በ2003 አመተ ምህረት አምስት መቶ ሰማንያ ሺህ ኢትዮጵያውያን ወደ አሜሪካን አገር የመሄድ እድል ለማግኘት ዲቪ ሎተሪ መሙላታቸው ታውቋል። ይህ ቁጥር፥ ከፍተኛ ቁጥር ያላቸው ኢትዮጵያውያን አገራቸውን ጥለው ለመውጣት እንደሚጓጉ ተጨማሪ ማስረጃ ነው ተብሏል። ኢትዮጵያ በተመዝጋቢዎች ቁጥር ከአለም አራተኛውን ደረጃ ብትይዝም፣ የዝግጅት …

580 ሺህ ኢትዮጵያውያን ዲቪ ሎተሪ መሙላታቸው የአገሪቱን አስከፊ የኑሮ ሁኔታ ያንጸባርቃል ተባለ Read more »

የታዋቂዉ ጋዜጠኛ እና ደራሲ አበራ ለማ ናጋቲ ካ ያ ጓሼ ኮ ከሚለዉ ለሎሪት ጸጋዮዪ ገብረመድህን ማስታወሻነት ከጻፉት የተወሰደን ግጥም ነዉ በመፕሮግራሙ መጀመርያ የምታደምጡት የጋዜጠኛና የደራሲ አበራ ለማ ሃያ አምስት ምርጥ ስነ-ግጥሞች ስብስብ በዲቪዲ በከለር ድምጽ ቅንብር ለታዳሚዎች እይታና ጆሮ ቀርበዋል።

ልጅት ሸሞንሟኒት ከማጀቷ ወጥታ ጎተራዋን ከፍታ ጥቂት የጤፍ ነዶ ተሸክማ መጥታ ከእስራቱ ፈትታ ዛላውን ዘርግታ በልቅልቅ ወለል ላይ አጋድማ አስተኝታ በእግሮችዋ ከርብታ በዱላ ነርታ በድምፅ አስፈራርታ ወደ ላይ አጉና ትቢያውን አቡንና ለንፋሱ ሰጥታ ገለባውን ከልታ እብቁን አንስታ በወንፊቷ ነፍታ ፍሬውን …

ልጅትና እንጀራ በታምራት ከድንጋያማ ተራሮች ግዛት Read more »

መሐመድ ሰልማን ይህንን ጽሑፍ ስንጀምር እንደብዙዎቹ የጂኦግራፊ ትምህርቶች በ“ዴፊኒሽን” ስላልጀመርኩልህ ይቅርታ እጠይቅኻለሁ፡፡ ፒያሳ የሚለው ቃል የመጣው ከአውሮፓ አህጉር፣ ከጣልያን አገር ሮም ከሚባል ሰፈር ሲሆን ትርጉሙም ‹‹አደባባይ›› ወይም ‹‹ማእከል›› እንደማለት ነው፡፡ ይህ ቃል በአገራችን የትግርኛ ተናጋሪዎች ዘንድም እንደሚታወቅ ስነግርህ በታላቅ ኩራት …

ማሃሙድ ጋ ጠብቂኝ! [ክፍል ሦስት] Read more »

የኢትዮጵያ ህዝብ፣ አገር ወዳድና ዴሞክራሲያዊ ኃይሎች እና ኢህአዴግ ከዚኽ ወዴት? ክፍል አስራ አራት አያልሰው ደሴ (የግል አስተያየት) በዚኽም መሠረት ምንም እንኳን ድርጅቶች በተናጠል የሚያደርጉት ትግል በተባበረና በተቀናጀ መልክ መሆን ይችል ዘንድ የጋራ ብሔራዊ ግንባር (ትብብር) እንዲመሠረቱ በብዙ ቅን-አሣቢ፣ ዴሞክራትና አገር-ወዳድ …

የኢትዮጵያ ህዝብ፣ … ከዚኽ ወዴት? (ክ.14 አያልሰው ደሴ) Read more »

