ኤምሬቶች በኢትዮጵያ ኢንቨስት ለማድረግ ቋምጠዋል

•    የሚመጡትን የውጭ ባለሀብቶች የሚከታተል አካል የለም

ከአሥራ አምስት በላይ ቱባ የዩናይትድ ዓረብ ኤምሬትስ ባለሀብቶች በኢትዮጵያ የሦስት ቀናት ጉብኝት አድርገው እዚህ ካሉ የመንግሥት አካላትና የግል ባለሀብቶች ጋር ተገናኝተው ነበር፡፡