የአዲስ አበባ አስተዳደር 21 ኃላፊዎች በሙስና እንዲጠየቁ ተወሰነ Ethiopian Reporter November 16, 2011 Tagged with addis ababa, Ethiopia, health, import/export, politics የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ከሰኔ 2003 ዓ.ም. ጀምሮ ሲያካሄድ የቆየውን ግምገማ ካጠናቀቀ በኋላ ሹምሽር በማድረግ 21 የሥራ ኃላፊዎች በሙስና ተጠያቂ እንዲሆኑ ወሰነ፡፡