(በብርሃኑ ፈቃደ) አክሰስ ካፒታል የኢትዮጵያ የኤክስፖርት አፈጻጸምን አስመልክቶ በቅርቡ ይፋ ባደረገው ጥናት፣ ቻይና የኢትዮጵያን ጫት ተቀባይ ከሆኑት አገሮች በአራተኛ ደረጃ ላይ ትገኛለች፡፡

የሰሜን ሸዋ ዞን አስተዳደር የሀገረ ስብከቱን ሊቀ ጳጳስ አስጠነቀቀ፤ (ደጀ ሰላም፤ ኖቬምበር 16/2010፤ ኅዳር 7/2003 ዓ.ም)፦  የሰሜን ሸዋ ዞን አስተዳደር ጽ/ቤት የሰሜን ሸዋ ሀገረ ስብከት ለቤተ ክርስቲያኒቱ ልማት መሰናከል እና ለገጽታዋ መበላሸት ዕንቅፋት ሆኖ የሚገኘውን የቤተ ዘመድ አስተዳደር፣ ሙስና እና …

የሰሜን ሸዋ ሀገረ ስብከት ቤተ ክህነቱ ላለበት የአሠራር ብልሹነት ማሳያ ሆነ Read more »

Pen USA በመባል የሚታወቀውና ለመፃፍ ነፃነትና ለሥነ ፅሁፍ ብልፅግና የቆመው ዓለም አቀፍ ድርጅት ኢትዮጵያዊ ጋዜጠኛ ሲሳይ አጌናን የዘንድሮው የመፃፍ ነፃነት ሽልማቱ አሸናፊ አድርጎታል። «በአዳጋች ሁኔታዎች ውስጥ ለመፃፍ ነፃነት ባደረገው ያልተቋረጠ ትግል፤» የመረጠው መሆኑን ተቋሙ አስታውቋል።

መግቢያ በመፅሐፈ ሳሙኤል ቀዳማዊ፣ በሰባተኛው ምዕራፍ፣ በሁለተኛው ቁጥር ላይ እንዲህ የሚል አርፍተ ነገር ተፅፏል፣ “ታቦቱም በቂርያትይዓሪም ከተቀመጠበት ቀን ጀምሮ ወራቱ ረዘመ፣ ሀያ ዓመትም ሆነ፤ የእስራኤልም ቤት ሁሉ አዝኖ እግዚአብሔርን ተከተለ፡፡” ከጥቂት ምዕራፋት በፊት ታቦቱ የእስራኤል ክብር፣ በፍልስጥኤማውያኑ እስከተማረከበት ጊዜ ድረስ …

ኳሷ በዲያስፖራው እጅ ናት – ዋልተንጉስ ዳርጌ Read more »

“የመጋቤ ብሉይ ሰይፈ ሥላሴ ዮሐንስ ፋውንዴሽን›› እንዲቋቋም ተጠይቋል  ዝክሩ ለቤተ ክህነቱ ነቀፌታ(ተግሣጽ) ሆኖታል  መጋቤ ምስጢር ወልደ ሩፋኤል ፈታሒ በዝክሩ ላይ ስለ መጋቤ ብሉይ ሰይፈ  አሟሟት የሰጡት እና ቤተ ክህነቱን የተቹበት ቅኔ ታዳሚዎችን አነጋግሯል ዩኒቨርስቲው ዕውቀታቸው ለሀገር እና ለትውልድ የሚተርፉ ሌሎች …

አ.አ ዩኒቨርሲቲ መጋቤ ብሉይ ሰይፈ ሥላሴ ዮሐንስን ዘከረ Read more »

እዚህ ጀርመን የሚኖሩ የውጭ ዜጎችን ከህብረተሰቡ ጋር የማዋሃድ ዓላማ ይዞ የተጀመረው የውህደት መርሀ ግብር ከተጀመረ 5 ዓመታትን አስቆጥሯል ። የቋንቋ የታሪክና የባህል ትምህርት ን ያካተተውን ይህን መርሀ ግብርም በመጪዎቹ 5 ዓመታት አስፋፋቶ ለመቀጠል ታስቧል ።

