መለስ ዜናዊና የቀደሙት ነገስታት
በ1808 ዓ.ም እንግሊዞች በአጼ ዮሃንስ እየተመሩ መቅደላ ድረስ ገስግሰው ደርሰው ከአጼ ቴዎድሮስ ጋር ጦርነት ገጥመው ረቷቸው።አጼ ቴዎድሮስም ለባእድ እጄን አልሰጥም ብለው በገዛ ሽጉጣቸው ራሳቸውን ገደሉ። ይህም ጀግነንት ሆኖ ተቆጥሮላቸው እስከ ዛሬ ባለው ትውልድ ዘንድ ሲዘከር ይኖራል። አጼ ቴዎድሮስ በገዛ ሽጉጣቸው …
በ1808 ዓ.ም እንግሊዞች በአጼ ዮሃንስ እየተመሩ መቅደላ ድረስ ገስግሰው ደርሰው ከአጼ ቴዎድሮስ ጋር ጦርነት ገጥመው ረቷቸው።አጼ ቴዎድሮስም ለባእድ እጄን አልሰጥም ብለው በገዛ ሽጉጣቸው ራሳቸውን ገደሉ። ይህም ጀግነንት ሆኖ ተቆጥሮላቸው እስከ ዛሬ ባለው ትውልድ ዘንድ ሲዘከር ይኖራል። አጼ ቴዎድሮስ በገዛ ሽጉጣቸው …
የኢትዮጵያ ሳታላይት ቴለቪዥን ድርጅት ኢሳት ማክሰኞ ሐምሌ 19 ቀን በኒዘርላንድስ ዋና ከተማ አምስተርዳም ላይ አዘጋጅቶት በነበረው የገቢ ማሰባሰቢያ ስብሰባ ላይ በተጋባዥ እንግዳነት ንግግር ያደረጉት የግንቦት 7 ንቅናቄ ሊቀመንበር ዶር ብርሃኑ ነጋ፤ ድርጅታችን ግንቦት 7 ከኦሮሞ ነጻነት ግንባርና ከኦጋዴን ብሄራዊ ነጻነት …
በግንቦት7፣ በኦነግና በኦብነግ መካከል ተቀራርቦ የመስራት ጅመር ተጠናክሮ ሊቀጥል ይገባዋል ሲሉ ዶ/ር ብርሁኑ ነጋ ገለጹ Read more »
በሰሜን አፍሪቃ ህዝባዊ አመጽ ከተነሳና በርካታ የአፍሪቃ ሃገራትን ካርበደበደ ወዲህ በያቅጣጫው ውጥረት ውስጥ በመዘፈቁ የሚያደርገውና የሚጨብጠው ጠፍቶት የቆየው ዘረኛው የወያኔ አገዛዝ የህዝብን የትኩረት አቅጣጫ ለማስቀየር በሚል የለቀቀው የአባይ ግድብ ግንባታ ነጠላ ዜማ ሽያጭ የታሰበውን ያህል ሊከናወን ባለመቻሉ ከያንዳንዱ ኢትዮጵያዊ የሞባይል …
ዘረኛው የወያኔ አገዛዝ በህዝብ ላይ የአደባባይ ዝርፊያን አካሄደ፣ ከያንዳንዱ የሞባይል ቴሌፎን ተጠቃሚ ሃምሳ ብር ነጠቀ Read more »
ዩ ኤስ አይ ዲ በመባል የሚታወቀው የ አሜሪካ የልማት ተራድኦ ባወጣው ጥናታዊ ጽሁፍ በኢትዮጵያ ውስጥ የሚገኙ የአንደኛ ደረጃ ተማሪዎች ማንበብ በሚገባቸው ሰአት በብቃትና በጥራት እንደማያነቡ አጋለጠ። ዩኤስ አይ ዲ ባወጣው በዚሁ ጥናቱ እንዳመለከተው ኢትዮጵያ ውስጥ በሚገኙት 8 ክልሎች በሚገኙት የአንደኛ …
