የአፍሪቃ ሁለተኛ ነጻነት?
ከተቋቋመ ሶስተኛ አመቱን የያዘዉ ኢትዮጽያ ጀርመን ፎሩም ኤፋዉ የተሰኘዉ ድርጅት ከትናንት በስትያ ሃሙስ ምሽት በኮለኝ ከተማ «የአፍሪቃ ሁለተኛ ነጻነት? » በሚል አንድ የዉይይት መድረክ አዘጋጅቶ ነበር። በዉይይቱ በአፍሪቃ ስላለዉ ወቅታዊ የፖለቲካ እና የምጣኔ ሃብት እድገት ላይ ሃሳብን አንሸራሽሮአል።
ከተቋቋመ ሶስተኛ አመቱን የያዘዉ ኢትዮጽያ ጀርመን ፎሩም ኤፋዉ የተሰኘዉ ድርጅት ከትናንት በስትያ ሃሙስ ምሽት በኮለኝ ከተማ «የአፍሪቃ ሁለተኛ ነጻነት? » በሚል አንድ የዉይይት መድረክ አዘጋጅቶ ነበር። በዉይይቱ በአፍሪቃ ስላለዉ ወቅታዊ የፖለቲካ እና የምጣኔ ሃብት እድገት ላይ ሃሳብን አንሸራሽሮአል።