አበራሽ ኃይላይ ስለተፈጸመባት ጥቃት ፍርድ ቤት ቀርባ መሰከረች
“ልቤ ተሰብሯል” ሆስተስ አበራሽ ኃይላይሁለት ዓይኖቿ በስለት ተወግተው በመጥፋታቸውና በተለያዩ የሰውነት ክፍሎቿ ላይ ከባድ ጉዳት ደርሶባት፣ ታይላንድ
“ልቤ ተሰብሯል” ሆስተስ አበራሽ ኃይላይሁለት ዓይኖቿ በስለት ተወግተው በመጥፋታቸውና በተለያዩ የሰውነት ክፍሎቿ ላይ ከባድ ጉዳት ደርሶባት፣ ታይላንድ
“ልቤ ተሰብሯል” ሆስተስ አበራሽ ኃይላይሁለት ዓይኖቿ በስለት ተወግተው በመጥፋታቸውና በተለያዩ የሰውነት ክፍሎቿ ላይ ከባድ ጉዳት ደርሶባት፣ ታይላንድ
የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ከሰኔ 2003 ዓ.ም. ጀምሮ ሲያካሄድ የቆየውን ግምገማ ካጠናቀቀ በኋላ ሹምሽር በማድረግ 21 የሥራ ኃላፊዎች በሙስና ተጠያቂ እንዲ
ጠቅላይ ሚኒስትር መለስ ዜናዊ የሚያስተባብሩትና የአፍሪካ መሪዎችና መንግሥታት የአየር ንብረት ለውጥ ኮሚቴ ዛሬ በአፍሪካ ኅብረት ይመክራል፡፡
– ፈቃድ መስጠት የተቋረጠው በጠቅላይ ሚኒስትር መለስ ትዕዛዝ ነውየማዕድን ሚኒስቴር ለአገር ውስጥና ለውጭ አገር ኩባንያዎች የሚሰጠውን የማዕድን ፍለጋ ፈ
ልዩ ድጋፍ በሚሹ ክልሎች የሚገኙ 132 ሺሕ አባወራዎች በያዝነው ዓመት በመንደር ተሰባስበው የኢኮኖሚ፣ የማኅበራዊ አገልግሎትና የመሠረተ ልማት ተጠቃሚ እንደ…
ከኤርትራ መንግሥት፣ ከኦጋዴን ብሔራዊ ነፃነት ግንባር (ኦብነግ) እና ከኦሮሞ ነፃነት ግንባር (ኦነግ) ጋር ጥምረት በመፍጠር፣ የግንቦት 7 ድርጅት አመራርና አ…
በኢትዮጵያ ፀጥታ ኃይሎች በቁጥጥር ሥር ውለው ለሁለት ቀናት ከታሰሩ በኋላ የተለቀቁት በኢትዮጵያ የስሎቫኪያ አምባሳደር፣ በጉዳዩ ዙርያ ከስሎቫክ ባለሥል
አገር ክህደትና በስለላ የተወነጀሉ ጋዜጠኞች ችሎት እየቀረቡ ባሉበት ባሁኑ ወቅት፥ መንግስትን በሚተቹ ጠንካራ ጽሁፎቻቸው የሚታወቁ ሌሎች ሁለት ጋዜጠኞች …
ይህን ጥያቄ፤ ለአንድ ጤነኛ ሰው ቢያቀርቡለት፤”እንደዚህ የሚሉት(ያሉት)፤ለትግሬዎች ጥላቻ ያላቸው ናቸው”ሊል እንደሚችል ግልፅ ነው።ይህ አያከራክረንም።አከራካሪ የሚሆነው፤እነዛ፤ ለትግሬዎች ጥላቻ ያላቸው፤ እነማን ናቸው?” የሚለው ተከታይ ጥያቄ ነው። ግን.. ይህን ያለው ማን ይመስላችሁዋል? ቅንጅት? የቅንጅት ደጋፊዎች?ህብረት? የግል ጋዜጦች? ወይስ ሌሎች ተቃዋሚ የፖለቲካ ፓርቲዎች? “ትግሬን ወደ መቀሌ፤ንብረቱን ወደ ቀበሌ” ብሎ በአደባባይ ያወጀው፤ ህወሀት ቢሆንስ ምን ይሰማችሁዋል?ምንስ ትላላችሁ? በእርግጥ ህወሀት፤በገዛ አባሎቹ […]
«ከአገሬ ከመጣሁ ሁለት ዓመቴ ነው። በዚህ ጊዜ ውስጥ አፍንጫዬ ሙሉ በሙሉ ማሽተት አይችልም!» ጠያቂ አድማጭ።
