የአሜሪካ ጦር መዉጣትና ኢራቅ

አራት ሺሕ አራት መቶ አስራ-ስድስት የአሜሪካ ወታደሮች ሕይወታቸዉን ለኢራቅ በረሐ ገብረዋል።ከሠላሳ-እስከ አርባ ሺሕ የሚገመቱ ቆስለዋል።ሌሎች የአዕምሮ በሽተኛ ሆነዋል።