Tag: politics
ዛሬ በካናዳ መናገሻ ኦታዋ ሰላማዊ ሰልፍ ይካሄዳል
Ethiopia Zare (ማክሰኞ መስከረም 30 ቀን 2004 ዓ.ም. October 11, 2011)፦ የካናዳ መንግስት መቀመጫ በሆነችው ኦታዋ ዛሬ ምክሰኞ ኦክቶበር 11 ቀን 2011 ታላቅ የሰላማዊ ሰልፍ እን
የካምፓላ ማስታወሻ በክንፉ አሰፋ
ለማንበብ እዚህ ይጫኑ
ከዕለቱ ምርጥ አሣዛኝ ዜናዎች ጥቂቶቹ ነጻነት ዘገዬ
ዓለም በአሣዛኝ ዜናዎች መጥለቅለቅ ከጀመረች ዋል አደር ብላለች፡፡ አሁን አሁን የዜና ማሠራጫዎች ራሳቸው ክፉ ዜና ማወጅን በጣም ከመልመዳቸው የተነሣ መልካም ዜናን እንደቅንጦት እያዩት ይመስላል ብዙም ሲሳቡበት አይታዩም፡፡ እርግጥ ነው ከወደ አሜሪካን ሀገር በሣተላይት የሚሠራጭ ሱፕሪም ማስተር የሚባል ቴሌቪዥን ዐውቃለሁ፡፡ ይህ በአንዲት ቬትናማዊት የሂማሊያ መነኩሲት የሚመራው የ24/7 ቲቪ በዜና ዕወጃው መጥፎ ዜናን አያቀርብም (ይህች ሴት ብርሃነ […]
በአፍሪቃ የመልካም አስተዳደር ሽልማት ተሰጠ
የቀድሞዉ የኬፕ ቨርዴ ፕሪዝደንት ፔድሮ ፔረስ በአፍሪቃ መሪዎች መልካም አስተዳደር ምክንያት የሚሰጠዉን የሞአ ኢብራሂም ሽልማትን ማግኘታቸዉ ተገጸ።
የኢትዮጵያ ፓርላማ፣ ከዕረፍት መልስ ሥራ መጀመር፣
የኢትዮጵያ ፓርላማ፣ የህዝብ ተወካዮች ምክር ቤት አባልት ከሶስት ወራት የእረፍት ግዜ በኋላ ተመልሰዉ በዛሪዉ እለት ስራቸዉን ጀምረዋል።
16:00 UTC ዜና 101011
የዕለቱ ዜና
የካምፓላ ማስታወሻ
ክንፉ አሰፋ በምስራቅ አፍሪካ የስራ ጉብኝታችን፤ ከኪጋሊ-ሩዋንዳ ተነስተን አመሻሹ ላይ ካምፓላ ስንገባ ጸሃይ ብርሃንዋን ለጨረቃ አስተላልፋ እልም ብላ ጠፍታለች። ውቧ ካምፓላ በምሽት ከምድር በላይ 2000 ጫማ ርቀት ላይ ስትታይ በከፊል ጨለማና፤ በከፊል ብርሃን ተሸፍናለች። ይህም ከምእራቡ ዓለም ለሚገባ ተጓዥ እንግድነቱ …
የዋንጋሪ ማታዪ ስንብት
ኬንያዊያን ለመጀመሪያይቱ የአፍሪካ ሴት የኖቤል ተሸላማ ዋንጋሪ ማታዪ ክብር ሰጥተው ተሰናብተዋቸዋል፡፡
VOA የአማርኛ ዜናዎች – October 9, 2011
News, Radio Magazine or Mestawot
የኦሮሚያ ሰሌዳ ያላቸው ሦስት ሺሕ ሚኒባሶች ከአዲስ አበባ እንዲወጡ ታዘዘ
– ‹እናንተ ተቸግራችሁ ለእኛ ብቻ ስጡን ማለት አይቻልም›› የአዲስ አበባ መንገድና ትራንስፖርት ባለሥልጣንበአዲስ አበባ ከተማ ተከስቶ የነበረውን የትራ
መቋጫ ያላገኘው የመኢአድ ትርምስ
የመላው ኢትዮጵያ አንድነት ድርጅት (መኢአድ)፣ ከኢትዮጵያ ተቃዋሚ የፖለቲካ ፓርቲዎች መካከል ስሙ በግንባር ቀደምትነት የሚነሳ ነው፡፡
ናይጄሪያዊው ቢሊየነር በኢትዮጵያ ሲሚንቶ ፋብሪካ ሊገነቡ ነው
ዳንጐቴ ግሩፕ የተሰኘው ግዙፍ ኩባንያ ባለቤት የሆኑት ናይጄሪያዊው ቢሊየነር በኢትዮጵያ የሲሚንቶ ፋብሪካ በ400 ሚሊዮን ዶላር ወጪ ለመገንባት በዝግጅት ላይ…
