ርኅራኄያዊ ግድያ
click to read in pdf ባለፈው ጊዜ ዱባይ እያለሁ ነው ይህንን ታሪክ አንዲት እኅት የነገረችኝ፡፡ ከአራት ዓመታት በላይ እዚያ ሠርታለች፡፡ ያገኘችውን ወደ ሀገር
click to read in pdf ባለፈው ጊዜ ዱባይ እያለሁ ነው ይህንን ታሪክ አንዲት እኅት የነገረችኝ፡፡ ከአራት ዓመታት በላይ እዚያ ሠርታለች፡፡ ያገኘችውን ወደ ሀገር
ለማንበብ እዚህ ይጫኑ
ኢትዮጵያ እጅግ ረጅም የአገርነትና ተከታታይነት ያለው የመንግሥትነት ታሪክ ካላቸው ጥቂት አገሮች አንዷ ናት፡፡ የረጅም ዘመን አገርነቷና የተከታታይ በሀወርታዊ መንግሥት ባለቤት መሆኗ፣በጥንታዊ ሥልጣኔ ቅሬቶቿና በራሷ የጽሑፍ ቋንቋ የተገለጸ ነው፡፡ የአክሱም ሀውልት፣የላሊበላ ውቅር አብያተክርስቲያናት፣ በአገሪቱ ልዩ ልዩ ታሪካዊ ቦታዎች በአርኪዮሎጂስቶች ጥናትና ምርምር ከምድር ውስጥ ተቆፍረው የተገኙት የድንጋይ ላይ ጽሑፎች፣ ገንዘቦችና ልዩ ልዩ መገልገያ መሣሪያዎች የረጅም ዘመን ታሪኳ […]
አነበሣ ገላለሁ ይለን የነበረው፣ ዘሆን አድናለሁ ሲለን የነበረው፣ ነብር አጠምዳለሁ ሲለን የነበረው፣ ጣቶችን ቆርጣለሁ ሲለን የነበረው፣ የደደቢት ጀግና የፓርላማ አቶራ፣ የአጋዚን ሠራዊት በሆዱ የገዛ፣ ሲያገሳ የኖረ እንደ ዳልጋ አንበሣ፣ ከኔ ሌላ ጅግና አይኖርም እርም ነው፣ ለሃያ ዓመታት ሲለን የነበረው፣ በፍርሃት ተውጦ መለሰን አየነው። የአበበ ገላውን ድምጹን በመስማቱ፣ መለሰ ዜናዊ ተደፋ ካናቱ። በትዕቢት ተሞልቶ ሰማይ ላይ […]
ለማንበብ እዚህ ይጫኑ
በኢትዮጵያ የእሥልምና አማኒያን ማህበረሰብ ውስጥ የተቋቋሙ ኮሚቴዎች “የሃገሪቱ መንግሥት በእስልምና ጉዳዮች ጣልቃ እየገባ ነው” ባሉት ላይ ተቃውሞ ለማሰማት ሠልፎችን እያደራጁ ነው።
በኢትዮጵያ ግዙፉ የውጭ የመሬት ኢንቨስትመንት እንዲቆም ኦባማ ተፅዕኖ እንዲያሣድሩ ተጠየቀ፡፡
ኢትዮጵያውያኑ የሃገራቸው የኤምባሲና የቆንስል መስሪያ ቤት ሃላፊዎች ጉዳያቸውን ስለማይከታተሉላቸው በእስር ቤት አለአግባብ እየተንገላቱ መሆናቸውን ተ
ከእንግሊዝ ፕሬሚየር ሊግ ቀደምት ክለቦች አንዱ የሆነው ኤፍ ሲ ቼልሢይ ሚዩኒክ ላይ የአውሮፓን ሻምፒዮና ሊጋ ዋንጫ በመውሰድ ከአትላንቲክ ባሻገር በአሜሪ
የአፍሪቃውያን ስደተኞች ጉዳይ ተመልካች ድርጅት ስራ አስኪያጅ፤ አቶ ዮሀንስ ባዩ እንዳሉት እስራኤል ውስጥ በአፍሪቃውያን ስደተኞች ላይ የሚደርሰው የጥላ
ተጠቃሚዎቹ በቁጥር ወደ 900 ሚሊዮን አሻቅበዋል። ሀገር ቢሆን ኖሮ ቻይናና ህንድን ተከትሎ በዓለማችን ሶስተኛውን ከፍተኛ የህዝብ ቁጥር የያዘው ባስባለ ነበ
