Tag: addis ababa
እኔም ለውጥ አመጣለሁ
(click here for pdf)እጅግ ሞቃት የሆነ የበጋ ጊዜ ነበር፡፡ በአካባቢው ኃይለኛ ዝናብ አንዳንድ ጊዜም ነጎድጓድ እና መብረቅ እየቀላቀለ ይጥላል፡፡ ፀሐይ ብቻዋን ስ
ዓባይ በረሃ ገደል ውስጥ በገባው አውቶቡስ 43 ሰዎች ሞቱ
በትናንትናው ዕለት ከአዲስ አበባ 46 ተሳፋሪዎችን ይዞ ወደ ጐንደር በመጓዝ ላይ በነበረው የሰሌዳ ቁጥር 40411 በሆነው ስካይ ባስ፣ ዓባይ በረሃ ሕዳሴ ድልድይ መ
ኢትዮጵያዊው ዶክተር ጁባ ውስጥ ተገደሉ
በደቡብ ሱዳን ዋና ከተማ ጁባ የአፍሪካ ሕክምናና ምርምር ፋውንዴሽን (አመሬፍ) ዳይሬክተር የነበሩት ኢትዮጵያዊው ዶክተር ዓለማየሁ ሰይፉ ባልታወቁ ታጣቂዎ
የወያኔ አገዛዝ በጋምቤላ አካባቢ አርብቶ አደር ዜጎችን በግድ በማፈናቀል ተከሰሰ
ሂዩማን ራይትስ ዋች በኢትዮጵያ መንግሥት ላይ አዲስ ክሥ አውጥቷል፡፡ የኢትዮጵያ መንግሥት ሂዩማን ራይትስ ዋች “ዋሽቷል” ይላል፡፡
የሂዩማን ራይትስ ዋች አዲስ ክሥና የኢትዮጵያ መንግሥት
ሂዩማን ራይትስ ዋች በኢትዮጵያ መንግሥት ላይ አዲስ ክሥ አውጥቷል፡፡ የኢትዮጵያ መንግሥት ሂዩማን ራይትስ ዋች “ዋሽቷል” ይላል፡፡
ስለ ኦነግ ጥያቄዎችና የጄነራል ከማል ገልቹ መልሶች
በቅርቡ ከኦሮሞ ነፃነት ግንባር የተከፈለው ቡድን መሪ ጄነራል ከማል ገልቹ የድርጅታቸው ፕሮግራም አዲስ ሃሳብ አይደለም አሉ።
የጋምቤላ ፕሬዘዳንት በ2003ቱ የጎሣ ፍጅት እጃቸው እንዳለበት በማመናቸው ከአመራር ተነስተዋል
የቪኦኤው Peter Heinlein ከአዲስ አበባ እንደዘገበው፥ የደቡብ ጋምቤላ አመራሮች በሙስና ተዘፍቀዋል፥ የሕግ የበላይነትን አያከብሩም ተብለው ጥብቅ ክትትል ሲደረግባቸው ቆይቷል
የጋምቤላ ፕሬዘዳንት, እ አ ዘ አ በ 2003ቱ የጎሣ ፍጅት እጃቸው እንዳለበት ማመናቸው ከተዘገበ በኋላ, ከፓርቲያቸው አመራር ተነስተዋል
የቪኦኤው Peter Heinlein ከአዲስ አበባ እንደዘገበው፥ የደቡብ ጋምቤላ አመራሮች በሙስና ተዘፍቀዋል፥ የሕግ የበላይነትን አያከብሩም ተብለው ጥብቅ ክትትል ሲደረግባቸው ቆይቷል