በቃላት ሲያምር በተግባር ሲመር
በአሁኑ ጊዜ የመልካም ሥነ ምግባር መርሆዎች ብሎ ሰሌዳ የማይሰቅል የመንግሥት መሥርያ ቤት የለም፡፡
ለሚሊኒየም ፓርክ እንዲሆን የተከለለው ቦታ ለካድሬዎችና ለግለሰቦች መሰጠቱ በጥናት ተረጋገጠ
በደቡብ ክልል ጋሞጎፋ ዞን አርባ ምንጭ ዙሪያ የሚገኙ 548 የላንቴ ቀበሌ አባወራዎች በተወካዮቻቸው አማካይነት ከሁለት ሳምንት በፊት ለጠቅላይ ሚኒስትሩ ባቀ
የገልፍ ጄነራል ኢንቨስትመንት ልዑካን በአዲስ አበባ
. ባለአምስት ኮከብ ሆቴል ለመገንባት አቅዷል. አስተዳደሩ እገዛ ለማድረግ ቃል ገብቷል
መለስ ኢትዮጵያን የአካባቢው ኃይል አቅርቦት ማዕከል ማድረግ እንደሚፈልጉ ተናገሩ
ኢትዮጵያ ያላትን ንፁህ፣ ታዳሽና በቅናሽ ዋጋ የሚቀርብ ኤሌክትሪክ አቅርቦት በማሳደግ፣ ለምሥራቅ አፍሪካ የልማት በይነ መንግሥታት ድርጅት (ኢጋድ) አገሮ
አስመጪዎች የቃሊቲ ጉምሩክ እያስመረረን ነው አሉአስመጪዎች የቃሊቲ ጉምሩክ እያስመረረን ነው አሉ
የተለያዩ ዕቃዎችን ከውጭ አገር የሚያስመጡ ኩባንያዎች በኢትዮጵያ ገቢዎችና ጉምሩክ ባለሥልጣን ሥር የሚገኘው የቃሊቲ ጉምሩክ በየጊዜው በክሬን ብልሽትና
የአዲስ አበባ ኤርፖርት ማስፋፊያ ከዕቅዱ በፊት ይጠናቀቃል ተባለየአዲስ አበባ ኤርፖርት ማስፋፊያ ከዕቅዱ በፊት ይጠናቀቃል ተባለ
የአዲስ አበባ ቦሌ ዓለም አቀፍ አውሮፕላን ማረፊያ ማስፋፊያ ፕሮጀክት ከታቀደው ጊዜ በፊት እንደሚጠናቀቅ ተገለጸ፡፡
VOA የአማርኛ ዜናዎች – October 8, 2011
News, Call-in show or special interviews and Ye Musica Qana
የላይቤርያ አጠቃላይ ምርጫ
ሁለት የምዕራብ አፍሪቃ ሀገሮች፡ ማለትም የካሜሩን እና የላይቤርያ ሕዝቦች በሚቀጥሉት አራት ቀናት ፕሬዚደንታዊ እና ምክር ቤታዊ ምርጫዎች ያካሄዳሉ። ካሜ…
ኢህአዴግ በሶማሌ ላንድ የሚገኙ ተቃዋሚ የፖለቲካ ስደተኞች እንዲታፈሱለት ጠየቀ
300 የኢትዮጵያ የፖለቲካ ስደተኞች በሀርጌሳ ታስረዋል
Ethiopia Zare (ቅዳሜ መስከረም 27 ቀን 2004 ዓ.ም. October 8, 2011)፦ የኢህአዴግ መንግስት በሱማሌ ላንድ የሚገኙ ኢትዮ…
አይጥ ለሞቷ የድመት አፍንጫ ታሸታለች (ገብረመድኅን አርአያ)
አይጥ ለሞቷ የድመት አፍንጫ ታሸታለች!!! (ገብረመድኅን አርአያ)
አውራምባ ታይምስ ቁጥር 188 ከልዩ ልዩ ዜናና መጣጥፍ ጋር
ለማንበብ እዚህ ይጫኑ
አውራምባ ታይምስ ከልዩ ልዩ ዜናና መጣጥፍ ጋር
ለማንበብ እዚህ ይጫኑ
ከመድረክ የህዝብ ግንኙነት ሃላፊ ጋር የተደረገ ቃለ-ምልልስ
ኢህአዴግ ኢትዮጵያን ለሰላሳ ዓመታት ለመግዛት እቅድ አለው ይላሉ
VOA የአማርኛ ዜናዎች – October 7, 2011