ነዋሪው የስብሰባውን አዳራሽ ጥሎ ለመውጣት የተነሳሳው፤በአዲሱ የመሬት ሊዝ አዋጅና በመሬት ይዞታ ማረጋገጫ፣የክፍያ ስርዓትና ባለይዞታዎች በካሬ ሜትር እንዲከፍሉ በተተመነው ገንዘብ ጉዳይ ላይ ለመወያየት ጥያቄ አቅርበው ከመድረክ መላሽ በመነፈጉ ምክንያት ነው፡፡ ዕሁድ ሕዳር 3 ቀን 2004 ዓ.ም በየካ ክ/ ከተማ የቀድሞ ወረዳ 12 ነዋሪ፤ከፈረንሳይ ኤምባሲ ዝቅ ብሎ የሚገኘው ፈረንሳይ መናፈሻ የስብሰባ አዳራሽ ከጠዋቱ 2 ሰዓት ከ30 ጀምሮ […]
የዳዉሮ ዋካ ህዝብ ቀን 2011-11-15 የኔሰው ገብሬ ይባላል። ዕድሜው ወደ 29 አመት ነው።ሥራው መምህር ነበር።የተወለደው በጂማ ከተማ ዉስጥ ሲሆን የአንደኛም ሆነ የ2ኛ ደረጃ ትምህርቱን የተከታተለው እዚያው ጂማ ከተማ ነበር። ከዚያም ወደ ዋካ ከተማ በመምጣት ታላቅ እህቱ ዘንድ ኑሮዉን አደረገ። ከዚያም ወደ መምህራን ኮሌጅ በመግባት በመምህርነት ሰልጥኖ በዳዉሮ ዞን ዉስጥ በተለያዩ ወረዳዎች ዉስጥ በሚገኙ ትምህርት ቤቶች […]
በደቡብ ክልል ዳዉሮ ዞን ተርቻ ከተማ በባለስልጣናት ይካሄዳል ያለውን ኢፍትሃዊ የአስተዳደር አሠራር በመቃወም ራሱን የሰዋው የአካባቢዉ ነዋሪ የቀብር ሰነ…
ለማንበብ እዚሕ ይጫኑ
ሚንስትሮቹ በትናንቱ ስብሰባቸዉ በሶሪያ ላይ ተጨማሪ ማዕቀብ ሲጥሉ፥ ኢራንን አስጠንቀቀዋል
በሌላ ዜና ሁለት ጋዜጠኞች የኢትዮጵያ መንግሥት ይፈፅምብናል ያሉትን ዛቻና ማስፈራሪያ ሽሽት ወደ ዉጪ ሐገር መሰደዳቸዉ ተዘግቧል
የዝናብ ወቅቱን አለመጠበቅ ድርቅና ረሃብን ብቻ ሳይሆን ሌሎችም ችግሮች ማስከተሉ አይቀርም።
የዕለቱ ዜና
በዳዊት ከበደ ወየሳ – አትላንታ
አንዳንድ ወዳጆቻችን ባለፈው ሰሞን ባወጣሁት የኃየሎም ግድያ ዙሪያ ቅሬታቸውን ገልጸውልኛል። ሆኖም በኔ ውስጥ ያለውና እነ
ለማንበብ እዚህ ይጫኑ
በቀድሞ ባለቤቱ በደረሰባት ጥቃት ሁለት አይኖቿን ያጣችው ተጠቂ በአዲስ አበባ በሰጠችው ጋዜጣዊ መግለጫ፤ የጾታ ጥቃትን ለመከላከል የሚያስችል ህግና የማስፈጸም ብቃት እንዲጠናከር ጠይቃለች።
ሀሙስለት በልደታ በፌዴራሉ ከፍተኛ ፍርድ ቤት የቀረቡት ተከሳሾች የተቃዋሚ የፖለቲካ መሪዎች፣ ጋዜጠኞችና ወታደሮችን ያካተቱ ናቸው።
ህዳር 4 ቀን 2004 ዓ/ም ኢሳት ዜና:- በዋካ ከተማ ነዋሪ የሆነው መምህር የኔሰው ገብሬ የስድስት ወረዳዎች ባለስልጣናት በአንድነት ተሰባስበው በቅርቡ በዋካ የተፈጠረውን ችግር በሚወያዩበት ወቅት፣ በራሱ ላይ ቤንዚን አርከፍክፎ እየተቃጠለ ወደ ስብሰባ አዳራሹ ገብቷል። መምህሩ ራሱን እያነደደ ወደ ውስጥ ሲገባ የተመለከቱት የወረዳ ባለስልጣናት በመደናገጣቸው ከመምህሩ ለመራቅ ጥረት ያደርጉ ነበር ተብሎአል። ምሁሩ በከተማው ውስጥ ከሚታወቁት በሳል […]
