“ኮሚቴ አጌነስት ቶርቸር” የተባለው እና የተባበሩት መንግስታት ጸረ-ሰቆቃ ስምምነቶች በስራ ላይ መዋላቸውን እንዲከታተል የተመሰረተው አካል፤ በኢትዮጵያ ውስጥ ስለሚፈጸሙ የሰቆቃ ድርጊቶች ስጋቱን ገልጿል። እንደ ፈረንጆች አቆጣጠር በ1987 በስራ ላይ የዋለው ይህ የተባበሩት መንግስታት የሰብአዊ መብት ስምምነት፤ አገራት በድንበራቸው ውስጥ የሰቆቃ ድርጊት …

በኢትዮጵያ ውስጥ የሚፈጸሙ የሰቆቃ ድርጊቶች አሳስበውኛል ሲል የተባበሩት መንግስታት ድርጅት አካል ገለጸ Read more »

የቂርቆስ ክፍለከተማ ባለስልጣናት በወረዳ 18 ቀበሌ 27 ወይም ሜጋ ህንጻ ፊት ለፊት የሚኖሩ የ157 ቤት ባለቤቶችን ጠርተው ቪላ ቤቶችን አፍርሰው ባለ 4 ፎቅ ህንጻ እንዲሰሩ የማይሰሩ ከሆነ ግን በሁለት ወራት ውስጥ አካባቢውን ለቀው እንዲሄዱ ወይም መንግስት በሚሰጣቸው የኮንዶሚኒየም ቤት ውስጥ …

የቂርቆስ ክፍለከተማ ከ150 በላይ የሚሆኑ ነዋሪዎችን ጠርቶ አካባቢያቸውን በአስቸኳይ እንዲለቁ ትእዛዝ ሰጠ፣ ነዋሪዎቹ በውሳኔው ማዘናቸውን ገልጸዋል Read more »

ኢትዮጵያ ሰፋፊ የእርሻ መሬቶችን ለውጭ አገር ባለሀብቶች በመስጠት የወደፊቱን ህዝብ ለመቀለብ ያስችለኛል ብላ ብታስብም እንኳንስ የወደፊቱን ቀርቶ አሁን ያለውንም ህዝብ መመገብ አትችልም ሲል የተባበሩት መንግስታት ድርጅት አካል የሆነው ዩኤን ሀቢታት ገለጸ:: ድርጅቱ ” የአፍሪካ ከተሞች ሁኔታ በ2010″ በሚል ርእስ ባወጣው …

ወያኔ የአገሪቱን ለም መሬት ለባዕዳን እየሸጠ በምግብ እራሳችንን እንችላለን የሚለው ዕቅዱ ፋይዳ ብስ መሆኑ የተባበሩት መንግሥታት ድርጅት አካል የሆነው ዩ ኤን ሀብታት ገለጸ Read more »

ከደቡብ ኦሞ ዋና ከተማ ጂንካ የተገኘው ዜና እንደሚያመለክተው የወያኔው ቁንጮ መለስ ዜናዊ በቅርቡ አከባቢውን ለመጎብኘት ማቀዱን እና ለእርሱ መቀበያ እያንዳንዱ የመንግስት ሰራተኛ ከደመወዙ 20 በመቶ በግዴታ እንዲያዋጣ ትዕዛዝ መተላለፉን ፣ የተጠየቀውን ገንዘብ የማያዋጡ የመንግስት ሰራተኞች ካሉ ደግሞ የዲሲፕሊን እርምጃ እንደሚወሰድባቸው …

በደቡብ ኦሞ የሚገኙ የመንግስት ሰራተኞች ዘረኛውን መለስ ዜናዊ መቀበያ ከደሞዛቸው 20 በመቶ እንዲያዋጡ ተጠየቁ፣ መምህራን አሻፈረኝ ብለዋል Read more »

