ለጠቅላይ ሚኒስትሩ ቅሬታቸውን ያቀረቡ ነዋሪዎች እየታሰሩ ነው

በመሬት ዘረፋና በመልካም አስተዳደር ችግር እየተሰቃየን ነው በሚል ለጠቅላይ ሚኒስትር መለስ ዜናዊ ቅሬታ ያቀረቡ የአርባ ምንጭ ዙርያ ነዋሪዎች፣ እየታሰሩ መሆኑን ከአካባቢው የወጡ መረጃዎች አመለከቱ፡፡