ወሎ ዩኒቨርስቲ ጠፋ የተባለው ተማሪ ልብሱ በደም ተበክሎ ተገኘ
ደሴ ከተማ በሚገኘው ወሎ ዩኒቨርስቲ ተማሪዎች በአስደንጋጭ ስጋት ውስጥ እንደሚገኙ የዜና ምንጮቻችን ገለፁ፡፡ እንደዜና ምንጮቻችን ገለፃ:: ‹‹በዩንቨርሲቲ ውስጥ ከሚማሩ ተማሪዎች ውስጥ ከአንድ ሳምንት ጀምሮ የተወሰኑ ተማሪዎች ባልታወቀ ሁኔታ ተሰወሩ ተብሎ ሲነገር ከረመ፡፡ ጠፉ ከተባሉት ውስጥ አንዱ ከምስራቅ ጎጃም ዳንግላ ወረዳ ሊሳ ቀበሌ የመጣው ተማሪ ሀብታሙ መለሰ አንዱ ነው፡፡ ዩኒቨርስቲውም መጥፋቱን ለማሳወቅ ፎቶ ግራፉን በማስታወቂያ ሰሌዳ […]
17 01 2012 ዜና 16:UTC
የዓለም ዜና
አዲሱ የአዉሮጳ ምክር ቤት ፕሬዝዳንት
የሹልስ የፕሬዝዳትነት ሥራ ዘመን እንደ ጎርጎሮሳዉያኑ አቆጣጠር እስከ 2014 ድረስ ይዘልቃል
የዓለማችን የወደፊት የኃይል ምንጭ
ታዳሽ የኃይል ምንጮችን መጠቀም የካርቦን ልቀትን በመቀነስ የአየር ጠባይ ለዉጥን ለመግታት እንደሚያስችል ይታመናል።
የፈረንጅ አምልኮ በኢትዮጵያ
ፈረንጅ የሚለው ቃል÷foreign ከሚለው እንግሊዝኛ ቃል የመጣ ይመስለኛል፡፡ ምናልባትም አባቶቻችን foreign የሚለውን እንግሊዝኛ ፈረንጅ ብለው ሳያነቡት አይቀርም
የወያኔን ሥርዓት ከመጣል ባሻገር (ኢብሮ)
ኢብሮ ከጀርመን [email protected]
ንጉሥ ኃይለሥላሤ፣ ረሃብና ድርቅ፣ ድህነት አሁን አሁን ደግሞ ሩጫችን እዚህ በጀርመን አገር ጥሩ መታወቂያችን ናቸው። በቃ ኢትዮ…
የሁዋንታናሞ 10ኛ ዓመት፤የአፍቃኒስታኑ ቅሌት
የዩናይትድ ስቴትስ ወታደሮች፥ ሰላይ-ገራፊዎች በተጠርጣሪ አሽባሪዎች ላይ የፈፀሙት ግፍ-በደል፥ለአስረኛ ዓመት ሲያከራክር አሽባሪን ሊያጠፋ፥ ሠላም ዴሞ
16:00 UTC ዜና 16 01 2012
የዕለቱ ዜና
የኤርትራ ቲቪ ና የኢትዮጵያ ማስተባበያ
ከኤርትራ ወደ ኢትዮጵያ በቴሌቪዥን የሚሰራጩ ፕሮግራሞችን ኢትዮጵያ ሆን ብላ ታፍናለች ሲል የኤርትራ መንግሥት ያቀረበውን ጥብቅ ነቀፌታ ኢትዮጵያ አስተባ
ወድቆ በተነሳው ባንዲራ! አትቀልዱብን!!
