(በአስራት ሥዩም) ዋነኛ የገቢ እና የወጪ ንግድን የሚያስተናግደውና የጅቡቲ ወደብን  ከአገሪቱ ከተሞች ጋር የሚያገናኘው መንገድ ላይ የሚገኙ ሁለት ድልድዮች በጐርፍ ጉዳት ደረሰባቸው፡፡

አቡጊዳ – ነሐሴ 18 ቀን 2002 ዓ.ም ብርሃን ለአንድነትና ለዲሞክራሲ የተሰኘዉ የፖለቲካ ድርጅት በወ/ት ብርቱካን ሚደቅሳ ከሚመራዉ የአንድነት ለዲሞክራሲና ለፍትህ ፓርቲ ጋር ለመዋሃድ ማመልከቻ እንዳሰገባ ከአዲስ አበባ የደረሰን ዘገባ ይጠቁማል። በወጣት ምሁራን የተቋቋመዉ ብርሃን ለአንድነትና ለዲሞክራሲ ፓርቲ የያዘዉ የፖለቲካ ፕሮግራም፣ …

በወጣት ምሁራን የተቋቋመዉ የብርሃን ለአንድነት ለዲሞክራሲ ፓርቲ የአንድነት ፓርቲን ሊቀላቀል ነዉ ! Read more »

በኢትዮጵያ የመንግሥታቱ ድርጅት የስደተኞች ጉዳይ ከፍተኛ ኰሚሽነር ተጠሪ ሚስተር ሞሰስ ኦኬሎ በተለይ ለቪኦኤ በሰጡት ቃለ ምልልስ ግልጽ እንዳደረጉት የኢትዮጵያና የኤርትራ ሕዝቦች በብዙ መንገድ አንድ ናቸው ብለዋል። ኤርትራ በሬፈረንደም እራሷን የቻለች ነፃ ሀገር ከሆነች ወዲህ፥ በዚያች ሀገር በተፈጠሩ ምክንያቶች ኤርትራውያን ወደ …

በኢትዮጵያ የሚገኙ ኤርትራዊያን ስደተኞች በነጻነት እንዲንቀሳቀሱ መፈቀዱ UNHCRን አስደሰተ Read more »

አቶ አሰፋ ነጋሲ በሀብሩ ወረዳ በመርሳ ከተማ ለረጂም ጊዜ የኖሩ የአገር ሽማግሌ ናቸው። አበይ ተራራ በሚባለው ስፍራ ከሰሩት ቤታቸው ቁልቁል ከተማዋን እየተመለከቱ የህዝቡ ብዛት ከጥቂት ሽዎች ወደ አስር ሽዎች ሲያድግ ተመልከተዋል። በግብርና ስራ የተሰማሩት አቶ አሰፋ ቤት እሁድ ሌሊት በመሬት …

በአማራ ክልል የመሬት መንሸራተት 19 ሰዎችን ገደለ Read more »

(ደጀ ሰላም፤ ኦገስት 24/2010፤ ነሐሴ 18/2002 ዓ.ም):- በአዲስ አበባ ሀገረ ስብከት ጽ/ቤት አስቸኳይ ስብሰባ የተጠሩ በሀገረ ስብከቱ ገዳማት እና አድባራት ተመድበው የሚያገለግሉ ሰባክያነ ወንጌል፣ ‹‹ለወቅቱ የቤተ ክርስቲያን ችግር እና ለአባቶች ክብር መደፈር መንሥኤ ነው›› ያሉት በጋሻው ደሳለኝ ብፁዕ ወቅዱስ ፓትርያርኩ …

ዘሪሁን ሙላቱ እንዲወገዝ ለማስተባበር ታቅዶ በተጠራ የሰባክያነ ወንጌል ስብሰባ በጋሻው ደሳለኝ እንዲወገዝ እና እንዲከሰስ ተጠየቀ Read more »

ይህንን ጽሁፍ ከምርጫው በፊት በድረገጽ ላይ ለማስፈር አስቤ ነበር የጀመርሁት። የምርጫውን ቀን ዘንግቼ ኖሮ ልክ ስጨርስ ምርጫው በማግስቱ መሆኑን ተረዳሁ ! ዓላማዬ አንዱን ወገን ለይቼ ለመደገፍ ስላልነበር ምርጫው ቢአልፍም ይነበብ ብዬ እነሆ አሰፈርሁት። የምርጫው ማለፍ ከጽሁፉ ውስጥ የቀነሰው ወይም የጨመረው …

