አቶ በረከት በሰንደቅ ጋዜጣ በሰጡት አስተያየት ላይ
ግርማ ካሳ
አቶ በረከት ስምኦን አገር ውስጥ ለሚታተም የሰንደቅ ጋዜጣ የሰጡትን አስተያየት አውራምባ ታይምስ ድህረ ገጽ ላይ ተለጥፎ አነበብኩት። የተለዩ በረከት ስምኦንን አላነበብኩም። ያው ድሮም የምናውቃቸው በረከት ስምኦን ናቸው፤ ብስለትና ትህትና የጎደላቸው፣ በሚቃወሟቸው ወገኖች ላይ የሚያከሩ።
ግርማ ካሳ
አቶ በረከት ስምኦን አገር ውስጥ ለሚታተም የሰንደቅ ጋዜጣ የሰጡትን አስተያየት አውራምባ ታይምስ ድህረ ገጽ ላይ ተለጥፎ አነበብኩት። የተለዩ በረከት ስምኦንን አላነበብኩም። ያው ድሮም የምናውቃቸው በረከት ስምኦን ናቸው፤ ብስለትና ትህትና የጎደላቸው፣ በሚቃወሟቸው ወገኖች ላይ የሚያከሩ።