ተመስገን ደሳለኝ
…ባለመሆንና በመሆን መካከል
ሰው አይሻገረው፣ አለ ትልቅ ገደል።
የማይሆነው ነገር፣ ምን ጊዜም አይሆንም
የሆነውም ነገር ከቶ አይለወጥ
ገዢዎቻችን እነማን ነበሩ? (ጌታቸው ኃይሌ)
(ሙሉውን ጽሁፍ በፒ.ዲ.ኤፍ ለማንበብ ይህንን ይጫኑ)
‹‹የኢትዮጵያ የውጭ ቀጥታ ኢንቨስትመንት ሕግ ዓለም አቀፍ ልምዶችን መሠረት አድርጎ የተቀረፀ ነው››
አቶ ዘመዴነህ ንጋቱ፣ የኧርነስት ኤንድ ያንግ ማኔጂንግ ፓርትነር
አቶ ዘመዴነህ ንጋቱ የኧርነስት ኤድ ያንግ የኢትየጵያ ማኔጂንግ ፓርትነር ናቸው፡፡
አሜሪካ ሁለቱ ሱዳኖች በአዲስ አበባ ድርድር እንዲስማሙ ጥሪ አቀረበች
በመጪው ማክሰኞ በአፍሪካ ኅብረት አደራዳሪነት አዲስ አበባ ላይ የሚካሄደው የሁለቱ ሱዳኖች የነዳጅና ድኅረ አጠቃላይ የሰላም ስምምነት ድርድር የሚበረታታ …
መንግሥት ሕዝብን ለማረጋጋት ከሚያደርገው ጥረት ይልቅ ሕዝብ መንግሥትን ለማረጋጋት የሚያደርገው ጥረት ይበልጣል
መንግሥት አገርን ይመራል ሕዝብን ይመራል ሲባል ሕግ ያወጣል፣ ያዛል፣ ይቀጣል ማለት ብቻ አይደለም፡፡
በደቡብ ክልል የመሬት አስተዳደር ኃላፊዎችና ግለሰቦች እየታሰሩ ነው
– ፕሬዚዳንቱን ሊገድሉ ሞክረዋል በሚል ዕድሜ ልክ የተፈረደባቸው ተለቀቁ በደቡብ ክልል በሐዋሳ ከተማ ማዘጋጃ ቤት የመሬት አስተዳደር ሠራተኞችና ግለሰ
በጋምቤላ ክልል ግምገማ ፕሬዚዳንቱና ምክትላቸው ከፓርቲ ሥልጣናቸው ተነሱ
የጋምቤላ ክልልን በመምራት ላይ የሚገኘው የጋምቤላ ሕዝቦች ዴሞክራሲያዊ ንቅናቄ (ጋሕዴን) ባካሄደው ግምገማ፣ የክልሉ ፕሬዚዳንት አቶ ኡሞድ ኦቦንግን ከፓ
ኮርፖሬሽኑ ከውጭ ያስመጣቸው ትራንስፎርመሮች አገልግሎት እየሰጡ አይደለም
የኢትዮጵያ ኤሌክትሪክ ኃይል ኮርፖሬሽን ለገጠር ኤሌክትሪክ ፕሮጀክት ማስፋፊያ እንዲውሉ ብሎ ከውጭ ያስመጣቸው ትራንስፎርመሮች አገልግሎት ላይ አለመዋላ…
የሊዝ አዋጁ ሲፀድቅ መንግሥት ስህተት እንደነበረበት አመነ
“ሕጋዊ ሰነድ ያለው ማንኛውም የግል ይዞታ አይነካም” አቶ መኩሪያ ኃይሌ፣ የከተማ ልማትና ኮንስትራክሽን ሚኒስትርየከተማ ቦታን በሊዝ ስለመያዝ በወጣው አ…
ከንቲባ ኩማ ደመቅሳ ለቤቶች ግንባታ የኤሌክትሪክ ኃይል እንቅፋት መሆኑ አሳስቧቸዋል
ባለፈው ረቡዕ በመሠራት ላይ ያሉ የኮንዶሚኒየም ቤቶችን የጎበኙት ከንቲባ ኩማ ደመቅሳ፣ የኤሌክትሪክ ኃይል ችግር ለግንባታው መፋጠን እንቅፋት እየሆነ መም…
ታሳሪዎቹ ስዊድናዊያን ጋዜጠኞች ምህረት የማግኘት እድላቸው የመነመነ ነው ተባለ
Ethiopia Zare (ቅዳሜ ጥር 5 ቀን 2004 ዓ.ም. January 14, 2011)፦ ባለፈው አመት ጁን ወር ላይ በሶማሌ ክልል ከሚንቀሳቀሰው የኦብነግ ወታደሮች ጋር በጥይት ተመተው የተማረኩት
የአፍሪካ ቀንድ ድርቅና ረሃብ ጋብ ቢልም ሊያገረሽ ይችላል ሲል የመንግስታቱ ድርጅት አሳሰበ
በአፍሪካ ቀንድ የተከሰተውን ድርቅና ረሃብ ለመታደግ የተደረገው አለም አቀፍ ትብብር፤ ብዙ ህይወት ማትረፉን የተባበሩት መግስታት ድርጅት አስታውቋል።
ኢትዮጵያ፣ ሱዳንና ግብጽ ስለ ህዳሴ ግድብ አንደምታ ማጥናት ጀመሩ
SouthWest Energy በጋምቤላ ክልል የነዳጅ ዘይትና ጋዝ ለማሰሰ ስምምነት ፈረመ
መደማመጥና መነጋገር ከቻልን የማንፈታቸው ልዩነቶች የሉም!!!
