የዛፎች እናት ዋንጋሪ ማታይ
የዛፎች እናት ነው ቅፅል ስማቸው- ወይዘሮ ዋንጋሪ ማታይ! በ71 ዓመታቸው በካንሰር ህመም ምክንያት ከዚህ አለም በሞት ከተለዩ ሶስት ቀናትን አስቆጠሩ። ማታይ
የዛፎች እናት ነው ቅፅል ስማቸው- ወይዘሮ ዋንጋሪ ማታይ! በ71 ዓመታቸው በካንሰር ህመም ምክንያት ከዚህ አለም በሞት ከተለዩ ሶስት ቀናትን አስቆጠሩ። ማታይ
የዓለም ባንክ በድርቅ ለተጎዱት የአፍሪቃ ቀንድ ሀገሮች የሚሰጠውን ድጋፍ ወደ አንድ ነጥብ ስምንት ቢልየን ዶላር ማሳደጉን አስታወቀ።
ዩሮን ከክስረት ለማዳን በተለይ ደግሞ የጀርመን መንግሥት ለግሪክ ለመስጠት ያቀደው ብድር ጀርመን ውስጥ ማወዛገቡን ቀጥሏል ።
በዋሽንግተን ዲ ሲ እና ባካባቢው የሚገኙ ኢትዮጵያውያን የኢትዮጵያን መንግሥት በመቃወም ትናንት በዩኤስ አሜሪካ ውጭ ጉዳይ መሥሪያ ቤት በር ላይ ሠላማዊ ሠ
የዓለም ዜና
የአሜሪካ ውጭ ጉዳይ በስሪያ ቤትን ሰነድ በመረጃ መረብ ለአለም እየበተነ ያለው ዊኪ ሊክስ ስለኢትዮጵያ ሰሞኑን የለቀቀው ማስረጃ እጅግ የበዛ ሲሆን አሁን ከ…
(ሙሉውን መግለጫ ለማንበብ ይህንን ይጫኑ)
(ሙሉውን መግለጫ ለማንበብ ይህንን ይጫኑ)
Ethiopia Zare (ሰኞ መስከረም 15 ቀን 2004 ዓ.ም. September 26, 2011)፦ አምባሣደር ዘውዴ ኃይለማርያም በደረሰባቸው ሕመም ስቶክሆልም በሚገኘው ካሮሊንስካ ሆስፒታል ሕክምና
ከታሰሩት የሞቱ እንዳሉና በአስከፊ ሁኔታ እንደሚገኙ ተገለጸ
የሮማ ካቶሊካዊት ቤተ-ክርስቲያን ርዕሰ-ሊቃነ-ጳጳሳት ቤኔዲክት 16ኛ በትውልድ አገራቸው ጀርመን ያደረጉትን የአራት ቀናት ይፋ ጉብኝት ትናንት አጠናቀዋል።
ባለፈው ማክሰኞ በተደረገው የዛምብያ ፕሬዝዳንታዊ ምርጫ ያሸነፉት መሪ ሚካኤል ሳታ አርብ ዕለት ቃለ መሃላ ፈፀመዋል። አሸናፊው የ 74 ዓመቱ ሳታ አንደበተ ር
ትናንት ፣ ከ 40 ሺ በላይ ሯጮች በተሳተፉበት 38ኛው የበርሊን ማራቶን፣ ዝነኛው አትሌት ኃይሌ ገ/ሥላሴ ሳይቀናው ቀርቷል።
የዕለቱ ዜና
ከሽብር እንቅስቃሴ ጋር በተያያዘ ተጠርጥረው የታሰሩትን ጋዜጠኞች ሁኔታ ዓለም አቀፍ የጋዜጠኞች ፌዴሬሽን (IFJ) ተወካዮች በአካል ተገኝተው እንደጎበኙ የኢትዮጵያ መንግስት መፍቀዱን የኢትዮጵያ ብሔራዊ የጋዜጠኞች ህብረት (ኢብጋህ) አስታወቀ።
ዋና ጽህፈት ቤቱ በቤልጂየም ብራሰልስ ያደረገው ይኸው ፌዴሬሽን ልኡካኑን ወደ ኢትዮጵያ የሚልክበት ዋንኛ ዓላማ ከሽብርተኝነት እንቅስቃሴ ጋር በተያያዘ ተጠርጥረው በፖሊስ ቁጥጥር ስር የሚገኙ ኢትዮጵያውያንና አውሮፓውያን ጋዜጠኞች የሚደረግላቸውን አያያዝና የታሰሩበትን ትክክለኛ […]
ዶ/ር ነጋሶ ጊዳዳ ሰሞኑን መንግሥት በአሸባሪነት የጠረጠራቸውን ጋዜጠኞችና የተቃዋሚ ፖለቲከኞች ማሰሩ ይታወሳል። በዚህ ጉዳይ እና በሌሎች ተያያዥ ወቅታዊ ጉዳዮች ዙሪያ፣ ሱራፍኤል ግርማ ከቀድሞ የኢፌዴሪ ፕሬዝዳንት እና ከወቅቱ የአንድነት ለዴሞክራሲ እና ለፍትሕ ፓርቲ (አንድነት)ሊቀ-መንበር ከሆኑት ዶ/ር ነጋሶ ጊዳዳ ጋር ቆይታ አድርጓል።
የሰሞኑን የእስር ሂደቶች ፓርቲው እንዴት ነው የሚመለከተው?