በኢትዮጵያ በስፋት እየታየ ያለው የትምህርት ጥራት ደረጃ ዝቅተኝነት በአንደኛ ደረጃ ትምህርት ቤቶች የጎላ መሆኑ በጥናት ተረጋገጠ Read more »
በርካታ ሚሊየኖች በርሃብ አለንጋ እየተገረፉባት በምትገኘው ኢትዮጵያ የውጪ ሃገራት ኢንቨስተሮች በርካታ ሺህ ቶን የጥራጥሬ ምግብ እህልን እያመረቱ ለትርፍ ወደ ውጪ ሃገራት ኤክስፖርት እያደረጉ መሆኑ የሚያሳዝን እውነታ ነው በማለት ስዊስ ኢንፎ በመባል የሚታወቅ የዜና አውታር ገለጸ። እንደ ስዊስ ኢንፎ ዘገባ በሃገሪቱ …
በኢትዮጵያ ሚሊየኖች ይራባሉ፣ ነገር ግን የውጪ ሃገራት ኢንቨስተሮች በሺሆች የሚቆጠር ቶን እህል ኤክስፖርት ያደርጋሉ ተባለ Read more »
በያዝነው ዓመት እጂግ በርካታ ተማሪዎች በተለያዩ የትምህርት መስኮች ትምህርታቸውን ተከታትለው በተለያዩ ደረጃዎች በመመረቅ ላይ ያሉ ሲሆን የግንቦት ሰባት ዘጋቢ ያነጋገራቸው ምሩቃን በሰጡት አስተያየት ምን እንደተማርን ሳናውቀውና እዚህ ግባ የሚባል እውቀት ሳንጨብጥ ለምረቃ በቃን፣ ይህም እኛን እያሳፈረንና እያሸማቀቀን ይኖራል በማለት ለዚህ …
የከፍተኛ ትምህርት ተቁዋማት የትምህርት ጥራት ደረጃ እጂግ አሳሳቢ ሆነ፣ ተመራቂዎች ምንም ቁም ነገር ሳንይዝ ለምረቃ በቃን አሉ Read more »
ከኢትዮ ቴሌኮም መሥርያ ቤት ሕግና ሥርዓት ሳይጠበቅ ሕገወጥ በሆነ መንገድ ከሥራ ገበታቸው ላይ ከተባረሩት መካከል፣ ከኤችአይቪ/ኤድስ ቫይረስ ጋር የሚኖሩ ሠራተኞች መድኃኒት እንዳይወስዱ መከልከላቸውን በማስረዳት ቦርዱ እንዲታደጋቸው መጠየቃቸውን ለአረመኔው አገዛዝ ቅርበት እንዳለው የሚነገርለት ሪፖርተር ጋዜጣ ዘገበ፡፡ ከኤችአይቪ/ኤድስ ቫይረስ ጋር የሚኖሩት ሠራተኞች …
አረመኔው የወያኔ አገዛዝ ከኤች አይቪ ቫይረስ ጋር የሚኖሩ የቴሌ ሠራተኞችን መድሃኒት እንዳያገኙ ከለከለ Read more »
የዘረኛው የወያኔ አገዛዝ በአገራችን ውስጥ ባሰፈነው ማህበራዊና ኢኮኖሚያዊ ቀውሶች ተስፋ ቆረጠው የተሻለ ህይወት ፍለጋ አገራቸውን ጥለው በሱዳን በኩል ከተሰደዱ በአስር ሺዎች ከሚቆጠሩ ወጣት ስደተኞች መካከል ቁጥራቸው ወደ 500 የሚጠጉትን የሱዳን ፖሊስ አሳልፎ ለወያኔ አገዛዝ እንዳስረከበ አንድ የመተማ ነዋሪ ለዝግጅት ክፍላችን …
