የብርሃንና ሰላም ማተሚያ ድርጅትና CPJ

የብርሃንና ሰላም ማተሚያ ድርጅት ስላጉዳዩ ማብራሪያ እንዲሰጥ የአዲስ አበባው የዶቼቬለ ወኪል ታደሰ እንግዳው ጠይቆ ነበር ። ሆኖም ድርጅቱ መልስ የሚሰጠው በጉዳዩ ላይ ከጋዜጣ አሳታሚዎች ጋር ከተወያየ በኃላ መሆኑን ለወኪላችን አስታውቋል