የአውሮፓ ሕብረት በአሕጽሮት ኤ.ሢ.ፒ. በመባል ከሚታወቁት ከአፍሪቃ፣ ካራይብና ፓሢፊክ አካባቢ አገሮች ጋር የኤኮኖሚ ሽርክና ውል ለማስፈን በሚያደርገው ግፊት ዕርምጃው ሚዛን የጠበቀ አይደለም ሲሉ የሚወቅሱት ታዛቢዎች ብዙዎች ናቸው።

(በኃይሌ ሙሉ) በሱዳን መንግሥትና በሱዳን ሕዝቦች ነፃነት ንቅናቄ መካከል የተፈረመው ሁሉን አቀፍ የሰላም ስምምነት አፈጻጸምንና በሶማሊያ ጉዳይ ላይ ለመወያየት ትናንት በአዲስ አበባ ሸራተን አዲስ የተሰበሰቡት የምሥራቅ አፍሪካ በይነ መንግሥታት (ኢጋድ) መሪዎች፣ ዕምቅ የነዳጅ ሀብት ባላት አወዛጋቢዋ የአቤይ ግዛት ጉዳይ ላይ …

አዲስ አበባ ላይም መፍትሔ ያጣው የአቤይ ግዛት ስጋት Read more »

(በውድነህ ዘነበ) የአዲስ አበባ ፍትሕ ቢሮ ከሪል ስቴት ልማት ጋር በተያያዘ ተፈጠረው ላለው ሕገወጥ ተግባር፣ በሕግ መጠየቅ አለባቸው ያላቸውን አልሚዎችና በቀድሞ የአስተዳደሩ ሠራተኞች ላይ ክስ ለመመስረት የሚያስችለውን መረጃ እየሰበሰበ መሆኑን፣ አንድ የአስተዳደሩ ከፍተኛ ባለሥልጣን ለሪፖርተር ገለጹ፡፡

• ምድር ባቡር የመፍረስ አደጋ አንዣቦበታል (በውድነህ ዘነበ) የኢትዮ ጂቡቲ ምድር ባቡር ድርጅት ኢትዮጵያውያን ሠራተኞች አዲስ ወደተቋቋመው የብረታ ብረትና ኢንጅነሪንግ ኮርፖሬሽን መሥሪያ ቤት እንዲዛወሩ ተወሰነ፡፡

(በምዕራፍ ብርሃኔ) የቅድስት ሥላሴ መንፈሳዊ ኮሌጅ ከህዳር 8 ቀን 2003 ዓ.ም. ጀምሮ የምግብና የትምህርት አድማ የመቱ ከመቶ በላይ የሆኑ ተማሪዎችን (ደቀመዛሙርት) ወደ ትምህርት ገበታቸው የማይመለሱና ከሆነና የኮሌጁን ምግብ የማይመገቡ ከሆነ፣ የኮሌጁን ንብረት አስረክበው ክሊራንስ በማስፈረም የትምህርት ተቋሙን በአስቸኳይ ለቀው እንዲወጡ …

መንፈሳዊ ኮሌጅ ተማሪዎቹ አድማቸውን ካላቆሙ ይባረራሉ አለ Read more »

(ዳዊት ታዬ) ላለፉት ተከታታይ አሥራ አምስት ዓመታት የአዋሽ ኢንተርናሽናል ባንክ የውጭ ኦዲተር በመሆን ሲያገለግል የቆየው የእንግሊዙ ኤ.ኤ ብሮሜድ ኩባንያ ውል ተቋርጦ፣ መንግሥታዊው የኦዲት አገልግሎት ኮርፖሬሽን የአዋሽ ኢንተርናሽናል ባንክ ኦዲተር ሆኖ እንዲሾም በባለአክሲዮኖች ተወሰነ፡፡

አትክልት አሰፋ (ከቫንኩቨር-ካናዳ) ያሁኖቹ ቱጃሮችማ በቅጡ ይታወቃሉ። ብዙ ህዝብ መሀል ጣል ጣል ያሉ ስለሆኑ በደንብ ይታያሉ፤ አዲስ አበባም ሆነ ዋና ዋና የክ/ሀገር ከተሞች፤ ገጠርም ብትገቡ የማን ንብረት ምን እንደሆነ፤ የማን መኪና ታርጋ ቁጥር ለማን እንደተሰጠ፣ የማን ቤት በምን አይነት እምነበረድ …