የኤርትራ ፕሬዘዳንት ኢሳይያስ አፈወርቂ የፀጥታው ምክር ቤት ፊት ቀርበው ለማስረዳት ጥያቄ ማቅረባቸውን ዲፕሎማቶች እንደተናገሩ ተዘግቧል
የኤርትራ ፕሬዘዳንት ኢሳይያስ አፈወርቂ የፀጥታው ምክር ቤት ፊት ቀርበው ለማስረዳት ጥያቄ ማቅረባቸውን ዲፕሎማቶች እንደተናገሩ ተዘግቧል
ለማንበብ እዚህ ይጫኑ
አጭር መልእክት መጻፍ አሰኘኝ – ደካክሞኝ ልተኛ ስል፡፡ ከበፊትም የነሱና የኛ ታሪኮች መመሳሰል በጣሙን ያስደንቀኝ ነበር፡፡ የነሱና የኛ ችግር ተቀራራቢ እንደሆነ በተለይ ካለፉት ስምንትና ዘጠኝ ወራት ወዲህ እነሱ እየደረሰባቸው በሚገኘው የጭፍጨፋና የግድያ የሰቆቃ ኑሮ መገንዘብ ችያለሁ – የሁለታችንም አሳዳሪ ጌቶች ክፉኛ ጨካኞች ናቸው – ተወዳዳሪ የማይገኝላቸው፡፡ እነሱ እንደሕዝብ በጣም ጠንካሮች ናቸው፡፡ እኛ ግን የነሱን የብቃት […]
ህወሀት ለሁለት ከተከፈለ በሁዋላ እነ ስዬ፤ እነ መለስን የሚገልጿቸው፦”ተንበርካኪው የቤተ-መንግስት ቡድን”እያሉ እንደነበር ብዙዎቻችን እናስታውሳለን። ምክንያታቸውም፦”መለስ በምዕራባውያን ተጽዕኖና ትዕዛዝ የሚሽከረከር አሻንጉሊት እንጂ፤ የራሱ የሆነ አቋም የሌለው ልፍስፍስ ሰው ነው” የሚል ነበር። ለዚህም ከማሌሊት ምሥረታ ዋዜማ አንስቶ አስከ ኢትዮ-ኤርትራ ጦርነት ድረስ ፤አቶ መለስ መልካቸውን ከምሥራቁና ከምዕራቡ ዓለም መስተዋት ጋር ለማስተካከል ያደረጓቸውን በርካታ መገለባበጦች በዝርዝር አስቀምጠዋል። በነገራችን ላይ […]
ለማንበብ እዚህ ይጫኑ
ለማንበብ እዚሕ ይጫኑ
ኅዳር 23 ቀን 2004 ዓ.ም የኢትዮጵያ ፌዴራላዊ ዴሞክራሲያዊ የፍትህ ሚኒስቴር፣ ለልደታ ምድብ ወንጀል ችሎት በ26 ተከሳሾች ላይ ወደ ስድስት የሚደርሱ ክሶችን በይፋ ጥቅምት ሰላሳ 2004 ዓ.ም አቅርቧል። የፍትህ ሚኒስቴር ከከሰሳቸዉ 26 ተከሳሾች መካከል፣ በአንደኛ ተከሳሽነት የተጠቀሱት የአንድነት ለዲሞክራሲና ለፍትህ ፓርቲ ምክትል ፕሬዘዳንት አቶ አንዱዋለም አራጌ፣ በስምንተኛ ተከሳሽነት የተጠቀሱት አንጋፋዉ ጋዜጠኛ አቶ እስክንድር ነጋ ጨምሮ ስምንት […]
አጭር መልእክት መጻፍ አሰኘኝ – ደካክሞኝ ልተኛ ስል። ከበፊትም የነሱና የኛ ታሪኮች መመሳሰል በጣሙን ያስደንቀኝ ነበር። የነሱና የኛ ችግር ተቀራራቢ እን
ሰሞኑን በአንድ የአፍሪካ አገር በሚታተምና በዋናነት አፍሪካ ነክ በሆኑ ጉዳዮች ላይ በሚያተኩር www.Africareview.com የተባለ ድረ ገጽ ላይ የወጣ ዜና ርዕስ ስቦኝ ከ
የመንግሥት ቤቶች ኤጀንሲ መሠረታዊ የሥራ ሒደት ለውጥን ተግባራዊ ለማድረግ በሠራተኞች መካከል ባካሄደው ውድድር፣ ‹‹ውድድሩን ማለፍ አልቻሉም›› ያላቸ
• የሱሉልታና የመናገሻ ከንቲባዎችና የሰበታ ምክትል ከንቲባ አሉበት• የሰበታ ከተማ ከንቲባን ጨምሮ 22 ተከሳሾች ተከላከሉ ተባሉ