አገራችን እና ሕዝቧ በአንድ ጠባብ ዘረኛ ቡድን መዳፍ ውስጥ ናቸው። በአገራችን የሚገኙ የኅብረተሰብ ክፍሎች የግለሰብም ሆነ የቡድን መብቶቻቸው ተረግጠው በባርነት እየተገዙ፤ ጉልበታቸውና ሃብታቸው እየተመዘበረ ነው። ኢትዮጵያ ውስጥ የምገኝ ዜጎችና ማኅበረሰቦች ሁሉ እጣ ፈንታችን ተሳስሯል። ሁላችንም ነፃ ካልወጣን በስተቀር ማናችንም በተናጠል የነፃነት አየር መተንፈስ አይቻለንም። ስለሆነም ለራሳችን የግልም የሆነ የቡድን ጥቅም ስንል እያንዳንዳችን ስለሁላችን ማሰብና መጨነቅ […]
ጠላት ጆሮው እየሰማ ዓይኑም እያየ ለክብራችን በአንድነት ጸንተን እንቆማለን!!!
ህወሃት ልዩነቶቻችንን አብዝቶና አርብቶ ክብራችንን አዋርዶ ረግጦ ሊገዛን ዘመኑን ሙሉ ሠርቷል። ለብዙ ግዜም አንዱን ህዝብ የአንዱ ጠላት አድርጎ ሲሰብክ ኑሯል። ይህንንም እውነት ለማስመሰል በበደኖ ፤በአርባ ጉጉ፤ በሃረርጌና በሌሎች ሥፍራዎች የብዙ ንጹሃን ዜጎችን ደም አፍስሶ ለርካሽ ፖለቲካ ፍጆታ አውሎታል። በደኖ ላይ አፈር ገፍቶ ይኖር የነበረ አማራ የተባለ ዘር የተጨፈጨፈው በህወሃት ፊታውራሪነት ነው። በአርባ ጉጉ ላይ የተፈጸመው […]
በምእራብ ጎጃም ሁለት የወያኔ ሹሞች ሲገደሉ ሁለት ፖሊሶችና አንድ ሌላ ጄሌ መቁሰላቸው ተዘገበ
በአማራ ክልል ሥር በሚገኘው የምዕራብ ጎጃም ዞን በይልማና ዴንሳ ወረዳ በአዴት ከተማ በተነሳ የህዝብ ተቃውሞ ሁለት የወያኔ ሹሞች ሲገደሉ ሌሎች ሁለት ፖሊሶች እና ሌላ ጄሌ ባለስልጣን ከፉኛ መቁሰላቸውን የግንቦት 7 ዘጋቢ ከስፍራው በላከልን ዜና ገለጸ። እንደዘጋቢያችን ሪፖርት ባለፈው ረቡዕ ጥር 2 ቀን ለወያኔ በጄሌነት አድረው ህዝባቸውንና አገራቸውን በመበደል ላይ የሚገኙት የወረዳው ባለስልጣናት የጨረቃ ቤቶችን ለማፍረስ […]
በምእራብ ጎጃም ሁለት የወያኔ ሹሞች ተገደሉ
በአማራ ክልል ሥር በሚገኘው የምዕራብ ጎጃም ዞን በይልማና ዴንሳ ወረዳ በአዴት ከተማ በተነሳ የህዝብ ተቃውሞ ሁለት የወያኔ ሹሞች ሲገደሉ ሌሎች ሁለት ፖሊሶች እና ሌላ ጄሌ ባለስልጣን ከፉኛ መቁሰላቸውን የግንቦት 7 ዘጋቢ ከስፍራው በላከልን ዜና ገለጸ። እንደዘጋቢያችን ሪፖርት ባለፈው ረቡዕ ጥር 2 ቀን ለወያኔ በጄሌነት አድረው ህዝባቸውንና አገራቸውን በመበደል ላይ የሚገኙት የወረዳው ባለስልጣናት የጨረቃ ቤቶችን ለማፍረስ […]