ለሰይጣንም የሚገባውን አትንፈጉት ! በካፋ ኃይለ የሱስ Read more »

የEthiopia Reads (ኢትዮጵያ ታነባለች) መስራችና ስራ አስከያጅ አቶ ዮሃንስ ገ/ጊዮርጊስ በመቀሌ የመጀመሪያው በአህያ የሚጐተት ቤተ መፃህፍት አስጀመሩ፡፡ በተጨማሪም እሁድ ነሐሴ 16 የመጀመሪያው የህፃናትና የወጣቶች ቤተመፃህፍት ተከፍቶ የነፃ አገልግሎት መስጠት ጀምሯል፡፡ ቤተ መፃህፍቱ ሰገናት ቤተ መፃህፍት ተሰይሟል፡፡ “የመቀሌ መስተዳድር ለቤተ መፃህፍቱ …

በአህያ የሚጐተት ቤተ መፃህፍት በመቀሌ Read more »

የኢትዮጵያው ጠቅላይ ሚኒስትር መለስ ዜናዊ በጥቅምት ወር አዲስ መንግስት ይመሰርታሉ። አመራሩን በአጠቃላይ በአዲስ ትውልድ እንደሚተኩ ያስታወቁት አቶ መለስ ለዚህ አዲስ ትውልድ አዲስና እስካሁን እውን መሆን ያልተቻለ ፈተና አስቀምጠውለታል። የአምስቱ አመት የኢኮኖሚ ልማት ትራንፎርሜሽን እቅድ ተብሎ የሚጠራ ሰነድ አዘጋጅተው ለመጭው አመራር …

ኢትዮጵያ በ5 አመታት ከተረጂነት ለመውጣት የሚያስችሏት የልማት መሰረቶች አልተጣሉም ሲሉ የኢኮኖሚ ባለሙያዎች ገለጹ Read more »

ጀርመን በበርሊን ባዘጋጀችው እና ትናንት በተካሄደው ዓለም አቀፉ የአትሌቲክስ የስቴድየም ውድድር በሶስት ሺህ እና በአንድ ሺህ አምስት መቶ ሜትር ሩጫ የተሳተፉት ኢትዮጵያውያኑ አትሌቶች ታሪኩ በቀለ እና መኮንን ገብረ መድህን አንደኛ እና ሁለተኛ በመውጣት አሸናፊ ሆነዋል። ኬንያዊው ዴቪድ ሩዲሻም አስራ ሶስት …

ኢትዮጵያውያን በበርሊኑ አትሌቲክስ ውድድር Read more »

የኤኮኖሚክስ እና የአካውንቲንግ ምሁራን የኢትዮጵያ ጠቅላይ ሚንስትር መለስ ዜናዊ ባቀረቡት የአምስት ዓመት የኤኮኖሚ መርሀ ግብር ሳይንሳዊ የኤኮኖሚ ግብዓቶች ላይ ያልተመሰረተ መሆኑን አመለከቱ። ምሁራኑ የኢትዮጵያ ኤኮኖሚ ጠቅላይ ሚንስትሩ ባቀረቡት መንገድ ሊያድግ የሚችልበት የተመቻቸ ተጨባጭ ሁኔታ አለመኖሩን ገልጸዋል። ለማዳመጥ እዚህ ላይ ይጫኑ።

የተመድ ከአስር ዓመታት በፊት ባስቀመጠው የአምአቱ የልማት ግብ በዋነኝነት የድሆቹን ሀገሮች የጤና፣ የትምህርት ሁኔታን ለማሻሻል እና ድህነትን ለመቀነስ አቅዷል። የተመድ ከአስር ዓመታት በፊት ባወጣው የአምአቱ የልማት ግብ መሰረት በድሆቹ የዓለም ሀገሮች ውስጥ የሚታየውን የህጻናት ሞት እስከሚቀጥሉት አምስት ዓመታት በጉልህ የመቀነስ …

የአምአቱ የልማት ግብ እና አንጎላ Read more »