(ኤርሚያስ አማረ) “የአባቴ መልካም ታሪኮች ብዙ ናቸው፤ ቢያንስ ጥቂቶቹ ሊነገሩለት እና በትክክለኛው መንገድ ሊቀርቡለት በተገባ …” ይህን ያሉት የክቡር ይድነቃቸው ተሰማ ልጅ አቶ ታደለ ይድነቃቸው ናቸው። በደቡብ አፍሪካ የተዘጋጀውን የዓለም ዋንጫ ምክንያት አድርጎ የአሜሪካ ድምፅ ሬዲዮ ጋዜጠኛው እስክንድር ፍሬው ካቀረበላቸው …

እንዲደበዝዝ የተፈረደበት የይድነቃቸው ተሰማ ታሪክ Read more »

(ሙሉ ገ) በአቶ ኩማ ደመቅሳ የሚመራው የአዲስ አበባ መስተዳድር በ2003 ዓ.ም የበጀት ዓመት የዲግሪ ምሩቃንን በመቅጠር በዐሥሩም ክፍለ ከተሞች ልዩ ልዩ የሥራ ዘርፎች ላይ በመመደብ እና በቦታው ላይ ብቃት ጎደላቸው ባላቸው ሠራተኞች ምትክ ብቁ የኾነ የአሠራር ለውጥ ለማምጣት በቢፒአር አስጠንቶ …

አዲስ አበባ መስተዳደር በቢፒአር አስጠንቶ ተግባራዊ አድርጋለሁ ያለውን መርኀ ግብር አጠፈ Read more »

የአውሮፓ ሕብረት ስለ ኢትዮጵያው የግንቦት 2002 ምርጫ በቅርቡ የሰጠውን ሪፖርት፣ ጠቅላይ ሚኒስትሩ አቶ መለስ ዜናዊ የማይረባ በማለት አጣጣሉ። ከአዲስ አበባ የቪኦኤው ፒተር ሃይንላይን እንደዘገበው የአውሮፓ ሕብረት የታዛቢዎች ቡድኑ ኃላፊ በሪፖርቱ ትክክለኛነት በመፅናት፣ “ምርጫው ስልታዊ በሆነ ሁኔታ ተጭበርብሯል” ስለመባሉ ምርምራ እንዲደረግም …

የአውሮፓ ሕብረትና የኢትዮጵያ ምርጫ Read more »

ሪፖርቱ በአዲስ አበባ እንዳይቀርብ መንግሥት ስለመከልከሉም፣ ቡድኑ በቂ መረጃ አላቀረበም ብሏል። ከወራት መዘግየት በኋላ ብራስልስ ውስጥ ይፋ የተደረገው የአውሮፓ ሕብረት የማጠቃለያ ሪፖርት በመንግሥትም ሆነ በተቃዋሚዎች በኩል የተለያየ አስተያየት እየተሰጠበት ነው፡፡ በ2002ቱ ምርጫ ከተሣተፉት አንዱ የኢትዮጵያ ራዕይ ፓርቲ ዛሬ ባወጣው መግለጫ …

በአውሮፓ ሕብረት ሪፖርት ላይ የ"ራዕይ" ዕይታ Read more »

Ethiopia Zare (ሰኞ ኅዳር 6 ቀን 2003 ዓ.ም. November 15, 2010)፦ በረዥም ርቀት ውድድሮች ተደጋጋሚ የክብረ ወሰኖች ባለቤት የሆነው ኃይሌ ገብረሥላሴ በድጋሚ ወደ ሩጫ እንደሚመለስ በክብር እንግድነት የተገኘበት ነቀምት ከተማ ህዝብ ፊት በመቅረብ ይፋ አደረገ። ከኒው ዮርኩ ውድድር ነኋላ ለመጀመሪያ …

አትሌት ኃይሌ ገ/ሥላሴ ወደ ሩጫ መመለሱን አበሰረ Read more »

ለሽብርተኝነት ጥቃት በመጋለጥ ሶማልያ በዓለም ውስጥ ቀዳሚውን ቦታ መያዟ ተገለጠ።እ ጎ አ ከ 1991 ዓ ም አንስቶ ከሞላ ጎደል ለ 20 ዓመታት ያህል ሥርዓት አልበኛነት ነግሦባት በቆየችው፣

