የሊዝ አዋጁና የይዞታ ባለቤትነት

የከተማ ልማትና ኮንስትራክሽን ሚኒስቴር መስከረም 30 ቀን 2004 ዓ.ም. የከተማ ቦታን በሊዝ ስለመያዝ በወጣው አዋጅ ዙርያ ትናንት ለጋዜጠኞች መግለጫ ሰጥቷል፡፡