ከሪፖርተር ተሰናባቹ የትግራይ ብሔራዊ ክልላዊ መንግሥት ምክር ቤት በሐምሌ ወር መጨረሻ ጉባዔው ባደረገው ግምገማ፣ የክልሉን ጠቅላይ ፍርድ ቤት ዳኛ አቶ ኃይለ አብርሃን ከሥልጣናቸው ካነሳቸው በኋላ እንዲከሰሱ ወሰነ፡፡ በአሁኑ ወቅት በቁጥጥር ሥር መዋላቸውን ከተለያዩ ምንጮች ለማወቅ ተችሏል፡፡ ምክር ቤቱ አደረገ በተባለው …

የትግራይ ጠቅላይ ፍርድ ቤት ፕሬዚዳንት ታሰሩ Read more »

(በታምራት ጌታቸውና በኃያል ዓለማየሁ) ከአዲስ አበባ በስተምሥራቅ 200 ኪሎ ሜትር ርቀት ላይ በምትገኘው መተሐራ ከተማ የበሰቃ ሐይቅ ውኃ ሙላት ከምንጊዜውም በላይ ሥጋት መፍጠሩን በአካባቢው የተገኙት ሪፖርተሮቻችን ለማየት ችለዋል፡፡

– 211 ሺሕ 200 ብር የገንዘብ ቅጣት ተጥሎባቸዋል (በታምሩ ጽጌ) የኢትየጵያ ገቢዎችና ጉምሩክ ባለሥልጣን ዓቃቤ ሕግ በ2001 ዓ.ም. መጨረሻ አካባቢ ክስ የመሠረተባቸው አራጣ አበዳሪው አቶ ገብረ ኪዳን በየነ (ሞሮኮ)፣ በ21 ዓመት ጽኑ እሥራትና የ211 ሺሕ 200 ብር የገንዘብ ቅጣት እንዲቀጡ …

አራጣ አበዳሪው ገብረ ኪዳን በየነ (ሞሮኮ) የ21 ዓመት ጽኑ እሥራት ተፈረደባቸው Read more »

– በሥራው ለሚሳተፉ ዳኞች 400 ሺሕ ብር ተመድቧል (በብርቱካን ፈንታ) በፌዴራሉ ጠቅላይ ፍርድ ቤት፣ በአማራ ጠቅላይ ፍርድ ቤት፣ በኦሮሚያና በቤኒሻንጉል ጉምዝ ክልሎች ጠቅላይ ፍርድ ቤቶች ለረዥም ጊዜ ውሳኔ ሳያገኙ የቆዩ 15 ሺሕ ውዝፍ ፋይሎች ላይ የመጨረሻ ውሳኔ ለመስጠት የሚያስችል ስምምነት፣  …

በጠቅላይ ፍርድ ቤቶች ውሳኔ ሳያገኙ የቆዩ 15 ሺሕ የክስ ፋይሎች ፍጻሜ ሊያገኙ ነው Read more »

(በምዕራፍ ብርሃኔ) በመላ አገሪቱ የሚገኙ ትላልቅ ሆቴሎች ለመገልገያነት ከቀረጥ ነፃ ያስገቧቸውን ዕቃዎች ዝርዝር፣ በአንድ ወር ጊዜ ውስጥ ለኢትዮጵያ ገቢዎችና ጉምሩክ ባለሥልጣን እንዲያሳውቁ ዳይሬክተሩ አቶ መላኩ ፈንታ ትናንት አስታወቁ፡፡

(በታምሩ ጽጌ) የኢትዮጵያ ሬዲዮና ቴሌቪዥን ድርጅት ሰሞኑን ያደረገው ደመወዝ ጭማሪ በሠራተኞቹ መካከል ከፍተኛ ልዩነት መፍጠሩን አንዳንድ የድርጅቱ ሠራተኞች ለሪፖርተር ገለጹ፡፡

(በመርጋ ዮናስ) የኢትዮጵያ የከባድ መኪና አሽከርካሪዎች ማኅበር የሥራ አመራር ቦርድ በኮሜት ትራንስፖርት አክሲዮን ማኅበር በተባረሩት 64 የከባድ መኪና አሽከርካሪዎች ምክንያት፣ በሚቀጥለው ሳምንት ቄራ በሚገኘው የመጀመሪያ ፍርድ ቤት ክስ ሊመሠረት ነው፡፡