ሱዳን ድንበሯን አቋርጠው ወደ ግዛቷ ከገቡት በርካታ ኢትዮጵያዊያን ወጣቶች ወደ 500 የሚጠጉትን በሃይል ወደ አገር ቤት መመለሷ ተገለጸ Read more »
በጥናቱ ፤እጅግ የተባባሰ የምሁራን ፍልሰት ከሚታይባቸው 10 አገሮች በቅደም ተከተል ከአንድ እስከ አራት የተቀመጡት፤ ከአፍሪካ ሲሆን፤ እነሱም ኢትዮጵያ፣ ናይጀሪያ፣ ኬንያና ደቡብ አፍሪቃ ናቸው። ከአምስተኛ እስከ አስረኛ ባለው ደረጃ እንደ ቅደም ተከተላቸው የተቀመጡት ደግሞ ኢራን፣ቻይና፣ሜክሲኮ፣ጃማይካ፣ ማሌዥያና እንግሊዝ ናቸው። ከፍተኛ ቁጥር ያለው …
ኢትዮጵያ በተማረ ሀይል ፍልሰት ከዓለም የመጀመሪያ ደረጃ ላይ መቀመጧ ኦን ላይን ዩኒቨርሲቲ ባወጣው ጥናት አስታወቀ Read more »
የፊናንስ ጠበብት እንደሚሉት፡ በዩኤስ አሜሪካ የውጭ ዕዳ ጣራን ከፍ በማድረጉ ጥያቄ ላይ ዴሞክራቶች እና ሬፓብሊካውያን ስምምነት ላይ ባይደርሱ፣ ሀገሪቱ እስካሁን እንደተገለጸው እአአ እስከ ነሀሴ ሁለት 2011 ድረስ ሳይሆን እስከ ነሀሴ አስር ድረስ ዕዳ የመክፈል አቅሟ እንደተጠበቀ ይቆያል።
የድርቅና ረሐቡ ችግር በምግብ ርዳታ ብቻ የሚወገድ ባለመሆኑ ገበሬዉ እራሱን ለዘላቂዉ የሚችልበት ሥልት ሊቀየስ ይገባል።
ሐምሌ ፲፰ ቀን ፳፻፫ ዓመተ ምህረት በዳኮታ የጥናት ማዕከል የቀረበውን የሁሉን-አቀፍ ትብብር መፍትሄነት ተመለከትነው። የዳኮታ የጥናት ማዕከልን ለቀረቦታቸውና ለበሳል ትንታኔያቸው እናመሰግናቸዋለን። በኛ በኩል ደግሞ ይኼን ጨዋነት የተሞላበት የበሰለ የፖለቲካ ዉይይት የኛን ሀሳብ በማቅረብ እንቀላቀለዋለን። እዚህ ላይ ማሳሰብ የምንፈልገው፤ የመወያያ ርዕሱ፤ …
ከዳኮታ የጥናት ማእከል የቀረበዉ የሁሉን-አቀፍ ትብብር መፍትሄነት ከእስከመቼ የዝግጅት ክፍል Read more »
በአሁኑ ወቅት በአፍሪቃ ቀንድ አገሮች በሶማሊያ፤ በኬንያ፤ በጂቡቲና በኢትዮጵያ በ60 አመት ታሪክ ዉስጥ ያልታየ በአይነቱ አስከፊ የሆነ የድርቅ አደጋ ተከስቷል። በዚህም 4.5 ሚሊዮን በሚሆኑ ወገኖቻችን ላይ የሞት አደጋ አንዣቧል። በመላዉ አለም በድርቅና በረሃብ በመደጋገም ከሚጠቀሱትና ከሚታወቁት አገሮች ኢትዮጵያ በግንባር ቀደምትነት …
ድርቅ፤ ረሃብ፤ የዉጭ ርዳታና የምግብ ዋስትና የማጣታችን አዙሪት ከንጉሤ ጋማ Read more »