በአወልያ ኮሌጅ ተማሪዎች የሚያደርጉትን አድማ እንደቀጠሉ ነው። በነቄምት ዩኒቨርሲት 2 ተማሪዎች መገደላቸው ተዘገበ
የኢትዮጵያ ሳተላይት ቴለቪዥን ኢሳት እንደዘገበው ከሳምንት በፊት የተጀመረው የአወሊያ ኮሌጅ ተማሪዎች ተቃውሞ እየከረረ በመሄዱ የወያኔ የጸጥታ ሀይሎች በተማሪዎች ላይ ስለሚወስዱት እርምጃ ግራ ተጋብተው የኮሌጁን ግቢ ዘግተው ተቀምጠዋል። መንግሥት ተብዬው አገዛዝ ያሰማራቸው የኮሌጁ ባለሥልጣናት አለአግባብ የትምህርት ይዘቱን በመቀየራቸውና መምህራንን በማባረራቸው የተቆጡት የኮሌጁ ተማሪዎች ተቃውሞአቸውን ማሰማት ከጀመሩበት ያለፈው ማክሰኞ ጥር 1 ቀን ጀምረው ምግብ እንዳላገኙና ግቢያቸውን ለመልቀቅም […]
የወንጌል ዓለም ሁሉ ቤተክርስትያን ሠራተኞች መታሠር
የወልዲያ ፖሊስ ሁለት ራሱን የወንጌል ዓለም ሁሉ ቤተክርስትያን ብሎ የሚጠራ የክርስትና ሀይማኖት ዘርፍ ሐዋርያውያን ሠራተኞችን አሠረ።
ሰማንያ ሚሊዮን እስከምንደርስ እንታገላለን
አንድነታችንን የሚፈሩ ሰዎች ብቻ ናቸው የተለያየን እንደሆንን እና የተለያየ ፍላጎት እንዳለን የሚነግሩን፡፡ በፊት ኢትዮጵያውያን ነበርን አሁን ትግሬ፣
የፍትህ ጋዜጣ ከተለያዩ አምዶቿ ጋር ከኢትዮጵያ – እትም 169
የፍትህ ጋዜጣ እትም 169 ን ለማንበብ እዚህ ይጫኑ !
በሳውዲ 35 ኢትዮጵያውያን ያለግባብ ታሰርን ይላሉ
በዓለም ዙሪያ የሚገኙ ስደተኞች ጉዳይ፥ ይልቁንም የኢትዮጵያውያን ዕጣ ዛሬም እያነጋገረ ነው። የሳውዲው እስር ቤት ውሎና አዳር እጅግ የከፋ መሆኑን ታሳሪዎቹ ይናገራሉ።
አቡጊዳ – የሰሜን አሜሪካ የእግር ኳስ ፌዴሬሽን ለሁለት ተከፈለ -የአላሙዲ ሰዎች አንደኛዉን ተቆጣጥረዉታል
ለበርካታ አመታት ኢትዮጵያዉያንን ሲያሰባሰብ የነበረዉ የሰሜን አሜሪካ የኢትዮጵያዉያን እግር ኳስ ፌዴሬሽን ለሁለት ተክፈለ። ከሼክ አላሙዲ ጋር ግንኙነት ባላቸዉ ጥቂት ግለሰቦች ችግር ላይ የወደቀዉ ይህ ፌዴሬሽን፣ ያለፈዉ አመት ወ/ት ብርቱካን ሚደቅሳን በክብር እንግድነት በመጋበዙ ዙሪያ በዉስጡ በተፈጠረዉ አለመግባባት፣ ትልግ ዉዝግብ ዉስጥ ገብቶ እንደነበረ ይታወቃል። በከፍተኛ የሕዝብ ግፊት ወ/.ት ብርቱካን አትላንታ በተደረገዉ የፌዴሬሽኑ ዝግጅት ላይ ንግግር እንዳደረጉም […]
እሥረኞቹ ስዊድናውያን ጋዜጠኞችና የይቅርታ ጥያቄ