ኢትዮጵያ ውስጥ ከሚንቀሳቀሱትና በጠንካራነታቸው ከሚጠቀሱት ተቃዋሚ ፓርቲዎች መካከል አንዱ የነበረው የመላው ኢትዮጵያ አንድነት ድርጅት (መኢአድ) አመራ
የኢትዮ ጂቡቲን የባቡር ሐዲድ ጥገና ያካሂድ የነበረው ኮንስታ ጆይንት ቬንቸር የተባለ የጣልያን ኩባንያ 1.1 ሚሊዮን ብር ለኢትዮጵያ ጅቡቲ ምድር ባቡር ድርጅ
ከኢትዮ ኤርትራ የድንበር ጦርነት በኋላ ከኢትዮጵያ መንግሥት ጋር ዓይንና አፈር ሆኖ የቆየው የኤርትራ መንግሥት ከቅርብ ጊዜ ወዲህ ከዓለም አቀፉ ኅብረተሰ
የጠቅላይ ሚኒስትር ጽሕፈት ቤት የንግድ ሚኒስትሩን አቶ አቡዱራህማን ሼክ መሐመድና ሚኒስትር ዴኤታውን አቶ አህመድ ቱሳን ከሥልጣናቸው አንስቶ፣ በምትካቸ
ቋሚ የሆነ የመተማመንና እጅ ለእጅ ተይይዞ አገርን በጋራ የማሳደግ አመለካከት መያዝ አልቻልንም፡፡ ጠላት ወረረን ሲባል እንሰባሰባለን፡፡
በኤርትራ ያለው አስተዳደር ያንገፈገፋቸው ወታደሮች ሥርዓቱን በመክዳት ድንበር ተሻግረው በአፋር ክልል ለሚገኘው የኢትዮጵያ መከላከያ ሠራዊት እጃቸውን
ካለፈው ወር አጋማሽ አንስቶ በአገሪቱ መጣል የጀመረው ያልተጠበቀ ዝናብ የአርሶ አደሮችንና የግብርና ኢንቨስተሮችን ተስፋ ያጨለመ ሆኗል፡፡
የበጎ አድራጎት ድርጅቶችና ማኅበራት ኤጀንሲ የኢትዮጵያ የሕግ ባለሙያ ሴቶች ማኅበር ሕግ ከሚፈቅደው ውጪ የሰበሰበው አሥር ሚሊዮን ብር ከባንክ እንዳይንቀ…
ሰሞኑን በአንድ የአፍሪካ አገር በሚታተምና በዋናነት አፍሪካ ነክ በሆኑ ጉዳዮች ላይ በሚያተኩር www.Africareview.com የተባለ ድረ ገጽ ላይ የወጣ ዜና ርዕስ ስቦኝ ከፍቼ ውስጡን አነበብኩት:: ርዕሱ እንዲህ ይላል:- “Is Ethiopian strongman Meles Zenawi shooting in the dark?”. ማለፊያ ርዕስ ነው:: አይነ ግቡ ነው፤ የጽሁፉንም የመከፈት እና የመነበብ ዕድል ከፍ እንደሚያደርገው ግልፅ ነው:: ርዕሱ በአቀራረብ ለዛው ጠያቂ […]
ከአቶ/ሮ አዜብ ጌታቸው በጋ . . . “ኢሕአፓዎች ዛፍ ያጣ ጉሬዛ አትሁኑ” በሚል ርዕስ የተፃፈውን ጽሁፍ ተመለከትኩት። ከጽሁፍ የተረዳሁት ነገር ቢኖር፣ ወደ ደጀ…
የአንድነት ለዴሞክራሲና ለፍትሕ ፓርቲ /አንድነት/ ምክትል ሊቀመንበርና የህዝብ ግንኙነት አላፊ አቶ አንዱዓለም አራጌን ጨምሮ 24 ሰዎች በዛሬው ቀን ክስ ተመስርቶባቸዋል፡፡ በዛሬው ዕለት ከሰዓት በኋላ የተሰየመው የፌድራል ከፍተኛ ፍርድ ቤት 3ኛው ወንጀል ችሎት 8 ተከሳሾች ቀርበው የክስ ቻርጅ የተቀበሉ ሲሆን ከተራ ቁጥር 9-24 ያሉት ተከሳሾች በሌሉበት ክሳቸው ተመስርቶአል፡፡ በቁጥር የፍ/ሚ/ፌ/ማ/መ/ቁ 00180/04 ጥቅምት 30 ቀን 2004 ዓ.ም. […]