የቤኔዲክት 16ኛ የጀርመን ጉብኝት መጠናቀቅ DW Amharic September 26, 2011 Tagged with addis ababa, Ethiopia, health, import/export, politics የሮማ ካቶሊካዊት ቤተ-ክርስቲያን ርዕሰ-ሊቃነ-ጳጳሳት ቤኔዲክት 16ኛ በትውልድ አገራቸው ጀርመን ያደረጉትን የአራት ቀናት ይፋ ጉብኝት ትናንት አጠናቀዋል።