወይም እጥረት አንዱ ነው።
የ21 ሰዎችን ህይወት ያጠፋው በአሌክሳንድሪያው የኦርቶዶክስ ቤተ-ክርስቲያን ደጃፍ ላይ የደረሰው የቦምብ ጥቃት ከየአቅጣጫው የሚደርስበት ዓለም ዓቀፍ ውግዘት እንደቀጠለ ነው ።
በተመረቀ በጥቂት ቀናት ውስጥ ስራ ያቆመው የግልገል ጊቤ ቁጥር ሁለት የኃይል ማመንጫ በቅርቡ አገልጎት መስጠት መጀመሩን የኢትዮጵያ መብራት ኃይል ኮርፖሬሽን አስታውቋል ።
በጀርመን አገር ለተለያየ ጉዳይ የሚመደበዉ ገንዘብ የት እንደሚገባ፤ ምን ላይ እንደዋለና በማን እንደታዘዘ በየጊዜ ቁጥጥር ይደረግበታል።
ዓለም ዓቀፍ የጤና ባለሙያዎች በአፍሪቃ በርካታ የፈጠራ ስራዎችና ባለሙያዎቹ የምርምር ዉጤታቸዉ ይፋ ስለማይወጣ ካሉበት ከፍ አለማለታቸዉንና ለተጠቃሚዉ ኅብረተሰብም መድረስ እንዳልቻለ አመለከቱ።
በኢትዮጽያ በቢዮ ፊዉል ልማት ማለት ለአማራጭ ነዳጅ የተክል እርሻ ስራ ተሰማርተዉ ከሚገኙት የዉጭ ድርጅቶች አንዱ ፍሎራ ኤኮ ፓወር ሃረር ባቢሌ አካባቢ የጀመረዉን ስራ አቋርጦ መዉጣቱን ማስታወቁ ይታወሳል።
የአራት ሃይማኖቶች አባቶች በእስር ላይ የሚገኙ የቀድሞ መንግስት ለስልጣናት እንዲፈቱ ጥረት መጀመራቸውን በይፋ አስታዉቀዋል። ላለፉት 20 ዓመታት የታሰሩት እነዚህ ባለስልጣናት የሚፈቱበት ሁኔታ ህጋዊ መሠረቱ ምን ይሆን?
ሊሰናበት 3 ቀናት ብቻ በቀረው በጎርጎሮሳውያኑ 2010 ዓም በአውሮፓ ክፍለ ዓለም የሚታወሱ ዓበይት ክስተቶች ናቸው የዛሬው አውሮፓ እና ጀርመን ዝግጅታችን ትኩረት አብረን እንቆይ ።
በፈረንጆቹ ገና ዋዜማ በናይጄሪያ ጆስ ከተማ እና አካባቢዋ ላይ የክርስትና እምነት ተከታዮች በሙስሊሞች መካከል በተነሳ ግጭት የሟቾች ቁጥር ወደ 86 ከፍ ማለቱን የናይጄሪያ ፖሊስ ዛሪ አስታውቋል።
የመላው ኢትዮጵያ አንድነት ድርጅት መኢአድ ቅዳሜ እና ዕሁድ ባካሄደው ጠቅላላ ጉባኤ ከፖለቲካው ዓለም ራሳቸውን እንዳገለሉ የተናገሩትን የድርጅቱን ፕሬዝዳንት ኢንጅነር ኃይሉ ሻውልን በድጋሚ ለሚቀጥሉት ሁለት ዓመታት ድርጅቱን እንዲመሩ መርጧል ። ኃይሉ ሻውል ይህን የፓርቲውን ከፍተኛ ሥልጣን ለሌላ ያስረክባሉ ተብሎ ሲጠበቅ ነበር …
አውሮፓን ከብዙ ዕንቅስቃሴዎች የገታው በቅርብ ዓመታት ታሪክ ተወዳዳሪ ያልተገኘለት በረዶ ከቅዳሜ አንስቶ በመጠኑም ቢሆን ጋብ ብሏል ። ይሁን እንጂ የተቆለለው በረዶ እና ኃይለኛው ንፋስ በሰውና በንብረት ላይ ጉዳት ማድረሱ አልቀረም ።
