የአፍሪቃ እድገትና የምግብ ዋስትና

የአፍሪቃ አገሮችን ፈጣን እድገት ረሃብና የምግብ እጥረት እንዳያደናቅፈዉ ሲል የተመ የልማት መርሃግብር UNDP ስጋቱን ገለጸ። የድርጅቱ አስተዳደር ኃላፊ ሄለን ክላርክ እንዳመለከቱት ረሃብን ማጥፋት ካልተቻለ በቅርቡ አፍሪቃ ዉስጥ በአንዳንድ