News, Community Heroes or Call-in, Crossfire and African Topics
የሰላም ኖቤል ተሸላሚ ሴቶች
የዘንድሮዉ የሰላም ኖቤል ተሸላሚዎች ሶስት ሴቶች መሆናቸዉን የሽልማት ሰጪዉ ተቋም ያሳታወቀዉ በአዉሮጳ ከእኩለ ቀን በፊት ነዉ።
የኢትዮጵያ ነባር ነገዶችና፤ «ሰርቫይቫል ኢንተርናሽናል»
ኢትዮጵያ ነባር ነገዶች
ተወላጆች የሆኑ 100 ያህል ሰዎች «ሰርቫይቫል ኢንተርናሽናል» የተሰኘው ድርጅት እንደገለጸው ፣ የግቤውን ወንዝ 3ኛ ግድብ ሥራ በመቃ
በትምህርት ጥራት ላይ የ ት/ሚኒስቴር መልስ
የትምህርት ጥራት ጉዳይ በኢትዮጵያ ዛሬም ብዙ እያነጋገረ ነው። ወላጆችና ተማሪዎች በትምህርት አሰጣጡ ላይ ይታያል በሚሉት ጉድለት አኳያ ወቀሳ ይሰነዝራሉ።
16:00 UTC ዜና 071011
የዕለቱ ዜና
ፍኖት – የእስር ዘመቻው የፖለቲካ አቅጣጫን
ባሣለፍነው ክረምት ሰኔ ወር ጀምሮ ህዝብ የሚያውቋቸው ሰዎች ዘብጥያ መውረዳቸውን የዓለም አቀፍም ሆነ ኢትዮጵያ የዜና ምንጮች አስታውቀዋል፡፡
በአዲሱ የሽብርተኝነት አዋጅ ህግ መሠረት በመጀመሪያ ዘብጥያ የተወረወሩት ጋዜጠኛ ውብሸት ታዬ እና በሀገሯ ጉዳይ ላይ ፊት ለፊት የምትፅፈው ጋዜጠኛና መምህርት ርእዮት አለሙ ሲሆኑ ቀጥሎም ጋዜጠኛ ስለሺ ሐጐስ ታስሯል፡፡ ከዚያም እነርሱን ተከትሎ ደግሞ በርካታ የተቃዋሚ የፖለቲካ ፓርቲ መሪዎች አባላት […]
ፍኖት – የእስር ዘመቻው የፖለቲካ አቅጣጫን
ባሣለፍነው ክረምት ሰኔ ወር ጀምሮ ህዝብ የሚያውቋቸው ሰዎች ዘብጥያ መውረዳቸውን የዓለም አቀፍም ሆነ ኢትዮጵያ የዜና ምንጮች አስታውቀዋል፡፡ በአዲሱ የሽብርተኝነት አዋጅ ህግ መሠረት በመጀመሪያ ዘብጥያ የተወረወሩት ጋዜጠኛ ውብሸት ታዬ እና በሀገሯ ጉዳይ ላይ ፊት ለፊት የምትፅፈው ጋዜጠኛና መምህርት ርእዮት አለሙ ሲሆኑ ቀጥሎም ጋዜጠኛ ስለሺ ሐጐስ ታስሯል፡፡ ከዚያም እነርሱን ተከትሎ ደግሞ በርካታ የተቃዋሚ የፖለቲካ ፓርቲ መሪዎች አባላት […]
ፍኖት – ስለ ፌደራሊዝሙ እኔም የምለው አለኝ በሰለማኦን ስዮም
“በኢትዮጵያዊነቱ ብቻ ማግኘት የሚገባውን ነገር ከብሔር ክልሉ ውጭ በመኖሩ ብቻ ያጣል፡፡” በዚህ ጭብጥ አገባብ ላይ እንዳልነው፣ የጋራ ጥቅም ያላቸው እና በራስ ገዝ እና ክልላዊ የመንግሥት የስልጣን ቁጥጥር የተጠመዱ ልሂቃን፣ ወደ ፓርቲነት ሲመነዘሩ `የማዕከላዊ ስርዓት` መንስኤን ያሳያል፡፡ ማለትም ባለው የፓርቲ ስርዓት “ኢህአዴግ [ማለት] ህወሓት የበላይ አገር የሆነበት የብሔር ተኮር ፓርቲዎች ጥምረት ሆ በዴሞክራሲያዊ ማዕከላዊነት ደግሞ አጠቃላይ […]
ፍኖት – ስለ ፌደራሊዝሙ እኔም የምለው አለኝ በሰለማኦን ስዮም
“በኢትዮጵያዊነቱ ብቻ ማግኘት የሚገባውን ነገር ከብሔር ክልሉ ውጭ በመኖሩ ብቻ ያጣል፡፡”
