ኬንያና የዓለም ዓቀፉ የጦር ወንጀሎች ተመልካቹ ፍርድ ቤት

በኬንያ ፓርላማ አገሪቱ ከዓለም ዓቀፉ የጦር ወንጀሎች ተመልካች ፍርድ ቤት ICC አባልነት እንድትወጣ ሀሳብ ቀርቧል። 6 ባለስልጣናት በዓለም ዓቀፉ ችሎት ይፈለጋሉ።