አንድነት ለፍትሕና ለዴሞክራሲ ፓርቲ ባሳለፍነው እሁድ (ግንቦት 12፤ 2004) ‹‹የስነጥበብ ሚና በማሕበረሰብ ውስጥ›› የሚል የውይይት መድረክ በብሔራዊ ቴያት
በዛ ሰሞን ከተፈጠሩ የኢንተርኔት ቀልዳ ቀልዶች መካከል የብዙ ሰዎችን ልብ በሳቅ ፍርስ ያደረገችው ይህቺ ናት፤ ባለቤቷ ማን እንደሆን እንጃ… ማለቴን የተመለከተው ወዳጃችን “አክሊል” የቀልዱ ባለቤት ተቦርነ እንሆነ ነግሮኛል። ቀልድህ ይበረክ እንበለው እንጂ… ክቡር ጠቅላይ ሚኒስትራችን ልጃቸው ስመሃል እና ባለቤታቸው ወይዘሮ አዜብ ሆነው በአውሮፕላን እየሄዱ ሳለ አዲሳባን ቁልቁል እየተመለከቱ እጅግ ሩሁሩህ እና ደግ የሆኑት አቶ መለስ […]![]()
“ሥልጠና ለማሰልቸት ሳይሆን ሙስናና ብልሹ አሠራርን ለመከላከል ነው” የፌዴራል የሥነ ምግባርና ፀረ ሙስና ኮሚሽን የፌዴራል የሥነ ምግባርና የፀረ ሙስና…
“ጥቁር ሰው” አልበም ሊመረቅ ነውበድምፃዊ ቴዎድሮስ ካሳሁን (ቴዲ አፍሮ) እና በአዲካ ኮሙዩኒኬሽንና ኢቨንትስ ኩባንያ መካከል ተፈጥሮ የነበረው አለመግባ
የኢትዮጵያ አየር መንገድ ካዘዛቸው አሥር ቦይንግ 787-8 ድሪምላይነር አውሮፕላኖች መካከል የመጀመርያዎቹ ሁለቱ በመጪው ነሐሴ ወር አዲስ አበባ ይገባሉ፡፡
የኢትዮጵያ ፌዴራላዊ ዲሞክራሲያዊ አንድነት መድረክ (መድረክ) ወደ ግንባር የመሸጋገር ሒደት አባላቱ የሆኑ ሁለት የደቡብ ፓርቲዎች በገጠማቸው የፋይናንስ
ባለፈው ኅዳር ወር 125ኛ ዓመት እንደሞላት የተነገረላት አዲስ አበባ፣ በርካታ የመሠረተ ልማት ግንባታዎች እየተካሄዱባት ነው:: የዛሬዋ አዲስ አበባ በጣም በር…
ባንኮች የደንበኞቻቸውን ምስጢር የመጠበቅ ሕጋዊ ግዴታ ያለባቸው ቢሆንም፣ ከቅርብ ጊዜ ወዲህ ግን በሕግ አግባብ ከተቀመጠው ሥርዓት ውጪ የደንበኞችን መረጃ…
የኦሮሚያ ክልል ጠቅላይ ፍርድ ቤት ለዘመናት ሲሠራበት የቆየውን በመጽሐፍ ቅዱስና በቁርዓን መሐላ ፈጽሞ ምስክርነት የሚሰጥበትን አሠራር፣ ሙሉ በሙሉ ያስቀ…
መንግሥትም፣ የፖለቲካ ድርጅቶችም፣ ምሁራንም፣ የግሉ ዘርፍም፣ የሲቪል ማኅበረሰቡም፣ ሕዝብም እንደ ሕዝብ ጥሩና አኩሪ ሥራ ሠርተው በታሪክም በትውልድም
– ባላመኑት ላይ የዓቃቤ ሕግ ምስክሮች እየተሰሙ ነውከአልቃይዳና አልሸባብ ጋር ግንኙነት አላቸው በሚል ባለፈው ማክሰኞ ማረሚያ ቤት ሆነው ክስ ከተመሠረ
• የሚመጡትን የውጭ ባለሀብቶች የሚከታተል አካል የለምከአሥራ አምስት በላይ ቱባ የዩናይትድ ዓረብ ኤምሬትስ ባለሀብቶች በኢትዮጵያ የሦስት ቀናት ጉብ
ታቦ ምቤኪ በተቀናቃኞቹ ሁለቱ የሱዳነ መንግሥታት መካከል የተቋረጠውን ድርድር እንደገና ለማነቃቃት በወቅቱ በሱዳን ይገኛሉ። ስለዚሁ ጥረታቸውና በግብፅ
