አዲሱ የከተማ ቦታ ይዞታ አዋጅ ምንድነው?
ኢትዮጵያ አዲስ የከተማ መሬት ይዞታ አዋጅ አውጥታለች፡፡
ኢትዮጵያ አዲስ የከተማ መሬት ይዞታ አዋጅ አውጥታለች፡፡
ኬንያ ወደሶማሊያ አጎራባች አካባቢዎች የጦር ኃይሏን ለማስገባት የወሰደችው ውሣኔ ሃገሪቱ እስከአሁን ስትከተለው በቆየችው የውጭ ፖሊሲዋ ላይ መሠረታዊ ለውጥ የሚያመጣ መሆኑ ተወርቷል፡፡
በተለያዩ አገሮች፤ በተለይም በምዕራቡ ዓለም ባሉ ከፍተኛ የትምህርት ተቋማት ፤ አያሌ ኢትዮጵያውያን ምሁራን ፣ በማስተማርና በምርምር ተግባር ላይ ተሠማር…
የአፍሪቃ የኤኮኖሚ ዕድገት በአሃዝ አቀራረቡ አሻሚ፤ በማሕበራዊ ልማት አስተዋጽኦ ረገድም አከራካሪ የሆነ ጉዳይ ነው።
በሶማልያ መዲና ሞቃዲሾ ትናንት አንድ አጥፍቶ ጠፊ በጣለው ጥቃት ቢያንስ አምሥት ሰዎች ሲገደሉ ወደ ዘጠኝ የሚጠጉም ቆስለዋል።
የዓለም ዜና
የኢትዮጵያ የምርት ገበያ ሥራ ከጀመረ ከሦስት ዓመታት በላይ ተቆጥረዋል፡፡ በዚህ ዘመናዊ የግብይት ሥራዎች ውስጥ ግብይቱን በማስፈጸም በዋና ተዋናይነት የ…
ከአስቴር አወቀ ዘፈን የተወሰደ ግጥም ነው፡፡ ማየት፣ መመርመር፣ ማስተዋልና መምረጥ ያስፈልጋል የሚል መልዕክት የያዘ ነው፡፡
• አቶ ከፍያለው አዘዘ በአቶ አባተ ስጦታው እንዲተኩ ተወሰነየአዲስ አበባ ኢሕአዴግ አመራር ቡድን ጥቅምት 2 እና 3 ቀን 2004 ዓ.ም. ባደረገው ግምገማ፣ የከተማው…
• አቶ ከፍያለው አዘዘ በአቶ አባተ ስጦታው እንዲተኩ ተወሰነየአዲስ አበባ ኢሕአዴግ አመራር ቡድን ጥቅምት 2 እና 3 ቀን 2004 ዓ.ም. ባደረገው ግምገማ፣ የከተማው…
• የነባር ይዞታዎች ግብይት በሊዝ ሥርዓት ይካሄዳል• በድርድር ቦታ አይሰጥም• ለከተማ አስተዳደሮች ተጨማሪ ሥልጣን ይሰጣል• አዋጁ ጠበቅ
የቀድሞ የቤኒሻንጉል ጉሙዝ ክልል ፕሬዚዳንት የነበሩትና በአሁኑ ወቅት የተወካዮች ምክር ቤት አባልና የኅብረት ሥራ ማኅበራት ኤጀንሲ ዋና ዳይሬክተር የሆኑ…
የቀድሞ የኦሮሚያ ኢንሹራንስ ኩባንያ ዋና ሥራ አስፈጻሚ አቶ ምትኩ አብዲሳ፣ የኩባንያው ባለአክሲዮኖች እሳቸው የታገዱበት ምክንያትንና ለባንኩ ህልውና አ
– በረቂቁ ላይ ለመወያየት ነገ የምክክር መድረክ ተዘጋጅቷልበአገሪቱ የሚወጡ ማስታወቂያዎችን መቆጣጠር የሚያስችል አዲስ የማስታወቂያ ረቂቅ አዋጅ ወጣ፡፡
• የአሜሪካ፣ የጀርመንና የፊንላንድ አምባሳደሮችና በርካታ ዲፕሎማቶች ተገኝተዋልበሽብር ወንጀል ተጠርጥረው በቁጥጥር ሥር ከዋሉ ሁለት ወራት በኋላ ጳጉ…
‹‹ድርጊቱን ፈድሜያለሁ ጥፋተኛ አይደለሁም›› ተጠርጣሪ ተከሳሽ የቀድሞ ባለቤቷ “የተጠየቀበት አንቀጽ ዋስትና ስለማይከለክል መብቱ ይጠበቅለት” የተጠ