በተለያዩ ጊዜያት እንደገለፅነው፣ ፓርቲያችን ለፍትህና ለዴሞክራሲ ይታገላል፤ ሕገመንግስቱ ያጎናፀፈንን መብቶች […]
‹‹ … የዓለም ሰላም ጠበቃዎች፣ የጋዜጠኞች መብቶች አስከባሪዎች፣ የዴሞክራሲ ሰብዓዊ መብቶች ተቆርቋሪዎች ነን ለሚሉትና በውጭ ሀገር የተቃዋሚዎች አፈ ቀላጤዎች በመሆን በማገልገል ላይ ለሚገኙ አንዳንድ ኃይሎች ሳይንበረከክ፣ መንግሥት የአመፅ ጥሪ የሚያቀርቡትን ኃይሎች ሀይ ሊላቸው ይገባል … ››
ከላይ የሰፈረው ጥቅስ የተወሰደው መስከረም 12 ቀን 2004 ዓ.ም ለንባብ ከበቃው አዲስ ዘመን ጋዜጣ ገፅ 3 ነው። ምንጣፍ የሚያክለው አዲስ […]
እስክንድር ነጋ፣ ውብሸት ታዬና ርዕዮት አለሙ በአስቸኳይ እንዲፈቱ ጠይቀዋል Ethiopia Zare (ረቡዕ መስከረም 15 ቀን 2004 ዓ.ም. September 26, 2011)፦ በነጻ ፕሬስ ላይ በሚደ
እስክንድር ነጋ፣ ውብሸት ታዬና ርዕዮት ዓለሙ በአስቸኳይ እንዲፈቱ ጠይቀዋል Ethiopia Zare (ሰኞ መስከረም 15 ቀን 2004 ዓ.ም. September 26, 2011)፦ በነፃ ፕሬስ ላይ በሚደረ
News, Radio Magazine or Mestawot
ለማንበብ እዚህ ይጫኑ
ለማንበብ እዚህ ይጫኑ
አዲስ አበባ ውስጥ ይዘረጋል ተብሎ የሚጠበቀው የባቡር መስመር ከሚያልፋባቸው መስመሮች አንዱ በሆነው ከመገናኛ ጦር ኃይሎች ድረስ ባለው መንገድ ላይ፣ ተላ
– የሆስተሷን ዓይኖች ያጠፋው ተጠርጣሪ ፍርድ ቤት ቀረበ‹‹በመጠጥ ሞቅታ ተገፋፍቼ ነው፤ ንብረቴን ለማስጠበቅ ዋስትና ይፈቀድልኝ›› የሆስተሷ የቀድሞ ባለ…
ሊቢያን በአሁኑ ወቅት እያስተዳደሩ ያሉት ኃይሎች፣ በቅርቡ በሊቢያ አዲስ መንግሥት እንደሚመሠረት ዓርብ አስታወቁ፡፡
“ኃይል የሚቋረጠው የማከፋፈያና ማሰራጫ መስመሮችን እየሠራን ስለሆነ ነው” የኢትዮጵያ ኤሌክትሪክ ኃይል ኮርፖሬሽንከ2003 ዓ.ም. መጨረሻ ጀምሮ በድንገት እ
• ኢሕአዴግና መኢብን አቋማቸው አንድ በመሆኑ አላቀረቡምየጋራ መድረክ ለመመሥረት ተስማምተው የፖለቲካ ፓርቲዎችን የጋራ መድረክ የመሠረቱት 55 የፖለቲካ
መንግሥት በአገሪቱ ያሉ የሲሚንቶ ፋብሪካች ሙሉ በሙሉ የኃይል ፍላጎታቸውን ከድንጋይ ከሰል እንዲያሟሉ አዘዘ፡፡
ቅንጅት ለአንድነትና ለዴሞክራሲ ፓርቲ (ቅንጅት) የሚባለው ፕሬዚዳንት አቶ አየለ ጫሚሶ ‹‹ፓርቲያቸውን ከድተው ወደ ውጭ አገር ተሰደዋል›› ከተባሉ ከአራ
ቴድሮስ ኃይሌ – [email protected] ”… ጎበዝ እንግዲህ ኢትዮጵያችን የምትገዛው ዛሬም ይህን በመሠለ ሣጥናዔላዊ ቡድን ነው። እናትን ገሎ፤ አባትን አስሮ፤ ብላቴና
ነፃነት ዘገዬ [email protected] ቢሯችን እስኪጸዳ ድረስ በር አካባቢ ቆም ብለን ብሶታችንን ማውራት በተለይ ከቅርብ ጊዜ ወዲህ በጣም የለመድነው ነገር ሆንዋል