አረ ጎበዝ…! ኢትዮጵያ ከጃችን ማምለጧ ይሆን?!! Read more »

በትግራይ ክልል የአድዋ ሠንሠለታማ ተራሮች በመባል የሚታወቁት ከፍተኛ ቦታዎች በታሪክ በጥሩ መልኩ ቢታወሱም የተራቆቱ ስለመሆናቸው ግን እውነት ነው፡፡ በጦርነትና በድርቅ አደጋ ምክንያት አካባቢው የነበረውን የደን ሽፋን እያጣ መምጣቱ በግልፅ ይታያል፡፡ ይህም ሆኖ ግን የተራቆተውን መሬት እያዩ ብቻ ከማዘን ይልቅ በጥሩ …

የዞንጊ ደን Read more »

ቁጥራቸው ወደ ሁለት ሺህ የሚጠጋ ሥራ ፈላጊ ተዘዋዋሪ ኢትዮጵያዊያን ሃራዳ በተባለች ሰሜናዊት የየመን ከተማ ያለ ምግብ፣ ውኃና መጠለያ መሄጃ አጥተው ይገኛሉ። ሃራዳ ውስጥ መውጫ አጥተው ከሚገኙት መካከል ከሳሊም አህመድ ጋር ቃለ ምልልስ አድርገናል። ሳሊም ሰይድ ከሁለት ወራት በፊት ከጂዳ ተባርረው …

ኢትዮጵያዊያን በየመን በችግር ላይ Read more »

« እነዚህ ደንቦች በርግጥ ለመረዳት ቀላል ናቸው ። እዚህ መኖር የሚፈልግ ጀርመንኛ መማር አለበት ። እዚህ የሚኖር ሰው ህጎቻችንንና እሴቶቻችንን ማክበር ይገባዋል ። ይህን የሚያደርግ ማንኛውም ሰው በኛ ዘንድ ተቀባይነት አለው ። ይህን ማድረግ የማይፈልግ ማዕቀብ ይጠብቀዋል ። ያን ያህል …

የውህደት ትምሕርት በጀርመን Read more »

በዶስቶዬቭስኪይ የካራማዞቭ ወንድማማቾች ላይ በደንብ ጎልተው ያልወጡ፣ ሆኖም ግን በጠንካራ ባህሪያቸው አስደናቂ ስለሆኑ ስለ ሁለት ገጸባህሪያት እናነባለን፡፡ አንደኛው ወጣቱ የቲዎሎጂ ተማሪ (እና ሶሻሊስቱ) ራኪቲን ሲሆን ሁለተኛው ደግሞ አዛውንቱ አሪስቶክራት (እና ሊበራሉ) ሚዩሶቭ ናቸው፡፡ እነዚህን ሁለት ግለሰቦችን እንደዋዛ ለቃኛቸው ሰው ምንም …

ድክመቶቻችንን የሚቀሰቅሱ ድክመቶች በዋልተንጉስ ዳርጌ Read more »

በኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ቤተ-ክርስቲያን የስላሴ መንፈሳዊ ኮሌጅ ተማሪዎች ከብዙ ክርክርና ድርድር በኋላ ያነሷቸው ጥያቄዎች ባለመመለሳቸው ትምህርት አቁመው መሰንበታቸው ተጠቆመ። ሰኞ ህዳር 13ቀን 2003ዓ.ም. ደግሞ ተማሪዎቹ ግቢውን ለቀው እንዲወጡ መደረጋቸውም ተገልጧል። ተማሪዎቹ ችግራቸውን ለኢትዮጵያ ሰብአዊ መብት ኮሚሽን እንዲሁም ለኢትዮጵያ ወጣቶችና ሴቶች ጉዳይ …