‹‹የዩኒቨርሲቲዎች ፍላጐት እስከሌለ ድረስ ልንመድባቸው አንችልም›› ትምህርት ሚኒስቴርለመጀመርያ ጊዜ በአርኪዮሎጂ የትምህርት ክፍል በ2003 ዓ.ም. ከአክ
ለማንበብ እዚህ ይጫኑ
የዩኤስአይዲ ረዳት አስተዳዳሪ ኢትዮጵያን እየጎበኙ ነው፡፡
የአውሮፓ ህብረት የልማት ኮሚሽን የልማት እርዳታ አሰጣጡ ላይ ለውጥ ለማድረግ ማሰቡን ባለፈው ሳምንት አስታውቋል ።
አፈር በጎርፍና ነፋስ ሲታጠብና ሲወሰድ፤ ከአካባቢዉ ዛፎች ሲራቆቱ፤ ያለእረፍት ሲታረስ ለምነቱን እንደሚያጣ የዘርፉ ባለሙያዎች ይናገራሉ።
የሽብር ክስ የተመሠረተባቸዉ ሁለቱ የስዊድን ጋዜጠኞች ዛሬ ፍርድ ቤት ቀርበዉ ጉዳያቸዉ ለሐሙስ እንዲታይ መቀጠሩን አዣንስ ፍርናስ ፕረስ ከአዲስ አበባ ዘ
እሥራኤል እና ሀማስ ባለፈው ሣምንት በደረሱት ስምምነት መሠረት፡ ዛሬ የመጀመሪያዎቹን እሥረኞች ተለዋወጡ።
አራተኛው የሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት የቀድሞ የቤንሻንጉል ቭሔራዊ ክልል ፕሬዚደንት አሁን ደግሞ የማህበራት ማደራጃ ዋና ሥራ አስኪያጅ አቶ ያረጋል አይሸ
ለማንበብ እዚህ ይጫኑ
ለማንበብ እዚህ ይጫኑ
ሥጋዊ-ወመንፈሳዊ ብትጠየቁ ዛሬ፤ለሞት ሽረት መልሳችሁ፤ የደም-ዕዳ እንዳትከፍሉ: ትናንትስ የት ነበራችሁ??? ሕዝቡ በአንድነት ሊቆም:-ብሶቱ አመፅን ፀንሷል፤ በሰላም ሥም ሲረገጥ ሃያ ዓመታትን ታግሷል:: አሁን ግን በቁሙ እንዳሞቶ ሰበብ ብቻነው የሚሻው፤ ርኩስ ሲፈጠር ከጥንትም:- ሞት ብቻ ነውና ማርከሻው። እናም ! ልብ እናድርግ የሕዝብ ዳኝነት ሳይመጣ፤ በማይቀር አመፅ ተወግረን ባደባባይ-ሞት ሳንቀጣ፤ ይቅርታው እንዲቀላችሁ፤ አሁንም ለአንድነት ትጠራላችሁ። የኢትዮጵያ ሕዝብ:በሞት እሣት […]
ሉሉ ከበደ
የግንቦት 2007 ምርጫ ወያኔ በከፍተኛ አደጋ ላይ ያለ መሆኑን አመልክቷል። የኢትዮጵያን ህዝብ ለውጥ ፈላጊነት በከፍተኛ ደረጃ ያመለከት፤ ህዝቡ ለወ…
ባለፈው ሳምንት ማለቂያ ላይ ፤ ቅዳሜ ከቀትር በኋላ፣ በብሪታንያ የሚኖሩ፤ የኢትዮጵያ ማኅበሰብ አባላትና የተለያዩ የፖለቲካ ድርጅቶች ደጋፊዎች ፣ እንዲሁ…
ሲሳይ አጌና
ልክ የዛሬ አምስት ዓመት በጥቅምት 1999 ዓ.ም. ዓለም በቃኝ ጭለማ ቤት የነበሩት የጭለማ ቤት ጓደኞቼ ዛሬ ተመልሰው ጨለማ ቤት ከወደቁ አንድ ወር አስ…
የኢትዮጵያ ፌዴራላዊ ዴሞክራሲያዊ አንድነት መድረክ ከስብስብነት ወደ ግንባር ለመሸጋገር መወሰኑን የድርጅቱ አመራር አባላት ባለፈው ሐሙስ በሰጡት ጋዜጣዊ መግለጫ አስታውቀዋል፡፡ በዕለቱ በተካሄደው ጋዜጣዊ መግለጫ ላይ የመድረክ አመራር አባልና የኦሮሞ ሕዝብ ኮንግረስ (ኦሕኮ) ሊቀመንበር ዶ/ር መረራ ጉዲና ወደ ግንባር በተደረገው ሽግግርና በሌሎች የአገሪቱ ፖለቲካዊ እንቅስቃሴዎች ከጋዜጠኞች ለቀረቡላቸው ጥያቄዎች የሰጡትን ማብራሪያ እንደሚከተለው አቅርበነዋል፡፡ ጥያቄ፡- የመድረክ አንዱ ጥያቄ ብሔራዊ […]
