16:00 UTC ዜና 02-11-2011
የዕለቱ ዜና
የዕለቱ ዜና
ረሀብ ማለት ምግብ በፍፁም የለም ማለት አይደለም። ረሀብ የአንድ ጆንያ ሩዝ ወይም የአንድ ጄሪካን ነዳጅ ዘይት ዋጋ አዘውትሮ በሚወደድበት ጊዜ የሚታይ ክስተ…
ስርጭታችንን በሚከተሉት የሞገድ እና የሳተላይት መስመሮች ለማዳመጥ ትችላላችሁ።
ትችላላችሁ።
ባለፈው ሰኞ ማለዳ በሊቢያ ሁለት አስገራሚ ክስተቶች ታዩ፡፡ የሊቢያ አመፅ መነሻና ማዕከል በነበረችው ቤንጋዚ ፍርድ ቤት ሕንፃ ላይ የአልቃይዳ ጥቁር ሰንደ
የቀይ ባህር አፋር ዲሞክራሲያዊ ድርጅት የኤርትራ ቀይ ባህር አፋር ሕዝብን ‹‹ራስን በራስ የማስተዳደር እስከመገንጠል›› መብት ለማረጋገጥ በትጥቅ ትግል …
ሕዝብ የሚመኘውንና የሚፈልገውን አለማግኘቱ ይቅርና መንግሥት ራሱ የሚፈልገውንና ለማግኘት የሚጥረውን እንኳ በቢሮክራሲው ምክንያት ማሳካት አልቻለም፡፡
የከተማ ልማትና ኮንስትራክሽን ሚኒስቴር መስከረም 30 ቀን 2004 ዓ.ም. የከተማ ቦታን በሊዝ ስለመያዝ በወጣው አዋጅ ዙርያ ትናንት ለጋዜጠኞች መግለጫ ሰጥቷል፡፡
የከተማ ልማትና ኮንስትራክሽን ሚኒስቴር መስከረም 30 ቀን 2004 ዓ.ም. የከተማ ቦታን በሊዝ ስለመያዝ በወጣው አዋጅ ዙርያ ትናንት ለጋዜጠኞች መግለጫ ሰጥቷል፡፡
• በ10 ሺሕ ካሬ ሜትር ቦታ • በ8.2 ሚሊዮን ብር ንብረት • በባንክ በተቀመጠ ከ490 ሺሕ ብር በላይ• በሁለት ተጨማሪ ቦታዎች
የኢትዮጵያ ገቢዎችና ጉምሩክ ባለሥልጣን ‹‹ልማታዊ የታክስ አስተዳደር ሠራዊት›› ሊፈጥር መሆኑን አስታወቀ፡፡
– አብዛኛዎቹ ጽሕፈት ቤቶች ተዘግተዋል- አሥር የሥራ አስፈጻሚዎች ታግደዋል- የአዲስ አበባ ምክር ቤት ፕሬዚዳንቱን ተቃውሟል
የአዲስ አበባ ከተማ ቆሻሻዎች ተጠራቅመው ይደፉበት ከነበረው የረጲ የቆሻሻ መጣያ የኤሌክትሪክ ኃይል ማመንጨት ሊጀመር መሆኑ ታወቀ፡፡
– የፓርቲው የፖለቲካ ሰነዶችና ጥናቶች ተወስደዋልየዓረና ትግራይ ምክትል ፕሬዚዳንት የአቶ ብርሃኑ በርሃ ጽሕፈት ቤት መዘረፉን ፓርቲው ገለጸ፡፡
– “በጥይት ተመተው የቆሰሉት በኦብነግ ታጣቂዎች ነው” የዓቃቤ ሕግ ምስክርበሽብር ወንጀል ተጠርጥረው ክስ በተመሠረተባቸው ሁለት የስዊድን ጋዜጠኞችና ሁለ
በግብርና ሥራ ላይ የተሰማራው የህንዱ ግዙፍ ኩባንያ ካሩቱሪ በተረከበው መሬት ላይ የህንድ ገበሬዎችን የማስፈር ዕቅድ እንደሌለው አስተባበለ፡፡
ስዊድናዊያኑ ጋዜጠኞች ዛሬ፣ ማክሰኞ ጥቅምት 21/2004 ዓ.ም ችሎት ቀርበዋል፡፡
ሃገያ በመጠኑ እየጣለ ነው፡፡ ተስፋው ያለው ግን የገና ዝናብ ላይ ነው፡፡
ቅዳሜ ዕለት ሞቃዲሾ ውስጥ የተጣለውን የፅንፈኛው ንቅናቄ አልሻባብ አጥፍቶ ጠፊ ፍንዳታ ያደረሰው አሜሪካዊ ዜጋ ሆኖ መገኘቱ እንዳላስገረማቸው የአፍሪካ ተንታኞች አስታወቁ፡፡
ከ 2ተኛው የዓለም ጦርነት በኋላ በጀርመን ግብዣ የልዩ ልዩ ሃገራት ዜጎች ከመንግስታቶቻቸው ጋር በተደረጉ ስምምነቶች ጀርመን ውስጥ ሲሰሩ ቆይተዋል ።