በኬንያ ፓርላማ አገሪቱ ከዓለም ዓቀፉ የጦር ወንጀሎች ተመልካች ፍርድ ቤት ICC አባልነት እንድትወጣ ሀሳብ ቀርቧል። 6 ባለስልጣናት በዓለም ዓቀፉ ችሎት ይፈለጋሉ።
የመንግስታቱ ድርጅት የጸጥታው ምክር ቤት በሶማሊያ የተሰማራው የአፍሪካ ህብረት የሰላም አስከባሪ ሰራዊት ቁጥሩ በአራት ሺህ እንዲጨምር ወሰነ። የሰራዊቱ የቆይታ ጊዜ በ8 ወራት እንዲራዘምም ምክር ቤቱ ወስኗል።
በአራት መስተዳድሮች የሚኖሩ አርብቶ-አደረቾን ወደ ከፊል አርሶ-አደርነት ለመቀየር በመደር ለማሰባሰብ አቅዷል
ጀርመናዉያን የገናን በአል እጅግ የሚወዱት እና ከቤተሰብ ጋር የሚያከብሩት በአላቸዉ ነዉ። የገና በአል ሲዳረስ በተለይ የቸገረን የታመመዉን የመርዳት ባህላቸዉ ጠንከር ያለ ነዉ።
የኬንያ ምክር ቤት ባለፈዉ ጥቅምት ባፀደቀዉ ሕግ ኦነግን ከተደራጀ የወንጀለኞች ቡድን ፈርጆታል
ከናይጀሪያ ቀጥሎ በአፍሪቃ በህዝብ ቁጥር ብዛት ሁለተኛውን ደረጃ የምትይዘው የኢትዮጵያ የቴሌኮምኒሽን አገልግሎት በኋላ ቀርነት ከሚጠቀሱት ውስጥ አንዱ ነው ።
ሲና በረሀ ውስጥ እንደታገቱ ከሚገመተው አብዛኛዎቹ ከኤርትራ ናቸው ከሚባሉ 250 የሚደርሱ ስደተኞች 8 ቱ ሳይሞቱ እንዳልቀረ የስደተኞች ካውንስል የተባለ ድርጅት አስታወቋል ። ድርጅቱ እንደሚለው ቀሪዎቹ ታጋቾች የሚገኙበት ሁኔታም አሳዛኝ ነው ።
ሁከትና ጥቃት ባላባራባት ኢራቅ ለሁለተኛ ጊዜ በተካሄደዉ አጠቃላይ የምክር ቤት ምርጫ አመፃዉን ተቋቁመዉ በርካታ ዜጎች ድምጽ መስጠታቸዉ አይዘነጋም።
የሰሜን ንፍቀ ክበብ የክረምት ወራት ዉጭ ባይወጣስ በሚያሰኘዉ ቆንጣጭ ቅዝቃዜዉ፤
ከትናንት በስቲያ በደቡብ ኢትዮጵያ በሆሣዕና ከተማ 10 ኪሎሜትር ሰሜናዊ አቅጣጫ በደረሰው የምድር ነውጥ፣ ህንጻዎች ተሠነጣጥቀዋል።
በሁለተኛው የዓለም ጦርነት ወቅት ሰዎች በግፍ ተሰቅለው የሚገደሉበት በቁማቸውም የሚሰቃዩበት ስፍራ ነበር ፤ ኮሎኝ Appelhofplatz በተባለው አካባቢ የሚገኘው የቀድሞው የናዚ ጀርመን ሚስጥራዊ የፖሊስ ኃይል ማዕከል ዋና መስሪያ ቤት ህንፃ ።
የረሀብ አድማ ከመቱ አዲስ አበባ ውስጥ በተለያዩ አካባቢዎች እየኖሩ ወደ እስራኤል ለመሄድ በመጠባበቅ ላይ ከሚገኙ
የአራት ሃይማኖቶች አባቶች ባለፈው ቅዳሜ በእስር ላይ የሚገኙ የቀድሞ መንግስት ባለስልጣናት እንዲፈቱ ለማድረግ እንቅስቃሴ መጀመራቸውን በይፋ ገልጸዋል።
