ሳውዲ አረቢያ ወህኒ የተረሱ ኢትዮጵያውያን

ኢትዮጵያውያኑ የሃገራቸው የኤምባሲና የቆንስል መስሪያ ቤት ሃላፊዎች ጉዳያቸውን ስለማይከታተሉላቸው በእስር ቤት አለአግባብ እየተንገላቱ መሆናቸውን ተናገረዋል ፡፡