የግሪክ ሕዝብ የሀገሩ መንግሥት ባወጣው አዲስ የቁጠባ መርሐግብር እና የአውሮጳ ህብረት ባለፈው ሳምንት በሰጠው ርዳታ ላይ በሬፈረንደም እንደሚወስን ተገለ…
የግሪክ ሕዝብ የሀገሩ መንግሥት ባወጣው አዲስ የቁጠባ መርሐግብር እና የአውሮጳ ህብረት ባለፈው ሳምንት በሰጠው ርዳታ ላይ በሬፈረንደም እንደሚወስን ተገለ…
ዓለማችን ሰባት ቢሊዮነኛ ኗሪዎቿን ትናንት ስትቀበል አንግታ አርፍዳለች።
የተባበሩት መንግስታት የትምሕርት የሳይንስና የባህል ድርጅት ዩኔስኮ ትናንት ባካሄደው ጠቅላላ ጉባኤ ፍልስጤምን በሙሉ አባልነት ለመቀበል ወስኗል ።
የኢትዮጵያ ፌደራላዊ ከፍተኛ ፍርድ ቤት በአሸባሪነት የተከሰሱ የሁለት ስዊድናዊ ጋዜጠኞችንና ሁለት ኢትዮጵያውያንን ክስ ዛሬ ሲያደምጥ ነው የዋለው ።
ቃላት ቃላትን ረድተው ሀይል ሆነው ስሜትን መግለጽ እንደሚያቅታቸው ያየሁት አሁን ነው። ዛሬ.. ዛሬ አይኖቼ ደጋግመው የሚያለቅሱበት በስደት የሚያጋጥሙኝ ሰቆቃዎች በርካታ ናቸው። ስደት ወጥተን በሰው ሀገር በበሽታ ማቀው፣ አልጋ ይዘው፣ የሚበሉት አጥተው፣ መድሀኒት አጥተው ማየት ምን አይነት ስሜት ይጭራል? ያሳዝናል የሚለው የሚገልጸው ስሜት አይደለም። በተለይ ህጻናት ላይ የሚደርሱ ሰቆቃዎች ከምንም በላይ ያሳዝኑኛል። በኤች አይ ቪ ወላጆቻቸውን […]
ለማንበብ እዚህ ይጫኑ
ለማንበብ እዚህ ይጫኑ
(ሙሉውን ጽሑፍ ለማንበብ ይህንን ይጫኑ)
በዓለም ላይ በየአስር ደቂቃ ከሚሞቱ ህጻናት መካከል፣ ሩብ ያህሉ አፍሪቃዉያን ህጻናት ናቸዉ።
መለስካቸዉ አመሃ ከአዲስ አበባ ዝርዝሩን ልኮልናል።
ቀደም ሲል ማብራሪያ የሰጡ የህግ ባለሙያ ኣዋጁን ከአስራ ዘጠኝ ስድሳ ሰባቱ የከተማ ቦታና ትርፍ ቤት አዋጅ ቀጥሎ የመጣ ስር ነቀል አዋጅ ሲሉ ገልጠውታል ።
የዓለም ዜና
የኬንያ ወታደሮች የሶማልያ ዓማጽያን ቡድን አሸባብን ለመዋጋት ወደ ሶማሊያ ከገቡ ከሁለት ሣምንታት በኋላ ትናንት በተዋጊ አይሮፕላኖቻቸው በጣሉት የቦምብ …
የኢትዮጵያ ፌዴራላዊ ዴሞክራሲያዊ አንድነት መድረክ ጠቅላይ ሚንስትር መለስ ከሁለት ሣምንት ገደማ በፊት ለሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት አባላት የሰጡትን ማብ…
ኔቶ ከኮሎኔል ሙዓመር ቃዛፊ ተቃዋሚዎች ጎን ሆኖ መዋጋቱ ግን በርግጥ የፈጠጠ ሐቅ ነዉ።የሰዉ ልጅ በእስከ ዛሬ እድገቱ ሊያመርት የሚችለዉን ልዩ የጦር መሳሪ…
የደኅንነትና ፀጥታ መጠበቅ ለአንዲት ሀገር ያለው ፋይዳ መኖርንና አለመኖርን በሚወስን መልኩ እጅግ ከፍተኛ ነው፡፡ ለዚህም ሲባል ሁሉም የዓለም ሀገሮች ከውስጥም ሆነ ከውጭ ሊሠነዘሩ የሚችሉ የደኅንነትና የፀጥታ ሥጋቶችን ከወዲሁ ለመከላከልና የመከላከል ደረጃንም አልፈው በእውን ቢከሠቱ ትልቅ ጉዳት ሳያስከትሉ ለማምከን ብዙ ጥረት ያደርጋሉ፡፡ ለዚህ ተግባር ስኬት ሲባልም የደኅንነት(ኢንተሊጀንስ)፣ የፀረ-ደኀንነት(ካውንተር ኢንተሊጀንስ)፣ የምጣኔ ሀብታዊ ደኅንነት (ኢኮኖሚክ ኢንተሊጀንስ) የመከላከያ፣ የፖሊስና […]
ለማንበብ እዚህ ይጫኑ
አቡነ ኤልያስ ጉዳዩን በቅጡ ሳያጠኑ አንዱን ወገን ደግፈዋል!