Ethiopia Zare (ቅዳሜ መስከረም 13 ቀን 2004 ዓ.ም. September 24, 2011)፦ የአንድነት ፓርቲ ምክትል ሊቀመንበርና የህዝብ ግንኙነት ኃላፊ የሆኑት አቶ አንዱአለም አራጌ፣ የኦፌ…
News, Call-in show or special interviews and Ye Musica Qana
ከተቋቋመ ሶስተኛ አመቱን የያዘዉ ኢትዮጽያ ጀርመን ፎሩም ኤፋዉ የተሰኘዉ ድርጅት ከትናንት በስትያ ሃሙስ ምሽት በኮለኝ ከተማ «የአፍሪቃ ሁለተኛ ነጻነት? »…
ለማንበብ እዚህ ይጫኑ
ቢሯችን እስኪጸዳ ድረስ በር አካባቢ ቆም ብለን ብሶታችንን ማውራት በተለይ ከቅርብ ጊዜ ወዲህ በጣም የለመድነው ነገር ሆንዋል፡፡ እናም ዛሬ ጧት እንደልማዳችን ወደ አራት የምንጠጋ አለቃና ምንዝሮች ባንድነት ቆመን ስለኢትዮጵያና ስለዓለም ወቅታዊ የፖለቲካ ትኩሳት ማውራት ያዝን፡፡ የኔን ጫጫሪነት ማንም ያውቃል ብዬ አላስብም፡፡ ሁላችንም እየፎገላን በተለይ ስላገራችን አሳሳቢና አስጨናቂ ሁኔታ ማውራታችንን ቀጠልን፡፡ የሚገርመው ነገር ማንኛችንም ብንሆን ለፖለቲካና […]
ለማንበብ እዚህ ይጫኑ
የአፍሪቃ ቀንድ ስደተኞች በሞዛምቢክና በታንዜንያ የሚገጥማቸው ስቃይ
አባስ ንግግር ለማድረግ ወደ አዳራሽ ከመግባታቸዉ በፊት የተባበሩት መንግሥታት ድርጅት ለፍልስጤም ሙሉ የመንግሥትነት እዉቅና እንዲሰጥ መስተዳድራቸዉ የ
News, Community Heroes or Call-in, Crossfire and African Topics
ትምህርት ከአለፈው ዓመት ጋር ሲነፃፀር ምን ለውጥ አለው? ተማሪዎች እንዴት እየተዘጋጁ ነው? ተማሪዎችና ወላጆች በዚህ ላይ ያላቸውን አመለካከት፤
የዕለቱ ዜና
ደጉ ታዬ ([email protected]) ለጂጂ እጅጋየሁ (ጂጂ) … አንቺ አሁን መብራት ሆንሽ። በወታደሮቹ ቋንቋ አብሪ የሚባል ነገር አለ። ቀዳሚ እንደማለት ነው። ድሮ በነበላ
Ethiopia Zare (ዓርብ መስከረም 12 ቀን 2004 ዓ.ም. September 23, 2011)፦ ገዥው ፓርቲ ኢህአዴግ “ከሽብርተኞች ጋር ንክኪ አላቸው” የሚል መሰረተ ቢስ ክስ እየመሰረተ በርካታ
ግማሽ ሚሊየን የሚሆኑ የሶማሊያ ስደተኞች ከሚገኙበት የኬንያው የዳዳብ የስደተኞች መጠለያ ኮምፕሌክስ፡፡
ዛሬ የምንገኝበት እውነታን አቶ አንዱዓለም አራጌ በመለስ ዜናዊ ችሎት በተናገራቸው ሁለት ዓረፍተ ነገሮች አጠቃሎታል፤ እንዲህ በማለት። ለመጀመርያና ለመጨረሻ ጊዜ የምለው አለኝ፤ በኢትዮጵያ የተያዘው ነገር የፖለቲካ ተቃውሞ አፈና ስለሆነ ፍርድ ቤቱ እስከ ሞት ድረስ መወሰን ይችላል፡፡ ከዚህ በኋላ ምንም ነገር አልናገርም። በመለስ ዜናዊ ዘረኛና አፋኝ ህግ መሠረት ህጋዊና ሰላማዊ ትግል በሽብርተኝነት ያስከስሳል። አቶ አንዱዓለም እንዳለውም ለዚህ […]
ዩናይትድ እስቴትስ ውስጥ ፤ ጆርጂያ ፣ በተባለው ደቡባዊ ፌደራል ክፍለ ሀገር ፣አንድ ፖሊስ ገድለሃል ተብሎ 22 ዓመት በእሥራት ላይ የቆየውና ባልተረጋገጠ ም