በዚህ ጭብጥ አገባብ ላይ እንዳልነው፣ የጋራ ጥቅም ያላቸው እና በራስ ገዝ እና ክልላዊ የመንግሥት የስልጣን ቁጥጥር የተጠመዱ ልሂቃን፣ ወደ ፓርቲነት ሲመነዘሩ `የማዕከላዊ ስርዓት` መንስኤን ያሳያል፡፡ ማለትም ባለው የፓርቲ ስርዓት “ኢህአዴግ [ማለት] ህወሓት የበላይ አገር የሆነበት የብሔር ተኮር ፓርቲዎች ጥምረት ሆ በዴሞክራሲያዊ ማዕከላዊነት ደግሞ አጠቃላይ የፌዴራል […]
ፍኖት – ልጄ በረሃብ ሞተብኝ! ወ/ሮ አስናቀች
የደረሰብኝን በደል ለመንግስት አሳውቁልኝ ሲሉ ወ/ሮ አስናቀች ገ/መድህን ዝግጅት ክፍላችንን ተማፀኑ፡፡ በአዲስ ከተማ ክ/ከ ወረዳ 7 (በቀድሞ ቀበሌ 16/17) የቤት ቁጥር 750/2 ነዋሪ የሆኑት የቤት እመቤት እምባቸውን እያረገፉ ሁለት የወረዳው ባለሥልጣናት በህጋዊ መንገድ የተሰጠኝን ማብሰያ አፍርሰው ዕቃዬን ውጪ ስለወረወሩብኝ ልጆቼን አብስዬ የማበላበት ቦታ አጥቼ በመቸገሬ ትንሹ ልጄም በረሃብ ሞተብኝ” ሲሉ በማያቋርጥ ለቅሶ ዝግጅት ክፍላችን በመገኘት […]
ፍኖት – ልጄ በረሃብ ሞተብኝ! ወ/ሮ አስናቀች
የደረሰብኝን በደል ለመንግስት አሳውቁልኝ ሲሉ ወ/ሮ አስናቀች ገ/መድህን ዝግጅት ክፍላችንን ተማፀኑ፡፡ በአዲስ ከተማ ክ/ከ ወረዳ 7 (በቀድሞ ቀበሌ 16/17) የቤት ቁጥር 750/2 ነዋሪ የሆኑት የቤት እመቤት እምባቸውን እያረገፉ ሁለት የወረዳው ባለሥልጣናት በህጋዊ መንገድ የተሰጠኝን ማብሰያ አፍርሰው ዕቃዬን ውጪ ስለወረወሩብኝ ልጆቼን አብስዬ የማበላበት ቦታ አጥቼ በመቸገሬ ትንሹ ልጄም በረሃብ ሞተብኝ” ሲሉ በማያቋርጥ ለቅሶ ዝግጅት ክፍላችን በመገኘት […]
ፍኖት ነጻነት ርእሰ አንቀጽ – ያለማቋረጥ እያደገ ያለው የዋጋ ንረት
በ1997 ዓ.ም 6.8% የነበረው የዋጋ ንረት በተከታዮቹ ሁለት አመታት 12.3 በመቶ እና 15. 8 በመቶ ደረሰ፡፡ ይህም ማለት የንረቱ እድገት መጠን በሁለት ዓመት ውስጥ 132 በመቶ ሆነ ማለት ነው፡፡ ከ1999 ዓ.ም በኋላ ያሉት አራት ዓመታት አጠቃላይ የዋጋ ንረት መጠንን ስንመለከት ደግሞ 1999 ላይ 15.8 በመቶ የነበረው በ2003 ዓ.ም 57 በመቶ ደርሷል፡፡ ይህም አጠቃላይ የአራት ዓመት […]
ፍኖት ነጻነት ርእሰ አንቀጽ – ያለማቋረጥ እያደገ ያለው የዋጋ ንረት
በ1997 ዓ.ም 6.8% የነበረው የዋጋ ንረት በተከታዮቹ ሁለት አመታት 12.3 በመቶ እና 15. 8 በመቶ ደረሰ፡፡ ይህም ማለት የንረቱ እድገት መጠን በሁለት ዓመት ውስጥ 132 በመቶ ሆነ ማለት ነው፡፡ ከ1999 ዓ.ም በኋላ ያሉት አራት ዓመታት አጠቃላይ የዋጋ ንረት መጠንን ስንመለከት ደግሞ 1999 ላይ 15.8 በመቶ የነበረው በ2003 ዓ.ም 57 በመቶ ደርሷል፡፡ ይህም አጠቃላይ የአራት ዓመት […]
ዛሬ መፀው (አበባ) ገባ!!