ወደ ደደቢት በረሃ ከወጡትና ሕዝባዊ ወያነ ሓርነት ትግራይን ከመሠረቱት 11 ሰዎች አንዱ የሆኑት አቶ አስገደ ገብረሥላሴ የምሽቱ ዴሞክራሲ በተግባር ፕሮግራም እንግዳ ናቸው፡፡ በድርጅቱ ውስጥ ቀውስ ፈጣሪዎች ተብለው ከተባረሩ የድርጅቱ ነባር አባላት መካከል አንዱ ሲሆኑ አሁን የአረና ትግራይ አመራር አባል ሆነው …

አቶ አስገደ ስለሕወሓት Read more »

ከዓለም የኤችአይቪ ሥርጭት ሁለት ሦስተኛውን ድርሻ የያዙትን ከሰሃራ በስተደቡብ የሚገኙ የአፍሪካ ሃገሮችን ጨምሮ በቫይረሱ ሥርጭት ላይ በመላው ዓለም መሻሻል መመዝገቡን የተባበሩት መንግሥታት ድርጅት አስታውቋል፡፡ በኤችአይቪ አዲስ የሚያገኘውና በኤድስ ምክንያትም የሚሞተው ሰው ቁጥር በእጅጉ የቀነሰ ቢሆንም ይበልጥ ትግል እንደሚያስፈልግ ግን አሳስቧል፡፡ …

የኤችአይቪ ሥርጭት ቀነሰ፤ አዲስ መከላከያ ሙከራ ላይ ነው Read more »

ሰሜን አሜሪካ ውስጥ የሚኖሩ ኢትዮጵያዊያንና አሜሪካዊያን የሕክምና ባለሙያዎች በቅርቡ ዋሽንግተን ዲሲ ውስጥ በሚገኘው ሐዋርድ ዩኒቨርሲቲ ተሰብስበው በጤና አጠባበቅና በከፍተኛ ደረጃ ባለው የሕክምና አገልግሎት፣ እንዲሁም በድኅረምረቃ መርኃግብር የኢትዮጵያ አያያዝ ላይ መክረዋል፡፡ በዚህ ሕዝብ ለሕዝብ የሚባል ድርጅት ባዘጋጀው ለሁለተኛ ዓመት በተካሄደ የአንድ …

ኢትዮጵያዊያን ሃኪሞች በሰሜን አሜሪካ Read more »

ታዋቂው የአሜሪካ ጋዜጣ ኒው ዮርክ ታይምስ ሃይሌ ገብረስላሴ ከወያኔ አገዛዝ ጫና እየደረሰበት ነው በሚል የሯጩን ማኔጀር ጠቅሶ ያወጣውን ዘገባ አላጥፍም ማለቱ ተዘገበ። “ሌትስ ራን ዳት ካም” የተባለ የእስፖርት ዜና ድረ-ገጽ፣ ሃይሌ ገብረስላሴ እና ማኔጀሩ ጆስ ሄርመንስ በወያኔ ቁጥጥር ስር በሚገኘው …

ኒው ዮርክ ታይምስ ከዘገባዬ ጎን እቆማለሁ አለ Read more »

ዘረኛውና አምባገነናዊው የወያኔ አገዛዝ፣ ቤተ እምነቶችን የማርከስ ስራውን ቀጥሎ፣ ቄሶችን ለስለላ ስራ ማሰማራት መጀመሩን የግንቦት 7 ድምጽ ዘጋቢ ከአዲስ አበባ ባስተላለፈው መረጃ አሳውቋል። ወያኔ ስልጣን እንደተቆጣጠረ፥ “የአብዮታዊ ዴሞክራሲያችን ግቦች እና ቀጣዩ እርምጃ” በሚል ርእስ ባወጣው የውስጥ ጽሁፍ ላይ፣ አብዮታዊ ዴሞክራሲን …

