580 ሺህ ኢትዮጵያውያን ዲቪ ሎተሪ መሙላታቸው የአገሪቱን አስከፊ የኑሮ ሁኔታ ያንጸባርቃል ተባለ
በ2003 አመተ ምህረት አምስት መቶ ሰማንያ ሺህ ኢትዮጵያውያን ወደ አሜሪካን አገር የመሄድ እድል ለማግኘት ዲቪ ሎተሪ መሙላታቸው ታውቋል። ይህ ቁጥር፥ ከፍተኛ ቁጥር ያላቸው ኢትዮጵያውያን አገራቸውን ጥለው ለመውጣት እንደሚጓጉ ተጨማሪ ማስረጃ ነው ተብሏል። ኢትዮጵያ በተመዝጋቢዎች ቁጥር ከአለም አራተኛውን ደረጃ ብትይዝም፣ የዝግጅት …
580 ሺህ ኢትዮጵያውያን ዲቪ ሎተሪ መሙላታቸው የአገሪቱን አስከፊ የኑሮ ሁኔታ ያንጸባርቃል ተባለ Read more »