የረሃብ አድማ እንደ ፖለቲካዊ መሣሪያ፣

ከ 80 ዓመት በፊት ፤ በዛሬዋ ዕለት ፣ እውቁ የሰላማዊ ትግል ፈላስፋ ማህተመ ጋንዲ፤ በእሥራት ላይ እንዳለ ፣ የሚላስ የሚቀመስ ወደ አፉ ላያስጠጋ ፣ ሞት ነፍስና ሥጋውን እስኪለይ ለመጾም በይፋ አሳወቀ። ራስን ማስራብ ፣ የፖለቲካ መሳሪያ ሆኖ