ኮንስታ ለምድር ባቡር 1.1 ሚሊዮን ብር እንዲከፍል ታዘዘ

የኢትዮ ጂቡቲን የባቡር ሐዲድ ጥገና ያካሂድ የነበረው ኮንስታ ጆይንት ቬንቸር የተባለ የጣልያን ኩባንያ 1.1 ሚሊዮን ብር ለኢትዮጵያ ጅቡቲ ምድር ባቡር ድርጅት እንዲከፍል፣ በፌዴራል ከፍተኛ ፍርድ ቤት ዘጠነኛ ፍትሐ ብሔር ልደታ ችሎት ታዘዘ፡፡