የቡድን ሥምንት ጉባኤና ኢትዮጵያ
የኢትዮጵያ ጠቅላይ ሚንስትር አቶ መለስ ዜናዊን በጉባኤዉ ላይ መካፈል ዩናይትድ ስቴትስ ከሚገኙ ኢትዮጵያዉያንና ከኢትዮጵያዉያን አሜሪካዉያን ተቃዉሞም፥ ድጋፍም ገጥሞታል።የዋሽንግተኑ ወኪላችን አበበ ፈለቀ ዝር ዝር ዘገባ ልኮልናል።
የኢትዮጵያ ጠቅላይ ሚንስትር አቶ መለስ ዜናዊን በጉባኤዉ ላይ መካፈል ዩናይትድ ስቴትስ ከሚገኙ ኢትዮጵያዉያንና ከኢትዮጵያዉያን አሜሪካዉያን ተቃዉሞም፥ ድጋፍም ገጥሞታል።የዋሽንግተኑ ወኪላችን አበበ ፈለቀ ዝር ዝር ዘገባ ልኮልናል።