ተስፋዬ ገብረአብ
የኢህአዴግ ምክርቤት ጉባኤ ተጠናቆአል። ምክር ቤቱ ሃይለማርያምና ደመቀን ዋና እና ምክትል አድርጎ መርጦአል። በዚህ ምርጫ አነጋጋሪ የሆ…

“አቶ መለስ ሕግ ነው፤ እርሱ ያለው ነገር ሕግ ሆኖ ይወጣል፡፡ አቶ መለስ ፍርድ ቤትም ነው፤… … አንድ ሰው እንደጎደለ ተደርጎ መታየት የለበትም” – አቶ ስዬ …

ኢትዮጵያን ላለፉት ሃያ አንድ ዓመታት የመሩት ጠቅላይ ሚኒስትር መለስ ዜናዊ ካለፉ በኋላ በአገሪቱ የተከተሉት ማህበራዊ፣ ፖለቲካዊና ኢኮኖሚያዊ ፖሊሲዎች …

በእሥልምናው ዓለም ውስጥ ሰሞኑን የሚታየው ሁከት የዓለምን ቀልብ ይዟል፡፡በእሥልምናው ዓለም ውስጥ ሰሞኑን የሚታየው ሁከት የዓለምን ቀልብ ይዟል፡፡

አቶ ሙሼ ሰሙ፣ የኢትዮጵያውያን ዲሞክራሲያዊ ፓርቲ (ኢዴፓ) ሊቀመንበር
ጠቅላይ ሚኒስትር መለስ ዜናዊ ከዚህ ዓለም በሞት መለየታቸውን ተከትሎ ማነው የእርሳ

ከጠቅላይ ሚኒስትር መለስ ሕልፈት በኋላ ያለውን ጉዞ በሚመለከት ከሁሉም በፊት የሚደቀነው ጥያቄ የተጀመረውን መቀጠል ይቻላል ወይ የሚል ነው፡፡

–    አገርን አደጋ ላይ የሚጥል ሚስጥር አሳልፈው መስጠታቸው ተጠቁሟል
በታምሩ ጽጌ
በሚስጥር የሚጠበቁና በሕዝብ በይፋ የማይታወቁ ወታደራዊ ሚስጥሮችን ለ

በሊያ ተረፈ
የፌዴራል መጀመርያ ደረጃ ፍርድ ቤት አራዳ ምድብ አምስተኛ የወንጀል ችሎት፣ በመንግሥት ላይ ጥላቻን ለማስፋፋት በማሰብ ሕዝብን በሐሰት ወሬ አ

በአስራት ሥዩም
በአገሪቱ ያለው የመጠባበቂያ የውጭ ምንዛሪ ከሳምንታት ያልዘለለ ነው እየተባለ ወሬ ቢናፈስም፣ የዓለም የገንዘብ ድርጅት (አይኤምኤፍ) ኢት

በታምሩ ጽጌ
በታላቁ አንዋር መስጅድና በአወሊያ ኮሌጅ የእስልምና እምነት ተከታዮች ለአመፅ እንዲነሳሱ በማድረግ ረብሻ እንዲፈጠር አድርገዋል በሚል ተጠር

–    ሦስት ግዙፍ የህንድ ኩባንያዎች ገብተዋል
በውድነህ ዘነበ
የጨርቃ ጨርቅ ፋብሪካ ለመገንባት፣ ጥጥና የተለያዩ እህሎችን ለማምረት በ25 ሺሕ ሔክታር በላ

በዳዊት ታዬ
በመንግሥት ይዞታ ሥር ከተቋቋሙ ኩባንያዎች ውስጥ በግዙፍነቱ የሚጠቀሰው የብረታ ብረትና ኢንጂነሪንግ ኮርፖሬሽን፣ መንግሥታዊውን ባቱ ኮንስ

click here for pdf በኢትዮጵያ ቤተ ክርስቲያን የቅርብ ዘመን ታሪክ ከተፈጠሩት ገጽታዎች አንዱ ‹‹የገለልተኛነት›› አቅጣጫ ነው፡፡ ገለልተኛነት በተግባር የታ