(ደጀ ሰላም፤ ኦገስት 21/2010፤ ነሐሴ 15/2002 ዓ.ም):- ትናንት አርብ ተሲዓት በኋላ ከአንድ ጓደኛው መኖርያ ቤት ሳለ የተያዘው ‹‹የሐውልቱ ሥር ቁማርተኞች›› ፀሐፊ ሊቀ ትጉሃን ዘሪሁን ሙላቱ በዛሬው ዕለት ጠዋት አራዳ ክፍለ ከተማ በሚገኝ የመጀመርያ ደረጃ ፍርድ ቤት መቅረቡ ታውቋል፡፡ እነ ወ/ሮ …

‹‹የሐውልቱ ሥር ቁማርተኞች›› ፀሐፊ ሊቀ ትጉሃን ዘሪሁን ሙላቱ ፍ/ቤት ቀረበ Read more »

ፕሮፌሰር መስፍን ወልደ ማሪያምን ጨምሮ አስራ ሁለት የቀድሞ የአንድነት ለፍትህና ዴሞክራሲ አባላትን አቃቤ ህግ ሰላም በመንስት ወንጀል ክስ መስርቶባቸዋል። አቃቤ ህግ፣ በአዲስ አበባ ከተማ ለመጀመሪያ ፍርድ ቤት ለቂርቆስ ምድብ ፍርድ ቤት ባቀረበዉ ክስ መሰረት፣ ሚያዝያ ሃያ ቀን 2002 ዓም ከቀኑ …

አቃቤ ህግ ፕሮፌሰር መስፍን ወልደ ማሪያምን ከሰሰ Read more »

ታግዶ የቆየውን የእነ በጋሻው የአሰበ ተፈሪ ጉባኤ አስፈቀዱ፤ (ደጀ ሰላም፤ ኦገስት 20/2010፤ ነሐሴ 14/2002 ዓ.ም):- ‹‹የሐውልቱ ሥር ቁማርተኞች›› በሚለው ‹መጽሐፍ› ‹‹ቅዱስ ፓትርያሪኩን ማስፈራሪያ እና የንግድ ምልክት ያደረጉ የዘመናችን አፍኒን እና ፊንሐስ›› የተባሉት ሊቀ ማእምራን ፋንታሁን ሙጬ እና ወይዘሮ እጅጋየሁ በየነ …

እነ ወ/ሮ እጅጋየሁ ከፓትርያሪኩ ጋራ መከሩ Read more »

(ደጀ ሰላም፤ ኦገስት 20/2010፤ ነሐሴ 14/2002 ዓ.ም):- ሰሞኑን በእነ ወ/ሮ እጅጋየሁ በየነ ከፍተኛ ክትትል ሲደረግበት የቆየው ‹‹የሐውልቱ ሥር ቁማርተኞች›› ፀሐፊ ሊቀ ትጉሃን ዘሪሁን ሙላቱ ዛሬ ከቀትር በኋላ በተለምዶ ኮልፌ – 18 ማዞርያ እየተባለ ከሚጠራው አካባቢ ቁጥራቸው በርከት ባሉ ሲቪል የለበሱ …

‹‹የሐውልቱ ስር ቁማርተኞች›› ፀሐፊ ዘሪሁን ሙላቱ ተያዘ፤ ለሥራ አስኪያጅ ፋንታሁን ሊደረግ የታሰበው ‹‹የማጽናኛ መዋጮ›› ታገደ Read more »

በአንድነት ለፍትህና ለዲሞክራሲ ፓርቲ አባላት መካከል ከዚህ ቀደም የተነሳው ውዝግብ ፍርድ ቤት እያሟገተ ነው። ዛሬ ያስቻለው የአዲሰ አባባ የመጀመሪያ ደረጃ ፍርድ ቤት የፓርቲውን ጽህፈት ቤት ንብረት በኃይል ለመውሰድ ሞክረው ነበር ተብለው በተከሰሱ አባላት ላይ የተሰጠውን ምስክርነት አዳምጧል። ዘገባውን ለማዳመጥ እዚህ …

የአንድነት ፓርቲ ፖለቲከኞች የፍርድ ቤት ሙግት Read more »