የቅድስት ስላሴ መንፈሳዊ ኮሌጅ ተማሪዎች ትምህርት አቋረጡ Read more »

ዘንድሮ አሥረኛ ዓመቱን ያከበረው የኢትዮጵያ ታላቁ ሩጫ ውድድር ትናንት  ሰላሣ አምስት ሺህ ህዝብ  በማሳተፍ ተካሂዷል። የመሮጫ መሥመሩን የቀየሩትና በቤተ መንግሥት በኩል እንዳያልፍ የተደረገው በፖሊስ ስለተነገራቸው መሆኑን የውድድሩ አማካሪ ገልፀዋል። በታዋቂው አትሌት በኃይሌ ገብረሥላሴ የተጀመረው የታላቁ ሩጫ ውድድር ሁሌም በዕድገት ላይ፣ …

አሥረኛው ታላቁ ሩጫ Read more »

በአማራ ክልል የኦሮሚያ ዞን በሚገኘው የባቲ የጤና ጣቢያ የጤና ኤክስቴንሽን ሰራተኛ የሆነችው ዘቢባ ሰይድ መድሃኒቶችን ከመድሃኒት ቤት ለመውሰድ መጥታለች። መድሃኒት ቤቱ ተጨናንቋል። ከኦሮሚያ ዞንና ከቅርበቱ አንጻር ከአፋር ክልል የሚመጡ ተገልጋዮች በጤና ጣቢያው ይገኛሉ። ይሄንን መሰል የጤና ጣቢያ በተለይ በገጠር አካባቢ …

የኢትዮጵያን የጤና ዘርፍ ለማሳደግ ዩናይትድ ስቴይትስ ተጨማሪ እገዛ እያደረገች ነው Read more »

አደረጃጀትና አወቃቀርን ከመሳሰሉ መሰረታዊ ችግሮች በተጨማሪ፣ በአንድ በኩል በተለይ በውጭ ሀገር በሚገኙ ኢተፖድኀ አባል ድርጅቶች መኻል የሻቢያ እብሪታዊ ወረራ ተከትሎ በተከሰተው ልዩነት፣ በሌላ በኩል በኢተፖድኅና በተገር ውስጥ በሚንቀሳቀሰውበደቡብ ህብረት አመራር መኻል በተፈጠረው እየተካረረ የሄደ አለመግባባት ምክንያት ኢተፖድህ በተመሰረተበት መንፈስና ባቀደው የትግል …

… ኢህአዴግ ከዚህ ወዴት? (ክ.13 – አያልሰው ደሴ) Read more »

አደረጃጀትና አወቃቀርን ከመሳሰሉ መሰረታዊ ችግሮች በተጨማሪ፣ በአንድ በኩል በተለይ በውጭ ሀገር በሚገኙ ኢተፖድኀ አባል ድርጅቶች መኻል የሻቢያ እብሪታዊ ወረራ ተከትሎ በተከሰተው ልዩነት፣ በሌላ በኩል በኢተፖድኅና በተገር ውስጥ በሚንቀሳቀሰውበደቡብ ህብረት አመራር መኻል በተፈጠረው እየተካረረ የሄደ አለመግባባት ምክንያት ኢተፖድህ በተመሰረተበት መንፈስና ባቀደው የትግል …

የኢትዮጵያ ህዝብ፣ ሀገር ወዳድና … ኢህአዴግ ከዚህ ወዴት? (ክ.13 – አያልሰው ደሴ) Read more »

ኬንያው ዴቪድ ሩዲሻ እና የክሮኤሽያዋ ተወላጅ ብላንካ ቭላሲች የዓመቱ የዓለም ምርጥ አትሌቶች ተባሉ። የሽልማቱ ሥነ ሥርዓት በተካሄደባት በሞናኮ ከተማ የተገኘውን ፍቅሩ ኪዳኔንና ዕጩ ተወዳዳሪዋን አትሌት መሠረት ደፋርንም የስፖርት ፕሮግራም አዘጋጅና አቅራቢው ሰሎሞን ክፍሌ አነጋግሯል። በኒው ዴልሂ ሕንዱ ማራቶን ደግሞ በሴቶቹ …