ማንዴላ የፈጠሯትን ደቡብ አፍሪቃን መሰል-በርማ ወይም ምያንማርን ለመፍጠር ከማንዴላ ድንቅ ተጋድሎ-አላማ የወረሱት ትግል-ተጋድሎ ፥ከሕዝባቸዉ እና ከምዕራቦች የሚጎርፈዉ ድጋፍ ብቻዉን በቂ አይሆንም።ምያንማር ማንዴላን ብቻ ሳይሆን በወዲያኛዉ ጠርዝ-ፍሬድሪክ ዴ ክላርክንም ትሻለች።

በተባበሩት ዐረብ ኤምሬቶች የሊባኖስ እና አካባቢው አህጉረ ስብከት ሊቀ ጳጳስ ብፁዕ አቡነ ዲሜጥሮስ አህጉረ ስብከታቸውን እያወኩ በሚገኙት ሕገወጦች  ላይ ርምጃ እንዲወሰድ ቋሚ ሲኖዶሱን በደብዳቤ ጠይቀዋል፡፡  ከሕገ ወጦቹ አንዱ የሆነው እና በአገር ውስጥ በስም ማጥፋት ወንጀል ክስ የተመሠረተበት በጋሻው ደሳለኝ ነገ …

በዱባይ ሻርጃ ለአንድ ወር የሚዘልቅ የስብከተ ወንጌል ጉባኤ ሊካሄድ ነው Read more »

(በውድነህ ዘነበ) አቶ አርከበ ዕቁባይ የጠቅላይ ሚኒስትር መለስ ዜናዊ አማካሪ ሆነው ከተሾሙ በኋላ በሚቀጥሉት አምስት ዓመታት በአገሪቱ የሚካሄዱ ግንባታዎችን የመምራት ኃላፊነት ተሰጥቷቸዋል፡፡

(በዳዊት ታዬ) የአዋሽ ኢንተርናሽናል ባንክ በዓለም ዓቀፍ ባንክ ዘርፍ ምክትል ፕሬዚዳንት አቶ ምትኩ አቡሹ ከኃላፊነታቸው እንዲነሱ ብሔራዊ ባንክ ትእዛዝ ማስተላለፉንና በባንኩ ፕሬዚዳንት ላይም ምርመራ ተካሂዶ እስከ ኅዳር 6 ቀን 2003 ዓ.ም. ሪፖርት እንዲያቀርብ መታዘዙ ተገለጸ፡፡

– ዓቃቤ ሕግ ያቀረበው የሞት ቅጣት ይግባኝ ውድቅ ተደረገ – የዓቃቤ ሕግ ይግባኝ በከፊል፣ የፍርደኞቹ ሙሉ በሙሉ ውድቅ ተደረገ– የብ/ጄ ተፈራ ማሞና የአቶ አሳምነው ጽጌ ንብረት እዲወረስ ታዘዘ (በታምሩ ጽጌ)

(በቃለየሱስ በቀለ) የኢትዮጵያ ብሔራዊ ባንክ ከሐምሌ 2002 እስከ መስከረም 2003 ዓ.ም. ባሉት ሦስት ወራት ጊዜ ውስጥ በተለያዩ ክልሎች በባሕላዊ መንገድ ተመርቶ በነጋዴዎች አማካኝነት የቀረበለትን 50 ሚሊዮን ዶላር ዋጋ ያለው 1,350 ኪሎ ግራም የሚመዝን ጥሬ ወርቅ እንደገዛ ታወቀ፡፡

(በአስራት ሥዩም) ሙሉ ወጪያቸውን ከመንግሥት በሚገኙ ድጐማዎች የሚሸፍኑት የመንግሥት ከፍተኛ የትምህርት ተቋማት፣ ከትምህርቱ በተጓዳኝ እንደ የግል ንግድ ተቋም ሆነው ተጨማሪ ገቢ ማመንጨት መጀመር አለባቸው ተባለ፡፡

– ግንባታው በሁለት ዓመታት ይጠናቀቃል (በታምሩ ጽጌ) በኢትዮጵያ የንግዱን ማኅበረሰብና የስካንዲኒቪያን አገሮች (ስዊድን፣ ዴንማርክ፣ ፊንላንድና ኖርዌይ) ባለሀብቶችን ለማገናኘት የሚያስችል ዘመናዊ የንግድ ማዕከል ሊገነባ መሆኑ ታወቀ፡፡