አቶ ደሳለኝ ኃይለምሪያም ሊቀመንበር ሲሆኑ በምክትልነት አቶ ደመቀ መኮንን ተመርጠዋል
Ethiopia Zare (ቅዳሜ መስከረም 5 ቀን 2005 ዓ.ም. September 13, 2012)፦ ለበርካታ ወራ

ከፕሮፌሰር ዓለማየሁ ገብረማርያም (ትርጉም ከነጻነት ለሃገሬ)
በ2008 ምርጫ ወቅት ዕጩውን ፕሬዜዳንት ኦባማን በደስታ ነበር የደገፍኳቸው? በእርግጠኝነት! ባ…

ሀሙስ መስከረም 3 ቀን 2005 ዓ.ም “መጅልሱ ይለወጥ!” የሚል አቋም ያላቸውና ወኪሎቻቸው ከእስር እንዲፈቱ የሚጠይቁ ኢትዮጵያዊያን ሙስሊሞች ያለ ብሔር፣ ያለ ጾ…

•    አቶ ደመቀ መኮንን ምክትል ሊቀመንበር ሆነዋል
በዘካርያስ ስንታየሁ
ባለፈው ዓርብና ቅዳሜ በዝግ የተካሄደው የኢሕአዴግ ምክር ቤት ስብሰባ የግንባሩን…

በርካታ ኢትዮጵያውያን ሴቶች በየጊዜው የተሻለ ህይወት ፍለጋ ወደ አረብ ሀገር ይጓዟሉ። በርግጥ እዚያ ኢትዮጵያ ውስጥ በቤት ሰራተኝነት ከሚያገኙት የበለጠ…

በኢህአዴግ ማዕከላዊ ምክር ቤት የመሪዎች ምርጫ ሂደት፤ በወቅቱ የአገሪቱ መሪ ማንነትና ተያያዥ ርዕሰ ጉዳዮች ዙሪያ የተካሄደ ቃለ ምልልስ።

ክቡራትና ክቡራን ጤና ይስጥልኝ በዛሬው ስብሰባ ከአቶ መለስ ሕልፈት በተያያዙ ጉዳዮች ላይ በማተኮር አንዳንዳ ሃሳቦችን ለማንሳት እፈልጋለሁ፡፡ የአቶ መለስ ህልፈተ ህይወት ይፋ ሆኖ አስከሬኑ ቦሌ ደረሰ ሲባል የአዲስ አበባ ሕዝብ በድንጋጤና በሓዘን፤ የክረምቱ ዶፍ እየወረደበት አሰከሬኑን ቤተ መንግስቱ ድረስ አድርሶታል፡፡ አስከሬኑ ከገባ ከአስራ ሁለት ቀን በኋላ ስርዓተ ቀብሩ ተፈጽሟል፤ ታላቁ የኢትዮጵያ ሕዝብም እርሙን አውጥቷል፡፡ በአቶ […]

ውድ እስክንድር፦ በቅድሚያ እንኳን ለዘመነ ማቴዎስ አደረሰኽ። በመቀጠልም ስለኑሮኽ ልጠይቅኽ፦ (ኑሮ ካሉት ቃሊቲም… ነውና) እንዴት አለኽ? ውድ ባለቤትኽስ? ልጅኽስ? እኔ አምላከ-ኢትዮጵያ ይመስገን ከመላ ቤተሰቤ ጋራ ደኅና ነኝ። ከዚህ የሚቀጥለውን እንዳንድ ታናሽ ወንድም ማስታወሻ ውሰድልኝ። ስላንተ ላንተ ማውሳት ከንቱ ድካም ይኾናል። ስለዚህ አልሞክረውም። ይልቅ የማውቅኽ በዝና ብቻ ሳይኾን አንድ ቀን ተያይተን እንደነበረ ልጠቁምኽ እወዳለኹ። ሥድስት ኪሎ […]