ለማንበብ እዚህ ይጫኑ
ጀግና አምጣ ጀግና ወልዳ አቁማለች፣ እናት ምድር ልጅ ለመውለድ አርጣለች፣ አርባ ዓመታት አልፏት መክና ተክዛለች፣ ብለን አዝነን ቱቢት ለብሰን ባዘንበት፣ ጀግና ወጣ ! ዘራፍ ብሎ ! ከኢሳት ቤት፡፡ የኛ ! ቧዚዝ! የኛ ጀግና ! የቴዎድሮስ ልጅ፣ ጃሎ ! ብሎ በአዳራሹ አዋጅ ቢያውጅ፣ የት ይደበቅ ? የት ይሸገግ የሹምባሽ ልጅ ? አይኑ ብልጥጥ ! ፊቱ ድንግጥ […]
በመጀመሪያም፤ ብስጭቴ እኔ እኮ የምለው ሰው አይኑ እያየ የሰራውን ስራ እያወቀ ወደ አሜሪካ ለዛውም ወደ ዋሽንግተን ዲሲ ይሄዳል እንዴ!? እውነቱን ለመናገር እኔ አቶ መለስ ዜናዊን ብሆን ኖሮ ዲቪ እንኳ ቢደርሰኝ ሀገር ይቀየርልኝ እላለሁ እንጂ አሜሪካ አልሄድም። እነ ቻይና ባሉበት አለም እነ ሰሜን ኮሪያ በሚኖሩበት ምድር ሰው እንዴት ወደ አሜሪካ ይሄዳል? (ይቅርታ ሰው በሚል የተጠቀሱት ክቡር […]![]()
የጠቅላይ ሚኒስትር መለስ ዜናዊን በ ጂ8 ስብሰባ ላይ መገኘት አስመልክቶ ኢትዮጵያዊያን በዋሽንግተን የድጋፍና የተቃውሞ ሠልፍ አደረጉ፡፡
የ 2004 (2011/12 ) የአውሮፓ የእግር ኳስ ሻምፒዮና ፍጻሜ ግጥሚያ፣ በጀርመኑ ባየርን ሙዑንሸንና በእንግሊዙ F C Chelsea መካከል ፤ ነገ ማታ በደቡብ ጀርመን በሙዑንሸን…
በአሜሪካ ስብሰባ ላይ የሚገኙት አቶ መለስ ዜናዊ በስብሰባ አዳራሹ ውስጥ ገና መናገር ሲጀመሩ ጋዜጠኛ አበበ ገላው ከፍ ባለ ድምፅ፤ “ይህ ሰው ነብሰ ገዳይ ነው… ወንጀለኛ ነው… እዚህ ቦታ ሊገኝ አይገባውም” ሲል በተሰብሳቢዎች ፊት ልክ ልካቸውን ነገራቸው። ጠቅላይ ሚኒስትሩ በአዳራሽ ውስጥ እንዲህ ያለ የተቃውሞ ድምፅ ያጋጥመኛል ብለው ስላላጠበቁ ተደናግጠው ንግግራቸውን አቆርጠው እንደነበር የዘገበው ኢሳት ዜና አበበን […]![]()
«ወጣቶች እና በፍቅር ዙሪያ የሚያጠነጥኑ አስቂኝ ፊልሞች በኢትዮጵያ መበራከት» የዛሬው የወጣቶች ዓለም መሰናዶ ርዕሳችን ነው። ለመሆኑ በኢትዮጵያ የሚገኙ…
የአፍቃኒስታኑ ሥልት ገቢራዊነት እንዳጠያየቀ ነዉ።የዓለምን ምርጥ መሳሪያ የታጠቀዉ-ምርጥ ጦር አስራ-አንድ አመት ያልሆነለትን ዉጊያ ገና የሚሰለጥነዉ፥
የኢትዮጵያ ጠቅላይ ሚንስትር አቶ መለስ ዜናዊን በጉባኤዉ ላይ መካፈል ዩናይትድ ስቴትስ ከሚገኙ ኢትዮጵያዉያንና ከኢትዮጵያዉያን አሜሪካዉያን ተቃዉሞም፥…
የዕለቱ ዜና
ዴሞክራሲ ትልቅ ፅንሰ ሐሳብ ነው፡፡ ከዚያም ባሻገር ሆኖም ልክ እንደአብዛኛዎቹ የዓለማችን እውነታዎች ፍፁም ሊሟላ አይችልም፡፡ ነገር ግን ምሁራን ዴሞክራ…