ብፁዕ አቡነ ፋኑኤል (ደጀ ሰላም፤ ኖቬምበር 13/2010፤ ኀዳር 4/2003 ዓ.ም)፦ በጥቅምቱ የቅዱስ ሲኖዶስ ጉባኤ የቅዱስ ጳውሎስ መንፈሳዊ ኮሌጅ ዲን ሆነው የተመደቡት ብፁዕ አቡነ ፋኑኤል ዛሬ ኅዳር 4/ 2003 ዓ.ም በዲሲና አካባቢው አቆጣጠር ከጠዋቱ 3 ሰዓት (9:00 AM) ዋሽንግተን ዲሲ  መግባታቸው …

ብፁዕ አቡነ ፋኑኤል ወደ አሜሪካ ሄዱ Read more »

”ያወጣው አካል ያላከበረው ሕግ እንዳልተፃፈ ይቆጠራል” ዳኛ ወልደሚካኤል መሸሻ Ethiopia Zare (ቅዳሜ ኅዳር 4 ቀን 2003 ዓ.ም. November 13, 2010)፦ ከስዊድን በዕለተ እሁድ ከጠዋቱ አራት ሰዓት (10፡00 ሰዓት) ጀምሮ የሚተላለፈው የኢትዮጵያ ድምፅ ሬድዮ የዕለቱን ዝግጅት የጀመረው ’’አይ ሽብሬ” በሚለው ለሰማዕታት …

በስዊድን የሰማዕታት ቀን ተከበረ Read more »

የኢትዮጵያ የዴሞክራሲ ሽግግር በብዙ መልኩ ከማይላወስበት ቅርቃር ውስጥ ገብቷል። መሠረታዊ ፖለቲካዊ ተሐድሶ (Political Reform) እንደሚያመጣ ተስፋ የተጣለበት ኢሕአዴግ በቀዳሚዎቹ ዓመታት ያደረጋቸውን ለውጦች ሳይቀር መልሶ እያጠፋ በኋላ ማርሽ መጓዝን መርጧል። በአጠቃላይ ሲታይም ኢትዮጵያ አዲስ የፖለቲካ ተሐድሶ እንደሚያስፈልጋት ግልጽ ነው። አሁን ለመወያየት …

[አንድ ለቅዳሜ] የፖለቲካ ተሐድሶን ፍለጋ Read more »

ከ20 በላይ መኪኖች እና ሰባት ሞተረኞች ጥቁር ውኃ ላይ ተሰልፈው  ተቀብለዋቸዋል፤ ፓትርያርኩ አልተገኙም፡፡ ብፁዕነታቸው፣ ‹‹ውበት የሚኖረው በአንድነት ውስጥ በመሆኑ በኅብረት   አንድ ሆነን መገኘት ያስፈልገናል፤›› በማለት መክረዋል፡፡  ጥቂት ቲፎዞዎች ጥቁር ጨርቅ ሲያውለበልቡ ታይተዋል እነ ያሬድ አደመ የተለቀቁት፣ ‹‹ዐቃቤ ሕግ የምርመራ ሂደቱን …

በሐዋሳ ለብፁዕ አቡነ ገብርኤል ደማቅ አቀባበል ተደረገላቸው Read more »

የኢትዮጵያ ህዝብ፣ አገር-ወዳድና ዴሞክራሲያዊ ኃይሎች እና ኢህአዴግ፤ ከዚኽ ወዴት? ክፍል አስራ ሁለት አያልሰው ደሴ (የግል አስተያየት) ሐ፣፬፦ የኢትዮጵያ ተቃዋሚ የፖለቲካ ድርጅቶች ሕብረት (ኢተፖድሕ)፣ ፓሪስ ሁለት፦ ከዚህ በላይ እንደተጠቀሰው ደርግ ሲወገድ የህዝባችን ምኞትና ጥባቆ ለዝንታለም ቀስፈው የያዙት የአመረባገነን ስርአቶች አዙሪት እንዲያከትምና …