ለማንበብ እዚህ ይጫኑ
ለማንበብ እዚህ ይጫኑ
የተባበሩት መንግሥታት የፀረ-ሽብር መስሪያ ቤት ባዘጋጀዉ ሥብሰባ ላይ የአስራ-አራት የአፍሪቃ ሐገራት ባለሥልጣናት እና የሽብር ጉዳይ ባለሙያዎች ተካፍለዋል።
የመንግሥታት መሪዎች፣ ዓለም አቀፍ የገንዘብና የግብርና ተቋማት ፤ የመንግሥት ያልሆኑ የግብረ-ሠናይ ድርጅቶችና በሰብአዊ እርዳታ ላይ ያተኮሩ ታዋቂ ዓለም አቀፍ የኪነ ጥበብ ሰዎች፤
የዓለም ዜና
– እዚህ ያካሄደው ስብሰባ ዛሬ ይጠናቀቃል የምሥራቃዊና ደቡባዊ አፍሪካ የጋራ ገበያ (ኰሜሳ) የሰሜን ሱዳን ሪፐብሊክንና በቅርቡ የተመሠረተችውን የደቡብ ሱዳን ሪፐብሊክን ፍጻሜ ለመዳኘት ፍላጐት እንዳለው ገለጸ፡፡
በታምሩ ጽጌ | Reporter የኦሮሞ ብሔራዊ ኮንግረስ (ኦብኮ) ፓርቲ ሊቀመንበር አቶ ቶለሳ ተስፋዬ፣ ትናንትና ጧት የፍርድ ቤት ማዘዢያ ይዘው በቤታቸው የተገኙ ሁለት ፖሊሶችን አምልጠው መሰወራቸውን ምንጮች ለሪፖርተር አስታወቁ፡፡ ‹‹ሁኔታው እስከሚጣራ ድረስ እጄን ለፖሊስ አልሰጥም፤›› ሲሉ አቶ ቶለሳ ምላሽ ሰጥተዋል፡፡ የኦብኮ …
በአራዳ ክፍለ ከተማ በቀድሞ ቀበሌ 15/16 ክልል ልዩ ቦታው አራት ኪሎ ታላቁ ቤተ መንግሥት ውስጥ አንድ የግምጃ ቤት ኃላፊና አንድ ሾፌር በ12 እና በአምስት ዓመታት ፅኑ እስራት፣ በ20 ሺሕ ብርና በአምስት ሺሕ ብር የገንዘብ ቅጣት እንዲቀጡ ዓቃቤ ሕግ ጠየቀ፡፡
‹‹አውቀን ሳይሆን ነገሮች ተገጣጥመው ነው›› የፕሮጀክቱ ሥራ አስኪያጅ‹‹ድርጅቱ መፍትሔ ካላመጣ ወደ ሕግ እንሄዳለን›› የኢትዮጵያ ኮንስትራክሽን ኢንዱስትሪ ፌዴሬሽን ማገርኮን ኮንስትራክሽን ኃላፊነቱ የተወሰነ የግል ማኅበር በውኃ ሥራዎች ኮንስትራክሽን ድርጅት ሕንፃ ግንባታ ፕሮጀክት ይሠሩ የነበሩ 67 የሠራተኛ ማኅበር አባላት ያለምንም ቅድመ ማስጠንቀቂያ መባረራቸውን …
የኢትዮጵያ ንግድ መርከብን፣ የኢትዮጵያ ባህርና ትራንዚት ኢንተርፕራይዝንና የኢትዮጵያ ደረቅ ወደብ ኢንተርፕራይዝ ድርጅቶችን ለማዋሀድና በአንድ ኮርፖሬሽን ሥር ለማደራጀት ጥናቱን እንዲሠራ የተዋቀረው ኮሚቴ፣ ጥናቱን አጠናቆ ባለፈው ዓርብ ለትራንስፖርት ሚኒስትሩ ለአቶ ድሪባ ኩማ አቀረበ፡፡
በጋዜጣው ሪፖርተር የሐዋሳ ከተማን የትራንፖርት ችግር ለመፍታት የከተማ አውቶቡሶች ለማስገባት ዝግጅት መደረጉ ተገለጸ፡፡