የወያኔ አገዛዝ የሃይማኖት ተቋማትን ማራከሱን ቀጥሏል፤ ቄሶች ለስለላ ስራ መመደብ ጀምረዋል Read more »

የአስራ ሰባት አመቱ ወጣት እና የአልቁድስ ጋዜጣ ጊዜያዊ አዘጋጅ አክራም ኢዘዲንን እስር በመቃወም ፔን ኢንተርናሽናል የተባለው ድርጅት መግለጫ አውጥቷል። አክራም፥ “አል ቁድስ” የተባለው እና በአዲስ አበባ የሚታተመው የእስልምና ጋዜጣ ዋና አዘጋጅ አቶ ኢዘዲን ሙሃመድ ልጅ ነው። አቶ ኢዘዲን ባለፈው አመት …

ፔን ኢንተርናሽናል የአንድ ወጣት ኢትዮጵያዊ ጋዜጠኛን እስር በመቃወም መግለጫ አወጣ Read more »

የወያኔ አገዛዝ ያለ በቂ ጥናት በተለያዩ ከተሞች ያስገነባቸው ኮንዶሚኒየሞች ዋጋ ማጣታቸውን ከአዲስ አበባ የደረሰን ዘገባ አመልክቷል። የግንቦት 7 ዘጋቢ አጠናቅሮ በላከልን መረጃ መሰረት፥ በፍቼ፣ በአምቦ፣ በወላይታ ሶዶ እና ሌሎች ከተሞች ተገቢው ቅድመ ጥናት ሳይካሄድ ከ1998 አመተ ምህረት ጀምሮ የተገነቡት ኮንዶሚኒየሞች …

በክፍላተ ሃገራት ኮንዶሚኒየሞች ገዢ አጥተው የከብቶች ማደሪያ እየሆኑ ነው Read more »

የዩናይትድ እስቴትስ መንግስት በሙስና የተዘፈቁ አገዛዞች እና ተወካዮቻቸው በሚያደርጉት የገንዘብ ዝውውር ላይ የሚያደርገውን ቁጥጥር እያጠናከረ መሆኑን እና ባንኮች መስመር እንዲይዙ ትእዛዝ መተላለፉን “ዘ ዋል እስትሪት ጆርናል” የተባለው ታዋቂ የአሜሪካን አገር ጋዜጣ ዘግቧል። ከዚህ አኳያ የተወሰዱ እርምጃዎችም በበርካታ ባንኮች ዘንድ ስጋትን …

አሜሪካ በሙስና በተዘፈቁ ገዢዎች ገንዘብ ላይ የምታደርገውን ቁጥጥር እያጠናከረች ነው Read more »

በ2003 አመተ ምህረት አምስት መቶ ሰማንያ ሺህ ኢትዮጵያውያን ወደ አሜሪካን አገር የመሄድ እድል ለማግኘት ዲቪ ሎተሪ መሙላታቸው ታውቋል። ይህ ቁጥር፥ ከፍተኛ ቁጥር ያላቸው ኢትዮጵያውያን አገራቸውን ጥለው ለመውጣት እንደሚጓጉ ተጨማሪ ማስረጃ ነው ተብሏል። ኢትዮጵያ በተመዝጋቢዎች ቁጥር ከአለም አራተኛውን ደረጃ ብትይዝም፣ የዝግጅት …

580 ሺህ ኢትዮጵያውያን ዲቪ ሎተሪ መሙላታቸው የአገሪቱን አስከፊ የኑሮ ሁኔታ ያንጸባርቃል ተባለ Read more »

የታዋቂዉ ጋዜጠኛ እና ደራሲ አበራ ለማ ናጋቲ ካ ያ ጓሼ ኮ ከሚለዉ ለሎሪት ጸጋዮዪ ገብረመድህን ማስታወሻነት ከጻፉት የተወሰደን ግጥም ነዉ በመፕሮግራሙ መጀመርያ የምታደምጡት የጋዜጠኛና የደራሲ አበራ ለማ ሃያ አምስት ምርጥ ስነ-ግጥሞች ስብስብ በዲቪዲ በከለር ድምጽ ቅንብር ለታዳሚዎች እይታና ጆሮ ቀርበዋል።

