ምረጥ! እጥፍ ድርብ ዕድገት ማስመዝገብ ወይስ እስካሁን የተመዘገበውን ዕድገት መነጠቅ
የኢትዮጵያ መንግሥት ዕድገታችን 11 በመቶ ነው ይበል፣ አይኤምኤፍ የለም ሰባት በመቶ ነው ይበል፣ ብዙ አያሳስበንም፡፡
የኢትዮጵያ መንግሥት ዕድገታችን 11 በመቶ ነው ይበል፣ አይኤምኤፍ የለም ሰባት በመቶ ነው ይበል፣ ብዙ አያሳስበንም፡፡
• መንግሥት በአዲሱ ዓመት ከብሔራዊ ባንክ የመበደር ዕቅዱን እንዲሰርዝ ጠየቀ• የማክሮ ኢኮኖሚ ፖሊሲ ማሻሻያ መደረግ አለበት ብሏል• ንግድ ባን…
በታደሰ ገብረማርያም
አዲስ አበባ ውስጥ ኮተቤ አካባቢ ከተቋቋመ አንድ ዓመት የሞላው አድቫንቴጅ ኢንዱስትሪያል ኃላፊነቱ የተወሰነ የግል ኩባንያ፣ በኢትዮ
በታምሩ ጽጌ
የጠቅላይ ሚኒስትር መለስ ዜናዊ ሕልፈተ ሕይወትን ከሰማበት ዕለት ጀምሮ መሪር ሐዘን ውስጥ ገብቶ የነበረው ወንድወሰን ተስፋዬ የተባለ የ30 ዓመ
በሕግ አምላክ (ከስዊድን)
ሰው ሆኖ መኖር፣ ኖሮ – ኖሮ መሞት አይቀርም። ቢሆንም ገና በህይወት ያለ ሰውን ቢሞት ኖሮስ ብሎ የቀብር ስነሥርዓቱን መግለጽ በባህ
(MahibereKidusan Website/ መስከረም 12 ቀን 2005 ዓ.ም./ በዲ/ን ዮሴፍ ይኲኖ አምላክ/ PDF):- በኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተ ክርስቲያን፣ ማኅበረ ቅዱሳን ከጥቅ
ደረጀ ሀብተወልድ (ከሆላንድ)
ጠቅላይ ሚኒስትር ኃይለማርያም ከአቶ መለስ የተረከቧት ኢትዮጵያ፤ እርሳቸው ቃለ-ምሕላ ከፈጸሙ በሁዋላ እንዳሉት ወደ ተስፋ ም
ጉልህ የ2ሺህ4 ትዝታዎች ‹‹ስልጣን ከታጋይ እጅ መውጣቱ ጥሩ ነው›› ሰላማዊ ትግል ከባድ ቢመስልም ቀላል ነው ቤተመንግስቱ ኃይለማርያምን ያሰራ ይሆን? አምባገነኖች ጫንቃችን ላይ ፊጥ ብለው መሰረታዊ መብቶቻችንን እየነጠቁ እንዲኖሩ አንፈቅድም!!! ዳኛቸው መዳኘቱን ቀጥሏል የሙስሊም መፍትሄ አፈላላጊ ኮሚቴዎች ቀነ ቀጠሮ ተጠየቀባቸው ቤተመንግስቱ ኃይለማርያምን ያሰራ ይሆን? ኢህአዴግ ምንተዳው “አባይን የደፈረ መሪ” ቤተመንግሥቱን የደፈረ ህዝብ ለዘመቻ ነፃነት የሚረዱ የሰላማዊ […]
2004 ዓ.ም ሃገራችን ብርቅዬና በሞያቸው አንቱ የተባሉ እንዲሁም ለሃገራቸው ከፍተኛ አስተዋፆ ያደረጉ እጅግ ውድ ልጆችዋን እንዳጣች ሁሉ በስተመጨረሻው አዲሱ አመት ከመጥባቱ በፊት እንደ መጅገር ተጣብቀው የህዝብና የአገር ደም ሲመጡ፣ ሃብት ንብረትዋን ሲመዘብሩ የነበሩት እስከ እኩይ ምግባራቸው ላይነቁ እስከ ወዲያኛው ማሸለባቸው የታወሳል፡፡ በማለቂያው እነዚህን እኩይዎች ነቀለልን እንጂ በመለስና በሰርዓቱ ሃገርና ህዝብ ሲታመሱ ነው አሮጌው ዘመን ያለቀው፡፡ […]
