ኬንያና የዓለም ዓቀፉ የጦር ወንጀሎች ተመልካቹ ፍርድ ቤት DW Amharic December 24, 2010 Tagged with addis ababa, Ethiopia, health, import/export, politics በኬንያ ፓርላማ አገሪቱ ከዓለም ዓቀፉ የጦር ወንጀሎች ተመልካች ፍርድ ቤት ICC አባልነት እንድትወጣ ሀሳብ ቀርቧል። 6 ባለስልጣናት በዓለም ዓቀፉ ችሎት ይፈለጋሉ።