የኢትዮጵያ የሰብአዊ መብት ጉባዔ በለንደን

ባለፈው ሳምንት ማለቂያ ላይ ፤ ቅዳሜ ከቀትር በኋላ፣ በብሪታንያ የሚኖሩ፤ የኢትዮጵያ ማኅበሰብ አባላትና የተለያዩ የፖለቲካ ድርጅቶች ደጋፊዎች ፣ እንዲሁም የሰብአዊ መብት ተሟጋች ድርጅቶች በጋራ ጉባዔ አዘጋጅተው እንደነበረ ተገልጿል።