ልጅት ሸሞንሟኒት ከማጀቷ ወጥታ ጎተራዋን ከፍታ ጥቂት የጤፍ ነዶ ተሸክማ መጥታ ከእስራቱ ፈትታ ዛላውን ዘርግታ በልቅልቅ ወለል ላይ አጋድማ አስተኝታ በእግሮችዋ ከርብታ በዱላ ነርታ በድምፅ አስፈራርታ ወደ ላይ አጉና ትቢያውን አቡንና ለንፋሱ ሰጥታ ገለባውን ከልታ እብቁን አንስታ በወንፊቷ ነፍታ ፍሬውን …

ልጅትና እንጀራ በታምራት ከድንጋያማ ተራሮች ግዛት Read more »

መሐመድ ሰልማን ይህንን ጽሑፍ ስንጀምር እንደብዙዎቹ የጂኦግራፊ ትምህርቶች በ“ዴፊኒሽን” ስላልጀመርኩልህ ይቅርታ እጠይቅኻለሁ፡፡ ፒያሳ የሚለው ቃል የመጣው ከአውሮፓ አህጉር፣ ከጣልያን አገር ሮም ከሚባል ሰፈር ሲሆን ትርጉሙም ‹‹አደባባይ›› ወይም ‹‹ማእከል›› እንደማለት ነው፡፡ ይህ ቃል በአገራችን የትግርኛ ተናጋሪዎች ዘንድም እንደሚታወቅ ስነግርህ በታላቅ ኩራት …

ማሃሙድ ጋ ጠብቂኝ! [ክፍል ሦስት] Read more »

የኢትዮጵያ ህዝብ፣ አገር ወዳድና ዴሞክራሲያዊ ኃይሎች እና ኢህአዴግ ከዚኽ ወዴት? ክፍል አስራ አራት አያልሰው ደሴ (የግል አስተያየት) በዚኽም መሠረት ምንም እንኳን ድርጅቶች በተናጠል የሚያደርጉት ትግል በተባበረና በተቀናጀ መልክ መሆን ይችል ዘንድ የጋራ ብሔራዊ ግንባር (ትብብር) እንዲመሠረቱ በብዙ ቅን-አሣቢ፣ ዴሞክራትና አገር-ወዳድ …

የኢትዮጵያ ህዝብ፣ … ከዚኽ ወዴት? (ክ.14 አያልሰው ደሴ) Read more »

የአውሮፓ ሕብረት በአሕጽሮት ኤ.ሢ.ፒ. በመባል ከሚታወቁት ከአፍሪቃ፣ ካራይብና ፓሢፊክ አካባቢ አገሮች ጋር የኤኮኖሚ ሽርክና ውል ለማስፈን በሚያደርገው ግፊት ዕርምጃው ሚዛን የጠበቀ አይደለም ሲሉ የሚወቅሱት ታዛቢዎች ብዙዎች ናቸው።

(በኃይሌ ሙሉ) በሱዳን መንግሥትና በሱዳን ሕዝቦች ነፃነት ንቅናቄ መካከል የተፈረመው ሁሉን አቀፍ የሰላም ስምምነት አፈጻጸምንና በሶማሊያ ጉዳይ ላይ ለመወያየት ትናንት በአዲስ አበባ ሸራተን አዲስ የተሰበሰቡት የምሥራቅ አፍሪካ በይነ መንግሥታት (ኢጋድ) መሪዎች፣ ዕምቅ የነዳጅ ሀብት ባላት አወዛጋቢዋ የአቤይ ግዛት ጉዳይ ላይ …

አዲስ አበባ ላይም መፍትሔ ያጣው የአቤይ ግዛት ስጋት Read more »