ሰባት ምእመናን ታስረው ተፈቱ!
Ethiopia Zare (እሁድ ጥቅምት 19 ቀን 2004 ዓ.ም. October 30፣ 2011)፦ በአፍሪካ…
በወያኔዎች ተይዟል ከተባለው የኡጋንዳ ቤተ ክርስቲያን ጀርባ ያለው እውነታ
ለማንበብ እዚህ ይጫኑ
ቃላት እየከዱኝ እንዴት እንደምጅምር ተቸገርኩ፡፡ አንዳንዴ ደስታ ያደርጉትን ያሳጣል፡፡ በተለይማ ደስታና ተስፋ በጠፉበት የጨለማ ዘመን ውስጥ አልፎ አልፎ እንደብርቅ የሚታዩ የሃሤት ምንጮች ሲገኙ በደስታ ብዛት ጮቤ ያስረግጣሉ፡፡ ቴዲ አፍሮ ያደረገውን ስሰማ ጆሮየን ማመን አቃተኝ፡፡ በዚህ ዘመን እንዲህ ዓይነት ፍቅር – (Agape, Platonic love,) ሊኖር ስለመቻሉ ጥርጣሬ ስለነበረኝ የአለማመን ስሜቴ አየለብኝ፡፡ ነገር ግን ልጁ – ይህ […]
አገር ወዳድ ኢትዮጵያውያን/ዳላስ ቴክሳስ በዚህ በያዝነው ሰሞን ከአገርቤት የሚሰማው ሁሉ መልካም ነገር አይደለምና ብዙ ሰው ዳግም ሀዘን ውስጥ ገብቷል። የዚህ ትውልድ ብርቅ ልጆች በመታሰር ላይ ናቸው። አቶ አንዷለም አራጌና ጋዜጠኛ እስክንድር ነጋ ከሌሎች ጋዜጠኞች ጋር ሆነው ወደ እስር ዳግም ተወርውረዋል። እነዚህ ለዚህች አገር መልካም አሳቢ፣ ተቆርቋሪ ወጣቶች ይህ የመጀመሪያ ጊዜአቸው አይደለም። ምርጫ 1997 አስታኮ ሕወሐት/ኢሕአዴግ […]
ሂላዌይኒ ኢትዮጵያ ውስጥ በዶሎ ኦዶ ለሶማሊያ ስደተኞች ከተቀለሱ አራት ካምፖች አራተኛውና አዲሱ ነው።
በኬንያና በሶማሊያ ድንበር አካባቢዎች እየተካሄደ ያለው ወታደራዊ እንቅስቃሴ የተራድዖውን ሥራ በእጅጉ እየጎዳው መሆኑን የተባበሩት መንግሥታት ድርጅት አስታውቋል፡፡
ለማንበብ እዚህ ይጫኑ
ለመጀመርያ ጊዜ በአፍሪካ አኅጉር በተዘጋጀው የዓለም ዋንጫ ውድድር በርካታ ሰዎችን ደቡብ አፍሪካ ለመላክ የገባውን ቃል ባለመፈጸም በወንጀል የተከሰሰው፣ …
የኢትዮጵያ ብሔራዊ ምርጫ ቦርድ “ያለምክንያት ምዝገባ ከልክሎኛል” በሚል ሕዝባዊ ዲሞክራሲያዊ አንድነት ለኢትዮጵያዊነት ፓርቲ (ሕዝባዊ) የተባለ አዲስ የተ
ጥቅምት 8 ቀን 2004 ዓ.ም. ፑንትላንድ ውስጥ የሞት ፍርድ ውሳኔ ከተላለፈበት በኋላ፣ የተጠየቀውን የነፍስ ካሣ ክፍያ በአሥር ቀናት ውስጥ ማለትም ጥቅምት 17 ቀን 2…