የሶሪያ ጦርነት፥ ዲፕሎማሲዉና የዓለም እዉነታ

ካለፈዉ ሐሙስ ጀምሮ ከቤንጋዚ እስከ ካቡል፥ ከካይሮ እስከ ካራቺ፥ ከካርቱም እስከ ሲድኒ ከቱኒስ እስከ ሞንባሳ እንዳየን እንደሰማነዉ ግን ዓለም ሠላሙን ለማናጋት ማስጠንቀቂያ፥ ፀሎት ምሕላ አላገደዉም…የሰላም መቻቻል ምክር ፀሎት ስብከት የሚያስፈልገዉ በርግጥ ማን ነዉ?