ባለፈው ዓመት ተይዘው በዚሁ ሕግ የተከሰሱ 150 ሰዎችን ጉዳዮች ሦስት ዳኞች የተሰየሙበት ፌደራል ችሎት እየተመለከተ ነው፡፡ ከተከሣሾቹ መካከል ታዋቂ ፖለቲከኞች እና ጋዜጠኞች ይገኙባቸዋል፡፡
የኬንያ ፖሊስ አንድ የጀርመን ዜጋ ሶማሊያ ዉስጥ ከሚንቀሳቀሰዉ ታጣቂ ቡድን አሸባብ ጋ ግንኙነት አለዉ ሲል ግለሰቡን ማደን ቀጥሏል። ኬንያ ከአዉሮጳዉያኑ 1…
ጀርመን፤ የሰሜን አትላንቲክ የጋራ መከላከያ ድርጅት ወታደራዊተልእኮ ካከተመም በኋላ ቢሆን ፤ ከአፍጋኒስታን ጋር የተጓዳኝነት ውል በመፈራረም፤ ተጓዳኝ
ዩናይትድ ስቴትስ ካምፕ ዴቪድ ዉስጥ በሚካሄደው የቡድን 8 ጉባኤ ላይ ጠቅላይ ሚንስትር መለስ ዜናዊ የውይይቱ ተካፋይ እንዲሆኑ መጋበዝ ልክ አይደለም በማለት…
የኢትዮጵያ መንግሥት ከኤርትራና ኢትዮጵያ ድንበር አካባቢ በኤርትራ ታፍነው ተወስደዋል ያላቸውን ኢትዮጵያውያንን ለማስለቀቅ ሙከራውን መቀጠሉን አስታወ
click here for pdf«እናንተ ደብተራ ከምትባሉት በቀር ይህንን ሁሉ ያደረገ ማነው? ታመሰግኑታላችሁ፣ ታወድሱታላችሁ፣ እንዳንተ ያለ ኀያል ማነው? ትሉታላችሁ፤ እን
የዚህ ፅሁፍ አላማ ክቡር ጠቅላይ ሚኒስትራችን በአሜሪካ እየተዘጋጀባቸው ያለውን ታላቅ ተቃውሞ “ማሳበቅ” ሲሆን ቢቻል ጠቅላይ ሚኒስትሩ ጉዞውን እንዲሰርዙት ባይችሉ ደግሞ ሌሎች ዘዴዎች በመጠቆም ለጠቅላይ ሚኒስትራችንን ያለንን ተቆርቋሪነት ማሳየት ነው። (መቼም ይቺን አንቀፅ ያነበበ የኢንሳ “ዘጊ” ብሎጋችንን በሰፊው እንደሚከፍተው እርግጠኛ ነኝ!) ሰሞኑን ክቡር ጠቅላይ ሚኒስትር መለስ ዜናዊ ከአሜሪካው ፕረዘዳንት ባራክ ኦባማ ጋር አሜሪካ ሊገናኙ ተቀጣጥረዋል። በነገራችን […]![]()
በአፍሪካ የምግብ ዋስትና ላይ የሚካሄድ ከፍተኛ ስብሰባ ዋሽንግተን ላይ በፕሬዚዳንት ኦባማ ተጠርቷል፡፡
ሠልፉ የተካሄደው በብራስልሱ የአውሮፓ ሕብረት ኮሚሽን ደጅ ላይ ነው፡፡
የብርሃንና ሰላም ማተሚያ ድርጅት ስላጉዳዩ ማብራሪያ እንዲሰጥ የአዲስ አበባው የዶቼቬለ ወኪል ታደሰ እንግዳው ጠይቆ ነበር ። ሆኖም ድርጅቱ መልስ የሚሰጠ
በተለያዩ አገሮች እንደሚያጋጥመው ሁሉ፤ በዚህ በጀርመን ሀገርም የአካደሚ ማዕረግ የሸፍጥ ነጋዴዎች አሉ። ያልደከሙበትን ማዕረግ ለማግኘት የሚፈልጉም የ
ለማንበብ እዚህ ይጫኑ
በአፍሪቃ የተፈጥሮ ሃብትና በወደፊት ገበያ ላይ በማለም ከክፍለ-ዓለሚቱ ጋር የኤኮኖሚና የንግድ ትብብራቸውን እያጠናከሩ በመሄድ ላይ የሚገኙት በተፋጠነ ዕ…
የአፍሪቃ አገሮችን ፈጣን እድገት ረሃብና የምግብ እጥረት እንዳያደናቅፈዉ ሲል የተመ የልማት መርሃግብር UNDP ስጋቱን ገለጸ። የድርጅቱ አስተዳደር ኃላፊ ሄ