ቴዎድሮስ ካሳሁንና አዲካ ተስማሙ

“ጥቁር ሰው” አልበም ሊመረቅ ነው

በድምፃዊ ቴዎድሮስ ካሳሁን (ቴዲ አፍሮ) እና በአዲካ ኮሙዩኒኬሽንና ኢቨንትስ ኩባንያ መካከል ተፈጥሮ የነበረው አለመግባባት መፈታቱን ምንጮች ገለጹ፡፡