2011 ፣ ዓለም አቀፍ የሥነ ቅመማ መታሰቢያ ዘመን፤

ፍጥረተ ዓለም፣(ዩኒቨርስ) የተዘረጋው፣ ፀሐይና ሌሎች ከዋክብትና ፕላኔቶች የተፈጠሩት፣ በፍንዳታም ይሁን በሌላ፣ በተፈጥሮ የቅመማ ውሑደነት ወይም ቅልቅል መሆኑ የሚታበል አይደለም።