ሐሙስ ጥቅምት ሁለት ቀን 2004 ዓ.ም ፣ ከሰዓት በኋላ በስምንት ሰዓት አካባቢ እንደሚቀመጥ ቀጠሮ የተያዘለት፣ እነ አቶ አንዱዋእም አርጌና እስክንድር ነጋ ጨምሮ በሽብር ሥራ የተከሰሱ ኢትዮጵያዉያን ጉዳይ የያዘዉ ችሎት፣ በድንገት ተከሳሾች አስቀድሞ ሳይነገራቸዉ፣ የዚያን ቀን በጠዋቱ ሁለት ሰዓት መቀመጡን ከአዲስ አበባ የደረሰ ዘገባ ያመለክታል። ፖሊስ መረጃዎች ለማሰባሰብ ተጨማሪ ጊዜ ያሰፈልገኛል በማለቱ፣ ፍርድ ቤቱ ያለ ምንም […]
የኢትዮጵያ አንድነት ፌደራላዊ መድረክ (መድረክ) አባሉ በሆኑት ድርጅቶቹ መካከል ያለዉ መቀራረብና መተሳሰር የበለጠ በመጠናከሩ፣ ከ«ጥምረት» ወደ «ግንባርነት» መዘዋወሩን ከአዲስ አበባ የደረሰን ዘገባ ያመለክታል። በዚህም መድረኩ፣ የዉስጥ አሰራሩን የበለጠ ወደ አንድነት በማምጣት፣ አባል ድርጅቶቹም አንድ ጽ/ቤት መጠቀም የሚችሉበትም ሁኔታ የተፈጠረ ሲሆን፣ በአመራር አባላቱ መካከልም ያለዉን መቀራረብና መተሳሰር የበለጠ ያሳድገዋል ተብሎም ይጠበቃል። መድረክ በኢትዮጵያ አንድነትና ሉዓላዊነት ላይ […]
ለማንበብ እዚህ ይጫኑ
በመሬት ዘረፋና በመልካም አስተዳደር ችግር እየተሰቃየን ነው በሚል ለጠቅላይ ሚኒስትር መለስ ዜናዊ ቅሬታ ያቀረቡ የአርባ ምንጭ ዙርያ ነዋሪዎች፣ እየታሰሩ…
አትክልት አሰፋ (ከቫንኩቨር ካናዳ)
ዛሬ ጠዋት በጣም ጠዋት 4 ሰእት ከ11
ገበሬው በጉን ለመሸጥ በግ ተራ ገብቷል። በግተራው ገዥና ሻጭ በርከት ብለው ይተራመሳሉ…
በግብጽ የቀድሞው ፕሬዚደንት ሆስኒ ሙባራክ ከስልጣን ከተወገዱ ከስድስት ወር በኋላ ግብፅ ውስጥ ብርቱ ግጭት ተፈጥሮ ከሀያ የሚበልጡ ሰዎች ተገድለውዋል።
አቶ መለስ የአገር ቤቱን ህዝብ በጉልበት ፣ ፈረንጁን ደግሞ በአፍ ብልጠት መጠርነፉን ያውቁበታል፡፡ማን ነበር ? የአቶ መለስ ምላስ ሶስት ቻናል አለው ፣ ለፈረንጁ በፈረንጅኛ፣ ለትግራዩ ማህበረሰብ በትግርኛ፣ ለአማርኛ ቋንቋ አድማጩ ህዝብ ደግሞ በአማርኛ ቻናል እየለዋወጡ ነው የሚያጭበረብሩት ያለው ? አቶ መለስ በቁጭ በሉነት ቁጭ ካደረጓቸው ሞኝ ባገኝ አገሮች አንዷ የስካንዲኔቪያዋ ትንሿ አገር ኖርዌይ ናት፡፡ አቶ […]
ለማንበብ እዚህ ይጫኑ
የከተማ የልማት ውጥን ስኬት አገኘ
ከሃያ ስምንት ቀናት በፊት የፖሊስ ቁጥጥር ስር የዋሉት፣ አቶ እስክንድር ነጋ፣ አቶ አንዱዓለም አራጌ አቶ ዘመኑ ሞላ፣ አቶ ናትናኤል መኮንንና አቶ አሳምነዉ…