ዛሬ ዓርብ መስከረም 26 ቀን 2004 ዓ.ም. ከንጋቱ 12 ሰዓት አዲሱ የአበባ ወቅት መፀው ገብቷል፡፡
የትራንስፎርሜሽኑ ዕቅድና አንዳንድ አካላት
የዕድገትና የትራንስፎርሜሽኑ ዕቅድ አንድ ዓመቱንጨርሷል፡፡ ኢትዮጵያ እንደተጠበቀው በዓመት ከ11 እስከ 15 በመቶ የማደግ ሕልሟን አሳካች ወይስ ችግር አለ?
የጫወታውን አሰላለፍ እንቀይር አኢጋን
ለማንበብ እዚህ ይጫኑ
የኢትዮጵያዊነት ድምፅ ሬዲዮ ማስታወቂያ
ለማንበብ እዚህ ይጫኑ
ስቲቭ ጆብስ
ስቲቭ ጆብስ ሞተ፤ ታላቅ ሥራውን ግን ለሰው ልጆች አበረከተ፡፡ ስቲቭ ዓለምን የለወጠ፣ ባለ ብሩህ አዕምሮና ጀግና ሆኖ አለፈ፡፡
የሐርጌሣ ዕርዳታ ለሞቃዲሾ
ሶሚሊላንድ ለሞቃዲሾ ሰብዓዊ ዕርዳታ ሰጠች፡፡
የሽብርተኝነት ትርጓሜዎች ሲዛቡ
በዛሬይቱ ኢትዮጵያ “ሽብርተኛ” የሚለው ቃል ትርጉሙ ተዛብቷል። በአገራችን ሰዎች “ሽብርተኝነትን” ቢያንስ በሚከተሉት ሶስት መንገዶች ይረዱታል። የመለስ ዜናዊ አገዛዝ “በአሸባሪነት” “ጠርጥሮ” ያሰራቸውን ዜጎችን ስብዕና ያስተዋሉ፤ “ሽብርተኛ” የጨዋነት፣ የመልካም ሥነ-ምግባርና የመልካም ዜግነት መጠሪያ አድርገው ወስደውታል። እናቶች ልጆቻቸው ሲያድጉ እንደ አቶ አንዱዓለምና አራጌ፣ እንደ አቶ እስክንድር ነጋ ወይም እንደ ወ/ት ርዕዮት ዓለሙ ስም አስጠሪ እንዲሆኑላቸው ይመኛሉ። ህዝብን የስልጣን […]
በአንድ ሰው ስሜት የምትገዛ አገር!!!
ከምድር በታች ኢትዮጵዊያንን የሚያስተዳድር አንድ ህግ ብቻ አለ።ይህ ህግ የመለስ ዜናዊ ስሜት ነው። ይህ ስሜት ደግሞ በጫት፤በሲጋራና በመጠጥ ሱሶች የተበከለ ብቻ ሳይሆን ጥልቅ በሆነ ክፋትና ጥላቻ መንፈስ የተሞላ ነው። ይሄም መንፈሱ ጭካኔን፤ ጭካኔውም ፍርሃትን ፈጥሮበት አገራችንን እያሸበራት ይገኛል። መለስ ዜናዊ ጫቱን ቅሞ ሲያበቃ የራሱ ጥላ ጭምር ግንቦት ሰባትን እየመሰለው ያየውን ሁሉ ያዙልኝ እሰሩልኝ ግደሉልኝ እያለ […]