ከ2ዐዐ2 ምርጫ ዋዜማ ጀምሮ አሁንም ድረስ ያልበረደ የምርጫ ሥነ-ምግባር ደንበ (ለነገሩ ህግ ነው) ለምን አትፈርሙም ከኢህአዴግ የሚቀርብ ያልተቋረጠ ጥያቄ ነው፡፡ ይህንን እንከን የለሽ የምርጫ ሥነ- ምግባር ደንብ ካልፈረማችሁ ንግግር ብሎ ነገር የለም በማለት በፓርላማ ቀርበው ጠቅላየ ሚኒስትር መለስ ዜናዊም ተናግረዋል፡፡ አሁንም ሌሎች እየነገሩን ያሉት ቃል በቃል ይህንኑ ነው፡፡ ጠቅላይ ሚኒስትራችን ከመድረክ ጋር ላለመደራደር፣ ላለመወያየት ይህ […]
ጠቅላይ ሚኒስትር ሀይለማርያም ከአቶ መለስ የተረከቧት ኢትዮጵያ፤ እርሳቸው ቃለ-ምሕላ ከፈጸሙ በሁዋላ እንዳሉት ወደ ተስፋ ምድርነት ለመቀየር ሩብ ጉዳይ የቀራት ኢትዮጵያ ሳትሆን፤ በውድቀት አፋፍ እያጣጣረች የምትገኝ ኢትዮጵያ ናት። በፖለቲካው መስክ በወንድማማቾቹ ኢትዮጵያውያን መካከል የቆመው የልዩነት አጥር እንደ ሰናዖር ግንብ ቋንቋችንን ደበላልቆት መደማመጥ ባልቻልንበት ሁኔታ ነው አቶ መለስ ያለፉት። በኢኮኖሚው መስክ ጥቂት ሰማይ የነኩ ከበርቴዎች በተፈጠሩበትና ብዙ […]
አዲሱ የኢትዮጵያ ጠቅላይ ሚኒስትር ኃይለማርያም ደሣለኝ የሃገሪቱን ምጣኔ ኃብት እና ምሥራቅ አፍሪካን በሚመለከት የቀደሙትን ጠቅላይ ሚኒስትር መለስ ዜና
ቴዎድሮስ ኃይሌ
በርካታ የኢትዮጵያውያን ድረ ገጾች (ኢንተርኔቶች) አሉ፣ በርካታ የኢትዮጵያውያን የፓልቶክ መነጋገሪያ ክፍሎች (ፓልቶክ ሩምስ) አሉ፣ በርካ
የኢትዮጵያ ፓርላማ ዛሬ ባካሄደዉ አስቸኳይ ጉባኤ የአዲሱን ጠ/ሚኒስትር ሹመት አፀደቀ። ሹመታቸዉ በምክር ቤቱ የጸደቀላቸዉ አቶ ኃይለማርያም ደሳለኝ በበኩ…
(ደጀ ሰላም፤
መስከረም 11/2004 ዓ.ም፤ ሰምቴፕር 21/2012/ READ THIS NEWS IN PDF)፡- የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ
ቤተ ክርስቲያን መንበረ ፓትርያርክ ጠቅላይ ቤተ ክህነት
«ጀርመናዊ ነን ግን ማህበረሰቡ እንደ ጀርመናዊ አይመለከተንም» ይላሉ አንዳንድ ጥቁር የቆዳ ቀለም ያላቸውና ጠይም የሆኑ ከነጭ እና ጥቁር የተወለዱ ጀርመና
የሩዋንዳ ዲሞክራሲያዊ ነጻ አውጪ ኃይል በፈረንሳይኛ ምህጻር FDLR በመባል የሚታወቀው የሩዋንዳ ሁቱ አማጺ ቡድን ፣ ድፍን 18 ዓመታት በምስራቅ ኮንጎ የሚኖሩ ህ…
ግርማ ካሳ
አቶ በረከት ስምኦን አገር ውስጥ ለሚታተም የሰንደቅ ጋዜጣ የሰጡትን አስተያየት አውራምባ ታይምስ ድህረ ገጽ ላይ ተለጥፎ አነበብኩት። የተለዩ በ
ለማንበብ እዚህ ይጫኑ