የመለስ ዜናዊ አገዛዝ በከፍተኛ ሽብር ውስጥ ገብቷል። ይህ አገዛዝ የቆመበት መሠረት በጣም ስስና ደካማ በመሆኑ በዘወትር ስጋት ውስጥ ነው። በአንድ ወይም በሌላ ምክንያት ለመለስ ዜናዊ የወገኑ ኢትዮጵያዊያን መኖራቸው የመለስ ዜናዊ አገዛዝ የሌለው ጥንካሬ ያለው እንዲመስል አድርጓል። ይህ ደግሞ በተራው የኢትዮጵያንና የኢትዮጵያዊያንን መከራ አብዝቷል። በመለስ ዜናዊ እና ዘረኛ ቡድኑ ዙሪያ ያሉ ሰዎች ሁሉ የመለስን አገዛዝ ከልባቸው […]
ላለፉት ሃያ ዓመታት በመለስ ዜናዊ ዘረኛ አገዛዝ የተጫነብን ቀንበር መከራችንን አብዝቷል። መከራውም መሸከም ከምንችለው በላይ በመሆኑ ሮሮአችን ገደቡን ጥሶ ሦስት ትውልድን በአንድ ላይ እያስለቀሰ ነው። ህጻናት ልጆች ደጋግ አባቶቻቸው በካቴና ታስረው ወደ ወይኒ ሲጨመሩ እያዩ አምርረው እያለቀሱ ነው።የሚንከባከባቸው ውድ አባታቸው ለምን እንዲህ በአደባባይ ተይዞ እንደሚታሰር የሚነግራቸው ባለመገኝቱ ለጋ አእምሯቸው ለጭንቀት ተጋልጧል። የቤቱ ምሶሶ አባት በመታሰሩ […]
በስደተኛነት ገብቶ የአሜሪካ ዜግነት የተሰጠዉና አብረዉት በዩናይትድ ስቴትስ ነዋሪ የሆኑ የሶሪያ ዜጎች የአገራቸዉ መንግስት በወገኖቻቸዉ ላይ የሚያደርሰዉን የሰብአዊ መብት ረገጣ በመቃወም የሚያደርጉትን ሰላማዊ ሰልፍ በተለያየ መልክ እየመዘገበና እየቀረፀ ለሶሪያ መንግስት በድብቅ መረጃ ሲያቀብል የተገኘ ሶሪያዊ ክስ የተመሰረተበት መሆኑን አሶስየትድ ፕሬስ ዘግቧል። መሃመድ አናስ ሃታም ስኡድ የተባለዉ ቅጥረኛ የራሱን ወገኖች በመሰለል መረጃዉን ለሶሪያ መንግስት እንደሚሰጥና በየጊዜዉ […]
በአዲስ አበባ ከተማ የተደራጁ የአነስተኛ እና ጥቃቅን ዘርፍ ታዳሚ የሆኑ አያሌ ወጣቶች “የፖለቲካው መሣሪያ ሊያደርገን ያሰባሰበን ኢሕአዴግ ፍጹም ህሊና-ቢስ እና ከማህበረሱቡ ጋር ማንኛውም ዓይነት ግንኙነት የሌለን ፍጡራን አድርጎ በመቁጠር እራሱ የፈጠረውን ችግር ህብረተሰቡን እያወናበድን እንድንቀርፍለት ጫና እየፈጠረብን ይገኛል” ማለታቸውን የኢትዮጵያ ሳተላይት ቴሌቪዥን ኢሳት ዘገበ። ኢሳት በሪፖርቱ እንደገለጸው መስከረም 30 ቀን 2004 ዓ.ም ከቀትር በኋላ ለዘጋቢያችን […]
በያዝነው ጥቅምት ወር ዘረኛው የወያኔ አገዛዝ በይፋ ያመነው መረጃ እንደሚያመለክተው በሃገሪቱ እየታየ ያለው የገንዘብ ግሽበት መጠን አሁንም እያሻቀበ ሲሆን በተመሳሳይ መልኩ የምግብ ሸቀጦች ዋጋም እየናረ መሆኑ ታወቀ። ይሄው ሪፖርት እንደአመለከተው የገንዘብ ግሽበት መጠን ከ 40.1 በመቶ በላይ ሲሆን በምግብ ዋጋዎች ላይ ያለው የግሽበት መጠን ደግሞ 51 በመቶ መድረሱ ታውቁአል። ከዚሁ ጋር በተያያዘ ባለፈው መስከረም ወር […]