የኢትዮጵያ ህዝብ፣ ሀገር ወዳድና … ኢህአዴግ ከዚህ ወዴት? ክ.12 (አያልሰው ደሴ) Read more »

የኢትዮጵያ ህዝብ፣ አገር-ወዳድና ዴሞክራሲያዊ ኃይሎች እና ኢህአዴግ፤ ከዚኽ ወዴት? ክፍል አስራ ሁለት አያልሰው ደሴ (የግል አስተያየት) ሐ፣፬፦ የኢትዮጵያ ተቃዋሚ የፖለቲካ ድርጅቶች ሕብረት (ኢተፖድሕ)፣ ፓሪስ ሁለት፦ ከዚህ በላይ እንደተጠቀሰው ደርግ ሲወገድ የህዝባችን ምኞትና ጥባቆ ለዝንታለም ቀስፈው የያዙት የአመረባገነን ስርአቶች አዙሪት እንዲያከትምና …

የኢትዮጵያ ህዝብ፣ ሀገር ወዳድና … ኢህአዴግ ከዚህ ወዴት? (ክ.12 – አያልሰው ደሴ) Read more »

(ደጀ ሰላም፤ ኖቬምበር 12/2010፤ ኀዳር 3/2003 ዓ.ም)፦ እሑድ ጥቅምት 28 ቀን 2003 ዓ.ም በሐዋሳ ደብረ ምሕረት ቅዱስ ገብርኤል ገዳም በተፈጠረው ዐምባጓሮ በሕጋዊ የገዳሙ ሰንበት ት/ቤት አባላት ላይ ከፍተኛ የድብደባ ጉዳት በማድረሳቸው ተከሰው የተያዙት ያሬድ አደመ እና ዓለምነህ ሽጉጤን ጨምሮ 11 ያህል …

በሐዋሳ ቅ/ገብርኤል ውስጥ ብጥብጥ የፈጠሩት ተፈቱ Read more »

የዩናይትድ እስቴትስ ባለሥልጣናት፣ የናዚዎች ሰለባዎች ለሆኑ ሰዎች ካሣ ይሆን ዘንድ የተከፈገንዘብን አጭበርብረዋል ሲሉ 17 ሰዎችን መክሰሳቸውን የአሜሪካ የወንጀል ተከታታይ መሥሪያ ቤት (FBI) ከትናንት በስቲያ አስታውቋል።

ሊ/ማእምራን ፋንታሁን ሙጬ ‹‹በቅዱስ ሲኖዶስ ጥፋተኛ የተባለን ሰው ሹመት መስጠት ብቻ  ሳይሆን በሥራ መመደብ ስሕተት ነው፡፡››   (የቅዱስ ሲኖዶስ ዋና ጸሐፊ ተቃውሞ)  በአስተዳደር እና አቅም ግንባታ መምሪያ ቦታ አዲስ ሹመት ተሰጥቷል (ደጀ ሰላም፤ ኖቬምበር 11/2010፤ ኀዳር 2/2003 ዓ.ም)፦ የአዲስ አበባ ሀገረ …

የሊቀ ማእምራን ፋንታሁን ሙጬ ሹመት እያነጋገረ ነው Read more »

የአውሮፓ ኅብረት የኢትዮጵያ ምርጫ 2002 ታዛቢዎች የተልዕኮው ማጠቃለያ ሪፖርት አቅርቧል። ቡድኑ የ2002ቱ የህዝብ ተወካዮችና የክልል ምክር ቤቶች ምርጫ “ለምርጫ የተቀመጡ ዓለም ዓቀፋዊ ግዴታዎችን ያላሟላ ነበር” ሲል ደምድሟል። የታዛቢ ቡድኑ በሪፓርቱ ምርጫው “አስፈላጊ በሆነው የሂደቱ ክፍል ውስጥ ግልጽነትና ለሁሉም ተቃዋሚዎች የተመቻቸ …

በምርጫ ታዛቢው ሪፓርት መደሰታችን በኅብረቱና መንግሥታቱ ፓሊሲ ላይ ያለንን ቅሬታ አይለውጥም!!! Read more »

