አፍሪቃ መጪዋ ነብር?
የአፍሪቃ ኤኮኖሚ እያበበ በመሄድ ላይ መሆኑ በየጊዜው ሲነገር የቆየ ጉዳይ ነው። ከሣሃራ በስተደቡብ የሚገኙት ሃገራት ኤኮኖሚ በያመቱ ከአምሥት በመቶ በላይ ዕድገት እያሳየ መሆኑን የአፍሪቃ ልማት ባንክ ያመለክታል።
የአፍሪቃ ኤኮኖሚ እያበበ በመሄድ ላይ መሆኑ በየጊዜው ሲነገር የቆየ ጉዳይ ነው። ከሣሃራ በስተደቡብ የሚገኙት ሃገራት ኤኮኖሚ በያመቱ ከአምሥት በመቶ በላይ ዕድገት እያሳየ መሆኑን የአፍሪቃ ልማት ባንክ ያመለክታል።