የጀርመን መራሂተ መንግስት አንጌላ ሜርክል ባለፈው ቅዳሜ ሳይታሰብ በአፍጋኒስታን የሚገኙትን የሀገራቸውን ወታደሮች ጎበኙ። ጀርመናውያኑ ወታደሮች በጦርነት ላይ እንደሚገኙ ሜርክል በዚሁ ጉብኝታቸው ወቅት ባሰሙት ንግግራቸው በግልጽ አስታውቀዋል።
አውሮጳ እና ጀርመን የበርማ ዴሞክራሲያዊ ንቅናቄን ባንድነት እንዲደግፉ የበርማ የተቃውሞው ወገን መሪ ወይዘሮ ኦንግ ሳን ሱቺ ጠየቁ።
በእስር ላይ የሚገኙ የቀደሞ የደርግ ባለስልጣናትና ዕርቀ-ሰላም ላይ ያተኮረ ውይይት ቅዳሜ ታህሳስ 9 ቀን 2003 ዓ.ም. በአዲስ አበባ ተከናወነ። ውይይቱን ያካሄዱት የሀይማኖት መሪዎች በሀገሪቱ ዕርቅና ሰላም እንዲወርድም ጥሪ አድርገዋል ። መሰል የዕርቅና የሰላም ጥሪ በተለያዩ የፖለቲካ ድርጅቶች ከዚህ ቀደም በተደጋጋሚ …
ትላንት ማምሻውን የተጀመረው የአውሮፓ ህብረት አባል ሀገሮች መደበኛ የመሪዎች ጉባዔ፤ ዛሬ ሲጠናቀቅ በበርካታ ጉዳዮች ላይ ውሳኔ ያሳልፋል ተብሎ ይጠበቃል።
የ70ዓመት የዚህች ዓለም ቆይታውን ትላንት ፈጸመ። ታላቁ ኢትዮዽያዊ የእግር ኳስ ሰው- መንግስቱ ወርቁ።
አንድ አባት ስለ ጠጅ፣ «ጠጅ እንዳል ተከበርክ ጥንት በዘመኑ፣ ዛሪ ነገሱብህ ዉስኪ ምናምኑ» ብለዉ ገጠመ አሉ! የቤተ-መንግስት መጠጥ የጨዋ መጠጥ በመባል የሚታወቀዉ ጠጃችን በባለሞያ በአዋቂ ሴት በመጣሉ በየቦታዉ ባለመገኘቱ
ሀምሳኛ ዓመቷን በቅርቡ ያከበረችው የሀዋሳ ከተማ ስሟን ያገኘችበት፤ ለመቆርቆርም ያበቃት አጠገቧ ተንጣሎ የሚገኘው ሀይቅ ነው- የሀዋሳ ሀይቅ።
የአውሮጳ ህብረት አባል ሀገራት ርዕሳነ ብሄር እና መራህያነ መንግስት ዛሬ በብራስልስ የሁለት ቀናት ምክክር ይጀምራሉ።
በየጊዜው፣ ከዓመት -ዓመት፣ በሳይንስ የሚደረገው ምርምር ፣ በሥነ ቴክኒክ ረገድ የሚቀርበው የፈጠራ ውጤት ፣ የሰውን ልጆች አኗኗር ለማቅለል፣ ለወቅታዊ ችግሮች መላ ለመሻት መሆኑ ቢታሰብም፣ ከቅንጦት ጋር የተያያዘም እንደሚገኝበት የሚያጠራጥር አይደለም።
የኬንያ የትምሕርት ሚንስትር፥ የኢንዲትሪ ሚንስትር፥ የራዲዮ ጣቢያ ሐላፊ፥ የካቢኔ ጉዳይ ሚንስትር እና የቀድሞ የፖሊስ ኮሚሽነር ከአንድ ሺሕ ሁለት መቶ በላይ ሰዎች ሕወት ለጠፋበት ወንጀልና መዘዙ ግንባር ቀደም ተጠያቂዎች ናቸዉ።
ጉባኤዉ ትናንት የሕንድንና የካናዳን ዛሬ ደግሞ የአዉሮጳ በተለይም የጀርመንና የሲዊዘርላንድን ፌደራላዊ ሥርዓት ቃኝቷል።ዛሬ የኢትዮጵያ ፌደራላዊ ሥርዓት ጅምር ሒደትም ተነስቶ ነበር