ከዝግጂት ክፍላችን ዘረኛውና አምባገነናዊው የወያኔ ቡድን፣ “ጅቡ አማራ መጣብህ” እያለ የትግራይን ህዝብ ማስፈራራትን እና ከጉያው ማስገባትን እንደ ፖለቲካ ስልት ሲጠቀም አስርተ አመታት ተቆጥረዋል። ይህ ስሌት አገዛዙ እድሜውን እንዲያራዝም ሲረዳው፤ የትግራይ ህዝብ ወደፊት ሊገጥመው ስለሚችለው አደጋ ያለውን ስጋት ግን እያባባሰው ሄደ …

በአንድ ስፍራ የሚፈጸም ኢ-ፍትሃዊነት፣ በየትኛውም ቦታ ላለ ፍትህ አደጋ ነው Read more »

ባለፈው ሰኞ ኖቨምበር ስምንት ቀን 2010 ዓም በኖርዎይ ኦስሎ ከተማ የኖርዎይ ዓለም አቀፍ ህግና ፖሊሲ ኢንስቲትዩት ያዘጋጀውና Development without Freedom How Aid Underwrites Repression in Ethiopia በሚል ርእስ ሂዩማን ራይትስ ዋች በቅርቡ ባወጣው ሪፖርት ላይ ያተኮረ ወርክሾፕ ተካሄደ። በስብሰባው በርካታ …

በኖርዎይ ኦስሎ ሂዩማን ራይትስ ዋች ስለ ኢትዮጵያ ባወጣው ሪፖርት ላይ ውይይት ተካሄደ Read more »

ጄኖሳይድ ዋች የተባለው የሰብአዊ መብት ተሟጋች ድርጅት ፕሬዚደንት የሆኑት ዶ/ር ግሬጎሪ ስታንተን፤ በዋሽንግተን ዲሲ የሰማእታት መታሰቢያ ዝግጅት ላይ ተገኝተው ባደረጉት ንግግር፣ የወያኔ አገዛዝ ሲወድቅ ለወንጀሉ የሚከፍለው የትግራይ ህዝብ እንዳይሆን እሰጋለሁ ብለዋል። “ከጥንት ስልጣኔዎች ውስጥ አንዷ የሆነችው ኢትዮጵያ፤ በአሁኑ ሰዓት በአረመኔያዊ …

ዘረኛው እና አምባገነናዊው የወያኔ አገዛዝ ሲገለበጥ በትግራይ ተወላጆች ላይ ሊደርስ የሚችለው አደጋ ስጋት እየፈጠረ ነው Read more »

በጥቅምት 1998 አመተ ምህረት፤ በዘረኛው አምባገነን መለስ ዜናዊ ቀጥተኛ ትእዛዝ በአጋዚ ጦር የተጨፈጨፉትን ሰማእታት ለማሰብ ከተሰናዱት እና አንድ ወር ሙሉ ከሚካሄዱት ዝግጅቶች ውስጥ የመጀመሪያዎቹ እሁድ ኖቬምበር 7 ቀን በተለያዩ የአለማችን ክፍሎች ተካሄደዋል። በሰሜን አሜሪካ፣ በአውሮፓ፣ በአፍሪካ፣ በአውስትራሊያ እና በመካከለኛው ምስራቅ …

በድህረ-ምርጫ 97 የወደቁትን ሰማእታት ለማሰብ የተሰናዱ ዝግጅቶች በአለም ዙሪያ ተካሄዱ Read more »

የህብረቱ የምርጫ ታዛቢዎች ቡድን የግንቦት 15፣ 2002ቱን የምርጫ ተውኔት ሪፖርት ከአምስት ወራት በኋላ በብራሰልስ ከተማ ይፋ ማድረጉን የዝግጅት ክፍላችን ባልደረባ ከስፍራው በላከው ዘገባ አሳውቋል። ቡድኑ በዘረኛው እና አምባገነናዊው የወያኔ አገዛዝ ላይ ጠንካራ ሂሶችን የሚሰነዝረውን ሪፖርት በአዲስ አበባ ለማቅረብ ፈልጎ የመግቢያ …

የአውሮፓ ህብረት የምርጫ ታዛቢዎች ቡድን ባለፈው አመት የምርጫ ተውኔት ላይ ባወጣው ሪፖርት የወያኔን አገዛዝ ክፉኛ አወገዘ Read more »