ፍኖተ ነፃነት ጋዜጣ ለህትመት ያለመብቃትዋ

ከአንድ አመት ግድም በፊት መታተም የጀመረችዉ ፍኖተ ነፃነት ጋዜጣ በብርሃነ እና ሰላም ማተምያ ቤት ለመጀመርያ ግዜ ለህትመት ስትበቃ ከ 2500 በማይበልጥ ቅጂ እንደነበር ተነግሮአል።