ከሰባት ዓመት በላይ ኢራቅ ከቆዩት የአሜሪካ ተዋጊ ጦር ኃይል አባላት የመጨረሻዎቹ ትናንት ኢራቅን ለቀው ወጥተዋል ። የአሜሪካን የውጭ ጉዳይ መስሪያ ቤት የኢራቅ ጦርነት ማብቃቱን ትናንት በይፋ አስታውቋል ። በርካታ ኢራቃውያን የአሜሪካን ጦር ሀገራቸውን ለቆ በመውጣቱ የተቀላቀለ ስሜት ነው ያደረባቸው ። …

የአሜሪካን ጦር ከኢራቅ መውጣት ያሳደረው ስጋት Read more »

ሰሞኑን መለስ ዜናዊ ስለልዩ ልዩ ጉዳዮች በቀባጠረበት ጋዜጣዊ መግለጫ ከግንቦት 7 ጋር ሊኖር ስለሚችል ድርድርም ጥቂት ዓረፍተ ነገሮችን ተናግሯል። መለስ እንዲህ ጊዜ እየጠበቀ በሚወረውራቸው ዓረፍተ ነገሮች አዲስ አጀንዳ እየሰጠ ኢትዮጵያዊያንን ከትግል ማዘናጋት ከዚህ በፊት በተደጋጋሚ ተጠቅሞበት ውጤታማ የሆነበት ስልት እንደሆነ …

ለመለስ የውሸት ድርድር ጥሪ ጆሮ የሚሰጥ የለም!!! Read more »

“የኦህዴድ ሰዎች በነጋ በጠባ ልማት ልማት እያሉ ይጨቀጭቁናል እኛ የተረፈን ልማታቸዉ ሳይሆን እርግጫቸዉ ነዉ፤ እንኳን የመኪና መንገድ ወደ ጨረቃ የሚወስድመንገድም ቢሰሩ እኩለነታችን እስካልተረጋገጠ ድረስ እኔ ለነሱ ድምፄን አልሰጥም” ስሙ የማይታወቅ ኢትዮጵያዊ ገበሬ ይህ አባባል እዉቁ የብሉምበርግ ጋዜጠኛ ኦሮሚያ ክልል ዉስጥ …

የኢትዮጵያው አስር በመቶ እድገትና ዘጠና በመቶ ድህነት Read more »

ነሃሴ 11 ቀን 2002 ዓ.ም ከሌሊቱ ስምንት ሰአት ላይ ሲሆን ማንነታቸው ያልታወቁ ግለሰቦች ወደ ጽ/ቤቱ ቅጥር ግቢ ለመዝለቅ መሞከራቸውን በዚሁ እለትም ይህ ሙከራ ከመደረጉ ስድስት ሰአታት ቀደም ብሎ ግርግር ተፈጥሮ እንደነበርና ይህም ግርግር ሌሊት ላይ ከተፈጸመው ጥቃት ጋር ቀጥተኛ ግንኙነት …

የአውራምባ ታይምስ ጽ/ቤት ባልታወቁ ግለሰቦች ጥቃት ተፈጸመበት፤ በጥቃቱ የጽ/ቤቱ የጥበቃ ሰራተኛ ክፉኛ የተጎዳ መሆኑ ተገለጸ Read more »

ታዋቂው የአሜሪካ ጋዜጣ ኒውስዊክ “ዛሬ ብትወለድ፥ የትኛው አገር በጤና፣ በደህንነት፣ በብልጽግና፣ እና በእድገት የተሞላ ኑሮ እንዲኖርህ ከፍተኛውን እድል ይሰጥሃል?” የሚለውን ጥያቄ ይዞ በመነሳት መቶ አገሮችን አነፃጽሮ ደረጃን ያወጣ ሲሆን ከነዚህ መቶ አገሮች ውስጥም ኢትዮጵያን 94ኛ ደረጃ ላይ ያስቀመጣት መሆኑን ለማወቅ …

አንድ መቶ የአለም አገራትን የኑሮ ሁኔታ ያነፃፀረ አዲስ ሪፖርት ኢትዮጵያን 94ኛ ደረጃ ላይ አስቀመጠ Read more »