አሸባሪነትን ደግፈዋል፣ ወደሀገሪቱም በሕገወጥ መንገድ ገብተዋል በሚል ከጥቂት ጊዜ በፊት አስራ አንድ አመት እስራት የተበየነባቸዉ ስዊድናዉያን ጋዜጠኞ
አለማቀፉ የአዝማሪ ጉባኤ በጀርመን
በጀርመን ሂልደስ ሃይም ከተማ በተዘጋጀዉ የመጀመርያዉ የአዝማሪ ጉባኤ ላይ በርካታ የአለም የሙዚቃ የታሪክ ምሁራን እና አዝማሪዎች ተገኝተዋል። በኢትዮጽ
በኔዘርላንድስ የጫትን ንግድ ለማገድ መታቀዱ
የኔዘርላንድ መንግስት በአገሪቱ የጫት ንግድን ለመከልከል ማቀዱን አስታውቋል።
የኢራን የአቶም ሳይንቲስት የተገደሉበት መንስዔ
የኢራን የአቶም ሳይንቲስት ለተገደሉበት መንስዔ ተጠያቂዎቹ ዮናይትድ እስቴትስ እና እስራኤል ናቸው ትላለች ኢራን።
አላሙዲ በአሜሪካ ተለጣፊ የስፖርት ፌዴሬሽን ሊያቋቁሙ ነው
አዲሱ ፌዴሬሽን (ESFNA-ONE) ተብሏል
አቶ አብነት የስፖርት ክለቦችን ለመደለል ገንዘብ መበተን ጀምሯል
Ethiopia Zare (ሐሙስ ጥር 3 ቀን 2004 ዓ.ም. January 12, 2011)፦ የሰሜን አ
ፍኖት ጋዜጣ – በነ በቀለ ገርባ ላይ ክስ መስማት ተጀመረ፤የእምነት ክህደት ቃላቸውንም ሰጡ
የፌደራሉ አቃቤ ሕግ የአዲስ አበባ ዩኒቨርስቲ መምህር በሆኑት በአቶ በቀለ ገርባ የክስ መዝገብ ቁጥር 113633 በ9 ሰዎች ላይ 3 ክሶችን መስርቶ በፌደራሉ ከፍተኛ ፍ/ቤት 3ኛ ወንጀል ችሎት ሰኞ ታህሳስ 30 ቀን 2004 ዓ.ም ክሳቸው ተሰምቷል፡፡ ይህ የክስ ጭብጥ ተጠርጣሪዎቹ በሕዝብ ተወካዮች ም/ቤት አሸባሪ ተብሎ ከተሰየመው ኦነግ ጋር ተባብረዋል፣ ሰዎችን አደራጅተዋል፣በድርጅቱ ኬንያ ሄደው ሥልጠና ወስደዋል የሚል […]
የፍኖት ጋዜጣ – አቶ አቤል ሰይፉ በግል ድርጅቶች ጡረታ አከፋፈል ዙሪያ ለፍኖት የሰጡት አስተያየት
ጥቆማዬም መንግስት አዲስ የጡረታ አዋጅ ማውጣቱ ይታወሳል፡፡ በዚህም የተነሣ የግል ድርጅቶች ጡረታ እንዲከፍሉ እየተደረገ ነው፡፡ ይህ በእንዲህ እንዳለ በግል ድርጅቶች ውስጥ 15,16 አመት የሰሩ ሰራተኞች አሉ፡፡ በድርጅቱ በኩል የአገልግሎት እየተቆረጠ ሲጠራቀምላቸው ነበር፡፡ ገንዘቡም በርካታ ነው፡፡ የተማረ የሰው ሀይል ያለባቸው ድርጅቶች ለምሳሌ፡- የግል ትምህርት ቤቶች ሆስፒታሎች ወዘተ የመሳሰሉት ሰራተኞችን በመወያየት ሰራተኛው ይሄ ገንዘብ ይመለስልን በማለቱ ገንዘቡ […]