የአዲሱ ጠ/ሚ ሹመት መፅደቅ

የኢትዮጵያ ፓርላማ ዛሬ ባካሄደዉ አስቸኳይ ጉባኤ የአዲሱን ጠ/ሚኒስትር ሹመት አፀደቀ። ሹመታቸዉ በምክር ቤቱ የጸደቀላቸዉ አቶ ኃይለማርያም ደሳለኝ በበኩላቸዉ የምክትላቸዉን የአቶ ደመቀ መኮንን ሹመት ለምክር ቤቱ አቅርበዉ አፀድቀዋል።