አዲስ የተመረጡት የሶማሊያ ፕሬዚደንት ሀሰን ሼክ ማህሙድ ከኬንያ ልዑካን ጋር በተገናኙበት የሞቃዲሾ ከተማ ሆቴል ላይ አጥፍቶ ጠፊዎች ዛሬ ማለዳ ጥቃት አድ

“የሃይማኖት መሪዎች ጊዜ ሳያልፍ አንድነታቸውን እንዲያጠነክሩ ጸሎቴ
ነው” /ፕ/ር ኤፍሬም ይሥሐቅ/
ከመጪው ግንቦት በፊት የሚፈጸም የፓትርያርክ ሹመት እ

–    ስዊድናዊያኑ ጋዜጠኞች እንዲፈቱ የተወሰነው በሐምሌ ወር ነበር
በታምሩ ጽጌ
በፓርላማ ሽብርተኝነቱ የተረጋገጠውን የኦጋዴን ብሔራዊ ነፃ አውጭ ግንባር…

በጋዜጣው ሪፖርተር
የጠቅላይ ሚኒስትር መለስ ዜናዊን የቀብር ሥርዓት በብሔራዊ ደረጃ ፈጽሞ በዚህ ሳምንት ለሥልጣን ሽግግር ቀጠሮ የያዘው ኢሕአዴግ፣ የምክ…

በዘካሪያስ ስንታየሁ
ባለፉት ስድስት ዓመታት ሦስት ቢሊዮን ዶላር ያንቀሳቀሰውን የብሔራዊ ኤችአይቪ/ኤድስ መከላከያና መቆጣጠሪያ ጽሕፈት ቤት (ሀብኮ) የመ

በኃይሌ ሙሉ
በፖለቲካ ምኅዳር መጥበብ ምክንያት ለኅብረተሰቡ አጀንዳቸውን ማቅረብ ያልቻሉ ተቃዋሚ ፓርቲዎች ወደ አክራሪነት እንዳይቀየሩና በመድበለ ፓር

በብርሃኑ ፍቃደና በዳዊት ታዬ
ባለፈው የነሐሴ ወር የዋጋ ግሽበት ካለፈው ዓመት ነሐሴ ወር ሲነፃፀር የ20.2 በመቶ ጭማሪ የታየበት ሲሆን፣ አጠቃላይ የዋጋ ግሽ

በየማነ ናግሽ
በአዲስ አበባ አምባሳደር ቴአትር እየተባለ በሚጠራው አካባቢ ድልድይ በመደርመሱ ምክንያት በአካባቢው የሚያልፍ ወንዝ ሞልቶ ለአራተኛ ጊዜ ጎ…

በጋዜጣው ሪፖርተር
በልዩነት በመቻቻልና ተቀራርቦ በፍቅር የመሸናነፍ የፖለቲካ ትግል ስልት ይዣለሁ ያለው አዲስ ትውልድ ፓርቲ ተመሠረተ፡፡

በፖለቲካ መሪዎች ዓይን ያለፈውን ዓመት 2004’ን መለስ ብሎ የሚገመግምና መጪውን፤ ይሳኩ፥ እውን ይሆኑ ዘንድ ከሚመኟቸው “ወሳኝ” ከሚሏቸው ጉዳዮች አንጻር

አልቃይዳ ዩናይትድ ስቴትስ ውስጥ ባደረሰው የሸብር ጥቃት ከ 3 ሺህ በላይ ሰዎች የተገደሉበትን 11ኛውን ዓመት ዛሬ ብዙ ሺህ ሰዎች በዋሺንግተን፥ ኒው ዮርክና

የህወሃት አባል ነው ። ከትጥቅ ትግሉ ዘመን አንስቶ የአዲስ አበባ ፖሊስ ኮሚሽነር ስልጣን እስከተቆናጠጠበት ጊዜ ድረስ ያለው የጀርባ ታሪክ በንጹሃን ደም የ…

ዘንድሮ መታዘብ ከምንችለው በላይ የምንታዘበው ነገር ገጥሞናል፡፡ እንደ እባብ ቆዳቸውን ሸልቅቀው የሚቀይሩ፣ እንደ እስስት የሚለዋወጡ የቀበሮ ለምድ የለ