የአሜሪካ ድምጽ ሬድዮ ዝግጅቶቹን እንዲቀይር ከኢትዮጵያ መንግስት የሚደርስበት ምንም አይነት ጫና እንደሌለ አስታወቀ። የሚመራው በነጻነት እንዲያገለግል በአዋጅ በተቋቋመበት ህግና በቻርተሩ ሃላፊነት መሆኑን ቪኦኤ ገልጿል። የኢትዮጵያ መንግስት በቪኦኤ የአማርኛው ዝግጅት ክፍል ላይ ያቀረበውን ክስና፣ የቪኦኤ ምላሽ፣ ከሰሞኑ የመገናኛ ብዙሃን ዘገባዎች ጋር …
ለረሐብ ለተጋለጠዉ የምሥራቅ አፍሪቃ ሕዝብ ለሚቀጥሉት አምስት ወራት ምግብና መድሐኒት ለማቅረብ ከአንድ መቶ አስራ-አንድ ሚሊዮን ዶላር በላይ ተጨማሪ እርዳታ እንደሚያስፈልገዉ የአለም ምግብ ድርጅት አስታወቀ።
ለሰብዓዊ መብት ተሟጋቹ ድርጅት- የሂውማን ራይትስ ግልፅነት ይጎድለዋል ያለውን የኢትዮጵያ መንግስት ስራ ላይ ያዋለው የፀረ አሸባሪነት ህግ ለሌላ አላማ መጠቀም እንዲያቆም ጥሪ አደረገ።
የአካባቢዋ ነዋሪ ኢትዮጵያዉያን-አሜሪካዉያን እንደሚሉት VOA ከኢትዮጵያ መንግሥት በሚደረግበት ጫና ምክንያት ቅድመ-ምርመራ (ሳንሱር) ማድረግ ጀምሯል
ቅኝት በመስፍን ማሞ (ክፍል ሁለት) አንባቢ ሆይ በእንደኛው ክፍል የፊታውራሪ ተክለሃዋሪያት ኦቶባዮግራፊ ቅንታችን ከሳያደብር የተነሳው ታዳጊ በእንደምን ያለ ሁኔታ አዲስ አበባን ረግጦ፤ ሀረር አድጎ፤ አደዋ ዘምቶ፤ ሰነባብቶም ውቅያኖስ አቋርጦ፤ አድማስ ዘልቆ፤ ሩሲያ እንደኖረና በትምህርት ዳብሮ፤ በአስተሳሰቡ በልጽጎ ወደ ሀገሩ …
አብዮትና የርሀብ አዙሪት! ክፍል አንድ (አስራደው ከፈረንሳይ)
“የብሄር ድርጅቶችን፡ አቅርቦ መያዝ እንጂ፡ ሙሉ በሙሉ ማግለሉ አግባብ አይደለም” እኔ “የብሄር ድርጅቶችን እንደውም መድረክ በመስጠት ማጠናከር ሳይሆን ማጥፋት ነው” አንድ ተሳታፊ “የኢትዮጵያን አንድነት የማይቀበሉ የብሄር ድርጅቶችን እንደውም ወደፊት እንደወያኔ የምንዋጋቸው ናቸው” ዶ/ር ኤርሚያስ ዓለሙ ልዩ ዘገባ – ልጅ ተክሌ …
በአፍሪቃ ቀንድ ሀገሮች ለሚገኙት ወደ አስራ ሶስት ሚልዮን ለሚጠጉት የድርቅ ሰለባዎች አስቸኳይ እና ግዙፍ ርዳታ እንደሚያስፈልግ ዛሬ የተመድ የምግብና የርሻ ድርጅት ፋኦ ኃላፊ ዣክ ዲዮፍ ዛሬ ረፋዱ ላይ በሮማ ኢጣልያ በተከፈተው ዓለም አቀፍ ጉባዔ ላይ አሳሰቡ።