የተባበሩት መንግሥታትን የሚሌኒየም የልማት ግቦች ዕውን ለማድረግ የተቀመጠው የጊዜ ገደብ ሊያበቃ በትክክል በቅርቡ ከምንይዘው አዲስ ዘመን በኋላ አምሥት ዓመታት ብቻ ይቀሩታል።
የዓለም የሙቀት መጠን መጨመሩም ሆነ የአየር ንብረት ለዉጥ በየስፍራዉ በሚያስከትለዉ መዘዝ ገሃድ የሆነ ክስተት መሆኑ ሁሉንም ያግባባል።
የኢጣሊያ ጠቅላይ ሚንስትር ሲልቪዮ ቤርሉስኮኒ ዛሬ አመራራቸው አሜኔታ የሚጣልበት ስለመሆን አለመሆኑ በህግ መምሪያው ምክር ቤት፤የተደረገውን የድምፅ አሰጣጥ ስነ ስርዓት በድል ተወጡ።
የዩኤስ አሜሪካ ልዩ የአፍጋኒስታን እና የፓኪስታን ልዑክ ሪቻርድ ሆልብሩክ ትናንት ማታ አረፉ።
5ኛው ዓለም አቀፍ የፌደራሊዝም ጉባዔ ትናንት ፣ አዲስ አበባ ውስጥ፣ ታደሰ እንግዳው እንደዘገበልን፣ በእሥራ-ምዕቱ(ሚሊኔየም) አዳራሽ በተከናወነ ደማቅ ሥነ ሥርዓት ተጀምሯል።
ኖቤል የሰላም ሽልማት በርግጥ ብዙ ጊዜ አወዛግቧል።የዘንድሮዉን ያክል የዲፕሎማሲ ዘመቻ ተከፍቶበት፥የምጣኔ ሐብት፥የፖለቲካ ጡንቻ አማዞ-ግን አያዉቅም
የማሰቃየትን ተግባር የሚቃወመው መንግስታዊ ያልሆነው የፈረንሳይ ክርስቲያናዊ ተቋም በዓለም ዙሪያ የማሰቃየት ተግባር ተጠናክሮ መቀጠሉን የሚያሳይ ዘገባ ይፋ አድርጓል።
ለ 2 ሳምንታት በካንኩን ሜክሲኮ ሲካሄድ የሰነበተውና ባለፈው ቅዳሜ የተደመደመው የዓለም የአየር ንብረት ጥበቃ ነክ ጉባዔ፣ ከ 194 ቱ የተባበሩት መንግሥታት፣ የአየር ንብረት ውል ደጋፊ አገሮች መካከል ፣
አምስተኛው ዓለም ዓቀፍ የፌደራሊዝም ጉባኤ አዲስ አበባ ውስጥ ተጀምሯል ።
የሠዉ ልጆች መሠረታዊ ሠብአዊ መብት እንዲከበር የሚደነግገዉ የተባበሩት መንግሥታት ድርጅት ደንብ (ቻርተር) የፀደቀበት 62ኛ አመት ዛሬ በመላዉ አለም በተለያዩ ሥነ-ሥርዓቶች እየታሰበ ነዉ።
የአሜሪካንን የዲፕሎማሲ ምሥጢራዊ ሰነዶች ይፋ ማዉጣት የጀመረዉ ዊኪሊክስ የተሰኘዉ ድረ ገጽ፤
የቀድሞዉ የኢትዮጵያ መንግሥት (የደርግ) ባለሥልጣናት ሰሞኑን ከእስር እንደሚለቀቁ የሐይማኖት ተቋማት ምንጮች አስታወቁ።
በአዲስ አበባ ስድስት ኪሎ በሚገኘዉ ዪንቨርስቲ መንዙማ ምንድን ነዉ፣ እስከ ዛሪስ ስለ መንዙማ ምን ያህል ጥናት ተደርጎአል? መንዙማንስ ም ነዉ የሚያንጉራጉረዉ፣ በኢትይጵያ ዉስጥ በየትኛዉ ቋንቋ በስፋት ይደመጣል
በነገው ዕለት ኦስሎ ኖርዌይ ውስጥ የኖቤል የሰላም ሽልማት አሰጣጥ ስነ ስርዓት ይካሄዳል ።