የኢትዮጵያ የመገናኛ ብዙኃንና እነርሱን የሚገዙት ልዩ ልዩ የአገሪቱ ኅጎች ሁነኛ የኅግ ማሻሻያዎችና የፖሊሲ ለውጦችን ከሚሹ አበይት ጉዳዮች ውስጥ ናቸው፤…
የቀድሞዉን የኢትዮጵያ ጠቅላይ ሚኒስትር መለስ ዜናዊን ሞት ተከትሎ ምክትላቸው የነበሩት አቶ ኃይለማሪያም ደሳለኝ የአገሪቱን ቀጣይ ጠቅላይ ሚንስትር ሆነ
ዛሬ በበርካታ የህንድ ከተሞች ሱቆችና መስሪያ ቤቶች ተዘግተዉ፤ የህዝብ መጓጓዣ ስልቶችም ተስተጓጉለዉ ዉለዋል።
ከ 80 ዓመት በፊት ፤ በዛሬዋ ዕለት ፣ እውቁ የሰላማዊ ትግል ፈላስፋ ማህተመ ጋንዲ፤ በእሥራት ላይ እንዳለ ፣ የሚላስ የሚቀመስ ወደ አፉ ላያስጠጋ ፣ ሞት ነፍስ…
የሁለቱ ሱዳኖች ልዩነት ብዙ ነዉ።የድንበር ግዛት ይገባኛል፥ የነዳጅ ዘይት ሐብት፥ አንዱ የሌላዉን ተቃዋሚ ወይም አማፂ ቡድን መርዳት፥ የዜግነት— እያለ
ጉባኤው የኢትዮጵያ የሜትዮሮሎጂ ትንበያ የሚገኝበትን ደረጃ እንደሚገመግምና ከአየር ንብረት ጋር የተያያዙ መረጃዎችን በዘመናዊ መንገድ ለተጠቃሚው ማድረ…
የዓለም ዜና
ተስፋዬ ገብረአብ
ዶክተር ነጋሶ ጊዳዳ ፕሬዚዳንት ሆነው በተመረጡ ጊዜ በመከላከያና በሲቪል የህወሃት አባላት ዘንድ አቧራው ጨሶ እንደነበር አስታውሳለሁ። …
አዜብ ጌታቸው
አቶ ስዬ አብርሃ በአቶ መለስ የቦናፓርቲዝም ስሌትና ማጣፋት ህይወታቸውን ለመስጠት ከቆሙለት ድርጅት መባረራቸው ሳይበቃ 6 ዓመታትን በዘብጥ
ጠቅላይ ሚኒስትር ሃይለማርያም ደሳለኝ በተባበሩት መንግስታት ድርጅት ጠቅላላ ጉባኤ ላይ እንደሚገኙ ተገለጸ።
(ደጀ ሰላም፤ መስከረም
9/2004 ዓ.ም፤ ሰምቴፕር 19/2012/ READ THIS ARTICLE IN PDF)፡- ከአምስተኛው የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተ ክርስቲያን
ፓትርያሪክ ብፁዕ ወቅዱ…
አባሎቹና ደጋፊዎቹ እንዲሁም ሌሎችም የሕብረተሰብ ክፍሎች በተለያዩ የሲዳማ ዞን ወረዳዎች ውስጥ እየታሠሩ እንደሚጉላሉ የሲዳማ አርነት ንቅናቄ አስታወቀ
የአየር ጠባይ ትንበያ በታዳሽ የኃይል ምንጮች ላይ ላተኮሩ ኩባንያዎች መረጃዎችን በማቅረብ ላይ በመሆኑ ተፈላጊነቱ እየጨመረ በመምጣቱ፤ ጀርመን ውስጥ በአ…
አሽተን እንደሚሉት የኤርትራ መንግሥት እስረኞቹን እንዲፈታ፥ ይሕ ቢቀር የታሠሩበትን ሥፍራና ይዞታቸዉን እንዲያሳዉቅ በተደጋጋሚ ቢጠየቅም እስካሁን ለመ…
የአፍሪቃ ኤኮኖሚ እያበበ በመሄድ ላይ መሆኑ በየጊዜው ሲነገር የቆየ ጉዳይ ነው። ከሣሃራ በስተደቡብ የሚገኙት ሃገራት ኤኮኖሚ በያመቱ ከአምሥት በመቶ በላ
