የኢትዮጵያውያን እና የኤርትራውያን የተቃውሞ ሠልፍ በዩኤስ አሜሪካ

በዋሽንግተን ዲ ሲ እና ባካባቢው የሚገኙ ኢትዮጵያውያን የኢትዮጵያን መንግሥት በመቃወም ትናንት በዩኤስ አሜሪካ ውጭ ጉዳይ መሥሪያ ቤት በር ላይ ሠላማዊ ሠልፍ አካሄዱ።