(በውድነህ ዘነበ) የአዲስ አበባ ፍትሕ ቢሮ ከሪል ስቴት ልማት ጋር በተያያዘ ተፈጠረው ላለው ሕገወጥ ተግባር፣ በሕግ መጠየቅ አለባቸው ያላቸውን አልሚዎችና በቀድሞ የአስተዳደሩ ሠራተኞች ላይ ክስ ለመመስረት የሚያስችለውን መረጃ እየሰበሰበ መሆኑን፣ አንድ የአስተዳደሩ ከፍተኛ ባለሥልጣን ለሪፖርተር ገለጹ፡፡

• ምድር ባቡር የመፍረስ አደጋ አንዣቦበታል (በውድነህ ዘነበ) የኢትዮ ጂቡቲ ምድር ባቡር ድርጅት ኢትዮጵያውያን ሠራተኞች አዲስ ወደተቋቋመው የብረታ ብረትና ኢንጅነሪንግ ኮርፖሬሽን መሥሪያ ቤት እንዲዛወሩ ተወሰነ፡፡

(በምዕራፍ ብርሃኔ) የቅድስት ሥላሴ መንፈሳዊ ኮሌጅ ከህዳር 8 ቀን 2003 ዓ.ም. ጀምሮ የምግብና የትምህርት አድማ የመቱ ከመቶ በላይ የሆኑ ተማሪዎችን (ደቀመዛሙርት) ወደ ትምህርት ገበታቸው የማይመለሱና ከሆነና የኮሌጁን ምግብ የማይመገቡ ከሆነ፣ የኮሌጁን ንብረት አስረክበው ክሊራንስ በማስፈረም የትምህርት ተቋሙን በአስቸኳይ ለቀው እንዲወጡ …

መንፈሳዊ ኮሌጅ ተማሪዎቹ አድማቸውን ካላቆሙ ይባረራሉ አለ Read more »

(ዳዊት ታዬ) ላለፉት ተከታታይ አሥራ አምስት ዓመታት የአዋሽ ኢንተርናሽናል ባንክ የውጭ ኦዲተር በመሆን ሲያገለግል የቆየው የእንግሊዙ ኤ.ኤ ብሮሜድ ኩባንያ ውል ተቋርጦ፣ መንግሥታዊው የኦዲት አገልግሎት ኮርፖሬሽን የአዋሽ ኢንተርናሽናል ባንክ ኦዲተር ሆኖ እንዲሾም በባለአክሲዮኖች ተወሰነ፡፡

አትክልት አሰፋ (ከቫንኩቨር-ካናዳ) ያሁኖቹ ቱጃሮችማ በቅጡ ይታወቃሉ። ብዙ ህዝብ መሀል ጣል ጣል ያሉ ስለሆኑ በደንብ ይታያሉ፤ አዲስ አበባም ሆነ ዋና ዋና የክ/ሀገር ከተሞች፤ ገጠርም ብትገቡ የማን ንብረት ምን እንደሆነ፤ የማን መኪና ታርጋ ቁጥር ለማን እንደተሰጠ፣ የማን ቤት በምን አይነት እምነበረድ …

አረ ጎበዝ…! ኢትዮጵያ ከጃችን ማምለጧ ይሆን?!! Read more »

በትግራይ ክልል የአድዋ ሠንሠለታማ ተራሮች በመባል የሚታወቁት ከፍተኛ ቦታዎች በታሪክ በጥሩ መልኩ ቢታወሱም የተራቆቱ ስለመሆናቸው ግን እውነት ነው፡፡ በጦርነትና በድርቅ አደጋ ምክንያት አካባቢው የነበረውን የደን ሽፋን እያጣ መምጣቱ በግልፅ ይታያል፡፡ ይህም ሆኖ ግን የተራቆተውን መሬት እያዩ ብቻ ከማዘን ይልቅ በጥሩ …