መሠረት ደፋር በሞናኮ፤ የኢትዮጵያዊያን ሴት አትሌቶች ጎርፍ በሕንድ Read more »

ይህን ስብሰባ አስመልክቶ በቅንጫቢ የወጣ ምስል ቀደም ብሎ ልከን ነበር። የተሟላ ባለመሆኑ በተለየም ያነን ምስል እንዲታይ የፈለግነበት ዋና ምክንያት የገዥው አንባገነን መንግስት ደጋፊወች ምን ያህል በትእቢትና በብልግና እንደተካኑ ለማሳየት ነበር። በዚህ መጣጥፋችን ደግሞ በመላ አለም ነዋሪ ለሆነው ወገናችን አንድ ተምሳሌ …

የከሸፈው የወያኔ/ኢሕአድግ ስብሰባ በዳላስ Read more »

…በአዲሱ የኔቶ-ሥልት መሠረት ሚሳዬል መከላከያ ጦር መሳሪያ ለመገንባት ግን አለም አቀፍ የሰላም ንቅናቄ ባልደረባ ራይነር ብራዉን እንዳሉት የኔቶ አባላት በፕሬዝዳንት ሮናልድ ሬጋን ዘመን ለጦር መሳሪያ ከወጣዉ ከፍተኛ ገንዘብ ይበልጥ ቢሊዮነ-ቢሊዮናትን ለመከስከስ ተስማሙ።

ፍትህ ጋዜጣ እና የአንድነት ፓርቲ ጸሐፊ ፍትህ፡- ብርቱካን ከፓርቲያችሁ ለቀቀች እንዴ? እረፍቷ አልበዛም? ወይስ ማለቂያ የሌለው እረፍት ነው? አቶ አንዱዓለም፡- ብርቱካን ያሳለፈችው መከራ ብዙ ነው፡፡ የበርማ ጄነራሎች እንኳ ሳንሱኪን ያሰሩበት ኹኔታ ከብርቱካን ጋር አይነጻጸርም፡፡ የብርቱካን የከፋ ነው፡፡ የእኛ መሪ ተብዬዎች …

የአገር ቤት ጋዜጦች ምን ጻፉ? Read more »

ውሣኔውን የወሰነው “ሃገር ውስጥ በሚደርስበት ፖለቲካዊ ጫና ምክንያት ነው” በሚል “ዘ ኒው ዮርክ ታይምስ” የሚባለው የዩናይትድ ስቴትስ ዕለታዊ ጋዜጣ የዘገበውን አስተባብሏል፡፡ ኃይሌ በዝምታ ከቆየ በኋላ ይህንን መግለጫ የሰጠው ዓርብ ኅዳር 10 ቀን በሒልተን ሆቴል በሰጠው መግለጫ ነው፡፡ ኒው ዮርክ ላይ …

ኃይሌ ይሮጣል Read more »

(በታምሩ ጽጌ) በተለየዩ ክልሎች ንግድ ፈቃድ አውጥተው በማንኛውም ክልል በመዘዋወር የኮንስትራክሽን ሥራዎችን በመሥራት ላይ የሚገኙ በርካታ የሕንፃ ተቋራጮች፣ በ2003 ዓ.ም. በኦሮሚያ ክልል በሚወጡ የኮንስትራክሽን ጨረታዎች ላይ እንዳይሳተፉ መታገዳቸውን ገለጹ፡፡

– የሥነ ምግባር መኮንኑን ጨምሮ አምስት ሠራተኞች ከሥራ ታግደዋል (በብርቱካን ፈንታ) የባህልና ቱሪዝም ሚኒስቴር ሠራተኞች በመሥሪያ ቤቱ ውስጥ የተከሰቱ ሙስናዎችን በማጋለጣችን ከኅዳር 1 ቀን 2003 ዓ.ም. ጀምሮ ከሥራ ታገድን በማለት ለሪፖርተር ገለጹ፡፡