ኢትዮጵያን የረሐብና የረሐብቶች አብነት ላደረገዉ የረሐብ ዑደት፥ ኬንያን ከኢትዮጵያ ተርታ ላሠለፈዉ ረሐብ ፖለቲካዊዉ ምክንያት ዛሬም እንደ ረሐቡ ዑደት ከጉጭ አልፋነት ንግግር አለማለፉ ነዉ ሌላዉ ድቀት።
የዕለቱ ዜና
የብሔር ፖለቲካ በጣም ስስ (sensitive) ነው፡፡ በቀላሉ ተቆስቁሶ ብዙ ሊጓዝ ይችላል፡፡ ኢትዮጵያ በኢሕአዴግ ዘመን፣ በብሔር ፌዴራሊዝም ከተከፋፈለች ወዲህ እንኳን የብሔር ፍላጎቶችና ጥያቄዎች አጥጋቢ መልስ አላገኙም፡፡ የኦሮሞ ብሔረሰብ ከኢትዮጵያ ሕዝብ ውስጥ ከ34 በመቶ በላይ ድርሻ አለው፡፡ (2007 National Census) ሆኖም የኦሮሞ …
በአፍሪቃው ቀንድ የተከሰተው የድርቅ አደጋ አስከፊነት ቀስ በቀስ ሀቀኛውን ገጽታውን እያሳየ ነው። በተመድ የህጻናት መርጃ ድርጅት ዩኒሴፍ ዘገባ መሰረት፡ ግማሽ ሚልዮን ህጻናት በአሳሳቢ የረሀብ አደጋ የሚሞቱበት ስጋት ተደቅኖባቸዋል።
ላለፉት ሃያ ዓመታት በኢትዮጵያና በሕዝቦቿ ላይ የተካሄደው ክህደትና ፖለቲካዊ ሸፍጥ ያደረሰው ማህበራዊና ሰብዓዊ ቀውስ ሞልቶ ፈሷል፡፡ ዜጎች ደረጃ ወጥቶላቸው ይረገጣሉ፤የሁላችንም አገር ለከሃዲዎችና ላገልጋዮቻቸው ገነት፣ ለሌሎች ገሃነብ ተደርጋ የስቃይና የመከራ ምድር ሆናለች፡፡ አቶ መለስ ፖለቲካቸውና ፖሊሲዎቻቸው ሁሉ አገርና ህዝብን አዘቅት እያወረደ …
– ኩባንያው አራት ቢሊዮን ዶላር ኢንቨስት ያደርጋል የሶማሌ ብሔራዊ ክልላዊ መንግሥት በኦጋዴን ቤዚን ውስጥ የሚገኙ የማሌዥያ ኩባንያ በሆነው ፔትሮናስ ተይዘው የቆዩ የካሉብና የሂላላ የተፈጥሮ ጋዝ ክምችትና ሌሎች ስምንት የነዳጅ ፍለጋ ቦታዎች፣ ፔትሮትራንስ ለተባለ ተቀማጭነቱ በሆንግ ኮንግ ለሆነ የቻይና ኩባንያ ተሰጡ፡፡
በትናንትናው ዕለት በአዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ የተማሪዎች ምረቃ ሥነ ሥርዓት ላይ የተገኙት የሲቪል ሰርቪስ ሚኒስትሩ አቶ ጁነዲን ሳዶ፣ የትምህርት ጥራት ከመምህራን ብቃት ጋር ተዳምሮ የአገሪቱ አሳሳቢ ችግር መሆኑን አስታወቁ፡፡
‹‹ከዕለታት አንድ ቀን አንድ ሰው በውድቅት ሌሊት አፍላ እንቅልፍ ጭልጥ አድርጎ ወስዶት ሳለ አሰቃቂ ሕልም ያያል፡፡ሕልም አላሚው በሁኔታው ተደናግጦ አይ ዘንድሮስ መሞቴ ነው መሰል አለ፡፡