ዘረኛውና አምባገነናዊው የወያኔ አገዛዝ፣ “አንወይንም” ወይም ገዢውን ፓርቲ አንቀላቀልም ባሉ ዜጎች ላይ የበቀል እርምጃዎችን እየወሰደ መሆኑን ሰሞኑን ለዝግጅት ክፍላችን የደረሰ ዘገባ አሳይቷል። የግንቦት 7 ድምጽ ሪፖርተር ከአዲስ አበባ አጠናቅሮ እንደላከው ዘገባ፥ አገዛዙ እንዲቀላቀሉት ጫና ተደርጎባቸው ፈቃደኛ ያልሆኑ ሰዎችን በቁጥጥሩ ስር …

ዘረኛውና አምባገነናዊው የወያኔ አገዛዝ ሊቀላቀሉት ፈቃደኛ ባልሆኑ ዜጎች ላይ የጥቃት እርምጃዎች እየወሰደ መሆኑ ታወቀ Read more »

በአዲስ አበባ ከተማ ሙስና እጅግ መስፋፋቱን ሰሞኑን ከመዲናይቱ የደረሰን ዘገባ አሳይቷል። አንዳንድ ነዋሪዎች “ጉቦ ሳይሰጥ እርምጃ እንኳ መራመድ የማይቻልበት ደረጃ ላይ ደርሰናል” ሲሉ ለግንቦት 7 ድምጽ ሪፖርተር ስሞታቸውን አሰምተዋል። ዘጋቢያችን ያናገራቸውና በቤቶቻቸው ላይ ተጨማሪ ግንባታ ለመስራት ፈልገው ፈቃድ ለመጠየቅ ወደሚመለከተው …

በአዲስ አበባ ‘ያለ ጉቦ ምንም መስራት የማንችልበት ደረጃ ላይ ደርሰናል’ ሲሉ ዜጎች አማረሩ Read more »

ዘረኛውና አምባገነናዊው የወያኔ አገዛዝ ኤርትራውያን ስደተኞችን አስመልክቶ ባወጣው መመሪያ ወደ 36 ሺ ይጠጋሉ ያላቸወን በፈለጉት ያገሪቱ ክፍሎች ተዘዋውረው መሥራትና መኖር ይችላሉ ማለቱ ብዙ ሰዎችን እያነጋገረ መሆኑን የአዲስ አበባው ዘጋቢያችን ከስፍራው ከላከልን ዜና ለመረዳት ተችሎአል። ከሁለቱም ወገን ወደ መቶ ሺ ለሚጠጋ …

የወያኔ አገዛዝ በኢትዮጵያ ያሉ ኤርትራውያን ስደተኞችን ለፖለቲካ ፍጆታ እየተጠቀመ ነው ተባለ Read more »

በአምባገነኑ የወያኔ አገዛዝ እንደተፈለገ የሚሽከረከረው የገቢዎች ሚንስቴር በዓመቱ ታቅዶ ከነበረው በላይ ከታክስ ገቢ አገኘሁ ካለ በኋላ ካቀድኩት በላይ ታክስ የሰበሰብኩት ታክስ ከፋዩ ሕብረተሰብ ታክስ የመክፈል አስፈላጊነት ግንዛቤው በመጨመሩ፣ ህብረተሰቡን ታክስ እንዲከፍል ማንቀሳቀስ በመቻላችንና ሕብረተሰቡ ለህጉ ታማኝ በመሆኑ እንደሆነ ገልጿል። ከዚህም …

የገቢዎች ሚንስቴር ካቀድኩት በላይ ታክስ ሰበሰብኩ ማለቱ ተሰማ Read more »

ዘረኛውና አምባገነኑ መለስ ዜናዊ ጠብመንጃ ካነሱና ከሌሎችም ያኮረፉ ድርጂቶችም ሆነ ግለሰቦች ጋር እደራደራለሁ ከማለት አንስቶ በመጪው አምስት ዓመታት ኢትዮጵያ በፍጹም በድህነት ስሟ አትጠራም በማለት ለጋዜጠኞች የሰጠውን ቃለመጠይቅ አስመልክቶ በርካታ የአዲስ አበባ ከተማ ነዋሪዎች የተለመደና ቅጥፈት የተሞላበት ንግግር ነው በማለትና በማጣጣል …

