የምድር ባቡር ሠራተኞች ወደ ኢንጂነሪንግ ኮርፖሬሽን እንዲዛወሩ ተወሰነ

• ምድር ባቡር የመፍረስ አደጋ አንዣቦበታል

(በውድነህ ዘነበ)

የኢትዮ ጂቡቲ ምድር ባቡር ድርጅት ኢትዮጵያውያን ሠራተኞች አዲስ ወደተቋቋመው የብረታ ብረትና ኢንጅነሪንግ ኮርፖሬሽን መሥሪያ ቤት እንዲዛወሩ ተወሰነ፡፡