የሶማሊያው ደፈጣ ተዋጊ ቡድን አሸባብ ከመቅዲሾ በስተደቡብ ከምተገኘዋ ከኪስማዩ ካፈገፈገ ቀናት ተቆጥረዋል ። ይሁንና ከተማይቱ እስከ ዛሬ በአፍሪቃ ህብረ…
• ለማስፋፊያው 4.5 ቢሊዮን ብር ወጥቷል
በውድነህ ዘነበ
የፊንጫ ስኳር ፋብሪካ የማስፋፊያ ግንባታ በሚቀጥለው ጥቅምት ወር ተጠናቆ ማምረት እንደሚጀምር
በታደሰ ገብረ ማርያም
ኢትዮጵያ ከካርቦን ነፃ ለመሆን ላወጣችው ፕሮግራም የበኩሉን አስተዋጽኦ ያበረክታል ተብሎ የታመነበት፣ በኔዘርላንድስና በዴንማርክ…
አቶ ኃይለማርያም ደሣለኝ ቃለመሃላ የሚፈፅሙበት የሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት አስቸኳይ ስብሰባ ለፊታችን ዓርብ ተጠርቷል፡፡
ከአንድ አመት ግድም በፊት መታተም የጀመረችዉ ፍኖተ ነፃነት ጋዜጣ በብርሃነ እና ሰላም ማተምያ ቤት ለመጀመርያ ግዜ ለህትመት ስትበቃ ከ 2500 በማይበልጥ ቅጂ
DLCO በመባል የሚታወቀዉ የምስራቅ አፍሪቃ አንበጣ መከላከያ ድርጅት የተመሰረተበትን 50ኛ ዓመት አዲስ አበባ ላይ እያከበረ ይገኛል። ስምንት የአፍሪቃ አገራት…
የሁለተኛ ደረጃ ትምህርታቸውን እንደጨረሱ የነጻ ትምህርት እድል አግኝተው ምሥራቅ ጀርመን መጡ ። በምስራቅ ጀርመንዋ ስቪካው ከተማ የቋንቋ ትምህርት እንደ…
click here for pdf የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተ ክርስቲያን በኢትዮጵያ ውስጥ መንግሥታዊ ያልሆነች ትልቋ ተቋም ናት፡፡ በሕዝቡ ሃይማታኖዊ፣ ማኅበራዊ
ትኩስ ወሬ ከሃገሬ – ሰኞመስከረም 7ቀን 2005 ዓ.ም
Ethiopia Zare (ሰኞ መስከረም 7 ቀን 2005 ዓ.ም. Sebtember 17, 2012)፦ የአህባሽን አስተምህሮ የሚቃወሙትንና መጅሊሱ እንዲለወ
ሶማልያ ከተጓተተ የሽግግር ሂደት በኋላ አዲስ ፕረዚዳንት ለመምርጥ መቻልዋ ይታወቃል። አንጋፋ የፖለቲካ ተንታኝና ስለ አፍሪቃ ቀንድ ጉዳይ ጠቢብ አቶ መድ
ባለፈው ሳምንት ፣ ቤንጋዚ ፤ ሊቢያ ውስጥ የአሜሪካ አምባሰደርና 3 አሜሪካውያን ረዳቶቻቸው ከተገደሉ ወዲህ ፣50 ያህል ተጠርጣሪዎች ተይዘዋል። በተለያዩ አ
የአፍሪቃ ጋዜጠኞች ፌደሬሽን፤(FAJ) በአባላቱ ላይ የሚደርሰው እንግልትና ግድያ አሳሳቢ ደረጃ ላይ መድረሱን አስታወቀ።
በትናንቱ የሶማሊያ በዓለ ሹመት ላይ የኢትዮጵያ እጩ ጠቅላይ ሚኒስቴር አቶ ኃይለ ማሪያም ደሳለኝና ሎሎችም ባለስልጣናት ተገኝተዋል።
የዓለም ዜና
ካለፈዉ ሐሙስ ጀምሮ ከቤንጋዚ እስከ ካቡል፥ ከካይሮ እስከ ካራቺ፥ ከካርቱም እስከ ሲድኒ ከቱኒስ እስከ ሞንባሳ እንዳየን እንደሰማነዉ ግን ዓለም ሠላሙን ለ