መንግሥት የንግዱን ማኅበረሰብ በአምስት ዓመቱ ዕቅድ ላይ ሊያወያይ ነው Ethiopian Reporter August 25, 2010 Tagged with addis ababa, Ethiopia, health, import/export, politics (በዳዊት ታዬ) በአምስት ዓመቱ የዕድገትና ትራንስፎርሜሽን ዕቅድ ላይ ከንግድ ኅብረተሰቡ ጋር ለመወያየት መንግሥት ጥሪ አስተላለፈ፡፡