አምባገነኑ መለስ ዜናዊ ለጋዜጠኞች የሰጠው ቃለመጠይቅ የተለመደና ቅጥፈት የተሞላበት ነው ሲሉ የአዲስ አበባ ከተማ ነዋሪዎች ገለጹ Read more »

ዘረኛው የወያኔ አገዛዝ ቁንጮ የሆነው መለስ ዜናዊ ለአገር ውስጥ ጋዜጠኞች በሰጠው ጋዜጣዊ መግለጫ፡ ህገመንግሥቱን ተቀብለው በሰላማዊ መንገድ መንቀሳቀስ እስከ ተስማሙ ድረስ ከማንኛውም ሃይል ጋር ለመደራደር እንደሚፈልግ ገልጾ በሃይል ከስልጣን ሊያባሪሩኝ ነው እያለ ዘወትር ከሚከሳቸው የግንቦት7 እና የ ኦሮሞ ነጻነት ግንባር …

ግንቦት7 የዘረኛውን አምባገነን መለስ ዜናዊ የ እንነጋገር ጥሪ የተለመደ ቅጥፈት ነው ሲል አጣጣለው Read more »

(ደጀ ሰላም፤ ኦገስት 19/2010)፦ ቤተ ክርስቲያን በተለያዩ ዘመናት እንደ ሰማይ ኮከብ፣ እንደ ምድር አሸዋ የሚበዙ ሊቃውንት አፍርታለች። ከነዚህ ሊቃውንት መካከል ደግሞ በቅርቡ ከዚህ ዓለም በሞት የተለዩት አለቃ አያሌው ታምሩ አንዱ ናቸው። ስለ ሕይወት ታሪካቸው፣ ሥራዎቻቸውና ተያያዥ ጉዳዮች በስማቸው የተሰየመውን ድረ …

አለቃ አያሌው ታምሩ እና ትምህርታቸው፦ ፫ኛ ዓመት ዕረፍት መታሰቢያ Read more »

ለኢትዮጵያ አማራጭ የመረጃ አግልግሎት ለመስጠት የተቋቋመውና ከኔደርላንድ የሚያሠራጨው ESAT በሚል ምኅጻር የታወቀው የኢትዮጵያ የሳቴላይት ቴሌቭዥን አገልግሎት ሥራውን ከጀመረ 4ኛ ወሩን ቢይዝም በዚህ አጭር ጊዜ ውስጥ፤ ለ 3ኛ ጊዜ ተቋርጧል። ይሁንና ከመጪው ሳምንት ጀምሮ እንደገና በተጠናከተረ መልኩ አገልግሎት መስጠት እንደሚጀምር ፤ …

ESAT አሁን እንደገና በአዳዲስ መሥመሮች እንደሚያሠራጭ አስታወቀ Read more »

ትግራይ ውስጥ ካሉት በወተት ምርት የተሰማሩ ገበሬዎች አንዱ አቶ ሰለሞን ገሰሰ ይጠቀሳሉ፡፡ አቶ ሰለሞን በ1992 ዓ/ም ከፈረንጅ ላሞች ዘር ጋራ የተዳቀሉ ሁለት ላሞችን ገዝተው ማራባት ይጀምራሉ፡፡ በአሁኑ ሰዓት የላሞቹ ቁጥር ከ130 በላይ ደርሷል፡፡ ከነዚህ ውስጥ 82 ላሞች በተለያዩ ጊዜ ሸጠዋል፡፡ …

ከብት እርባታ በትግራይ፡- ከፈረንጅ ላም ጋር የተዳቀሉት በቀን እስከ 36 ሊትር ወተት ይሰጣሉ Read more »

አበበ ወንድሙ የተባሉ አድማጫችን ከባህር ዳር ላደረሱን ጥያቄዎች ሞያዊ ትንታኔ የሰጡት የታዋቂው የሜዮ ክሊኒክ የነርቭና የስነ አዕምሮ ህክምና ክፍል ዲሬክተር ዶ/ር ዮናስ እንዳለ ገዳ ናቸው። የአልዛሃይመር በሽታ መነሻ ምንድነው? መዳን ይቻላል ወይ? ህክምናውስ ምንድነው? በቡና ይባባሳል? ለእነኚህና ሌሎች ተዛማች ጥያቄዎች …

የአልዛሃይመር በሽታ ምንድነው? Read more »