የዞንጊ ደን Read more »

ቁጥራቸው ወደ ሁለት ሺህ የሚጠጋ ሥራ ፈላጊ ተዘዋዋሪ ኢትዮጵያዊያን ሃራዳ በተባለች ሰሜናዊት የየመን ከተማ ያለ ምግብ፣ ውኃና መጠለያ መሄጃ አጥተው ይገኛሉ። ሃራዳ ውስጥ መውጫ አጥተው ከሚገኙት መካከል ከሳሊም አህመድ ጋር ቃለ ምልልስ አድርገናል። ሳሊም ሰይድ ከሁለት ወራት በፊት ከጂዳ ተባርረው …

ኢትዮጵያዊያን በየመን በችግር ላይ Read more »

« እነዚህ ደንቦች በርግጥ ለመረዳት ቀላል ናቸው ። እዚህ መኖር የሚፈልግ ጀርመንኛ መማር አለበት ። እዚህ የሚኖር ሰው ህጎቻችንንና እሴቶቻችንን ማክበር ይገባዋል ። ይህን የሚያደርግ ማንኛውም ሰው በኛ ዘንድ ተቀባይነት አለው ። ይህን ማድረግ የማይፈልግ ማዕቀብ ይጠብቀዋል ። ያን ያህል …

የውህደት ትምሕርት በጀርመን Read more »

በዶስቶዬቭስኪይ የካራማዞቭ ወንድማማቾች ላይ በደንብ ጎልተው ያልወጡ፣ ሆኖም ግን በጠንካራ ባህሪያቸው አስደናቂ ስለሆኑ ስለ ሁለት ገጸባህሪያት እናነባለን፡፡ አንደኛው ወጣቱ የቲዎሎጂ ተማሪ (እና ሶሻሊስቱ) ራኪቲን ሲሆን ሁለተኛው ደግሞ አዛውንቱ አሪስቶክራት (እና ሊበራሉ) ሚዩሶቭ ናቸው፡፡ እነዚህን ሁለት ግለሰቦችን እንደዋዛ ለቃኛቸው ሰው ምንም …

ድክመቶቻችንን የሚቀሰቅሱ ድክመቶች በዋልተንጉስ ዳርጌ Read more »

በኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ቤተ-ክርስቲያን የስላሴ መንፈሳዊ ኮሌጅ ተማሪዎች ከብዙ ክርክርና ድርድር በኋላ ያነሷቸው ጥያቄዎች ባለመመለሳቸው ትምህርት አቁመው መሰንበታቸው ተጠቆመ። ሰኞ ህዳር 13ቀን 2003ዓ.ም. ደግሞ ተማሪዎቹ ግቢውን ለቀው እንዲወጡ መደረጋቸውም ተገልጧል። ተማሪዎቹ ችግራቸውን ለኢትዮጵያ ሰብአዊ መብት ኮሚሽን እንዲሁም ለኢትዮጵያ ወጣቶችና ሴቶች ጉዳይ …

የቅድስት ስላሴ መንፈሳዊ ኮሌጅ ተማሪዎች ትምህርት አቋረጡ Read more »

ዘንድሮ አሥረኛ ዓመቱን ያከበረው የኢትዮጵያ ታላቁ ሩጫ ውድድር ትናንት  ሰላሣ አምስት ሺህ ህዝብ  በማሳተፍ ተካሂዷል። የመሮጫ መሥመሩን የቀየሩትና በቤተ መንግሥት በኩል እንዳያልፍ የተደረገው በፖሊስ ስለተነገራቸው መሆኑን የውድድሩ አማካሪ ገልፀዋል። በታዋቂው አትሌት በኃይሌ ገብረሥላሴ የተጀመረው የታላቁ ሩጫ ውድድር ሁሌም በዕድገት ላይ፣ …

አሥረኛው ታላቁ ሩጫ Read more »