ለማንበብ እዚህ ይጫኑ
በየትኛው ምዕራፍና ቁጥር መሆኑ ለጊዜው ተሰወጠብኝ እንጂ መጽሐፍ ቅዱስ በወንድማችን ላይ መፍረድ ወይም ወንድማችንን መሳደብ እንደማይገባን ለማሳሰብ ‹ ወንድሙን ጨርቃም ብሎ የሚሳደብ የሸንጎ ፍርድ ይገባዋል› የሚል ወይም ወደዚህ የሚቀርብ ማስጠንቀቂያ እንዳለው የቤተ ክህነት ዳራ ያለው ሰው ማስታወስ አያቅተውም፡፡ ጥሩ ትምህርታዊ …
ሰሜን ተርቦ እነደዚያ ሲያልቅ፡ በድብቅ ነበር ማንም ሳያውቅ፡ ተብሎ ነበር ትላንትና፡ ዛሬም እለሆ እንደገና፡ ደገመ ሰለሰና። በንጉሡ በዚያ ዘመን፡ ደግሞ በደርግ ሲከወን፡ ሰለሰ አሉ በነ ወያን። ሲያወሳ ሲያወጣ ሲያወርድ፤ ያለፈውን አስተዳደር ጉድ፡ ሰለሰው እርሱም እነደገና፡ የነርሱን ግፍ አባዛና። ኦጋዴን ከመሐል …
የ93 ዓመቱ አዛውንትና የነፃነት ታጋይ የኔልሰን ማንዴላ የልደት በዓል ሰኞ ሐምሌ 18 2011 እ.ኤ.አ በዚህ በደቡብ አፍሪካ በታላቅ ስሜት ነው የተከበረው፡፡ በሀገሪቱ የሚገኙ በርካታ ጋዜጦች፣ መጽሔቶች፣ የዜና አውታሮች እና ዓለም አቀፍ የመገኛኛ ብዙሃን ለእኚህ ታላቅ አባት የእንኳን አደረሰዎ መልእክትና የመልካም …
ረጅም ዕድሜ ለማንዴላ! ረጅም ዕድሜ ለሰው ልጆች መብትና ነፃነት ለሚታገሉ ሁሉ!!! በፍቅር ለይኩን -ከደቡብ አፍሪካ Read more »
ኤርትራ በተባበሩት መንግስታት ድርጅት የጸጥታ ምክር ቤት ፊት ቀርባ ጉዳይዋን ለማብራራት ባለፈው ሰኔ ወር በጠየቀችው መሰረት ትላንት ማክሰኞ የኢትዮጵያ፣ የሶማልያ፣ የኬንያና የኡጋንዳ ተወካዮች በተገኙበትጉድይዋን ኒው ዮርክ ከተማ በሚገኘው የጸጥታ ምክር ቤት ለማቅረብ ችላለች።ኤርትራ ብቻዋን ነበር ጉዳይዋን ለማቅረብ የፈለገቸው። ይሁና እንደ …
ኤርትራ ስለ ሶማልያ በሚደረጉ ስብሰባዎች እንዳትገኝ መታገድዋን አቶ የማነ ገብረአብ ገለጹ Read more »
ሳምንታዊው “ኢትዮጵያ በጋዜጦች” ዝግጅታችን -African Institute of Mathematical Science በኢትዮጵያ እንደሚመሰረት ተገለጸ -የአውቶብስ አገልግሎት በሀዋሳ ከተማ -በኢትዮጵያና በኬንያ የተቅማጥ በሽታ ገባ -በደቡብ ኢትዮጵያ ድርቅ በሰሜን ደግሞ የጎርፍ መጥለቅለቅ ያደረሰው ጉዳት የሚሉትን ርዕሶች ይዞ ቀርቧል።
የዕለቱ ዜና