የአቶ አንዱዓለም አራጌ መደብደብ
የኢትዮጵያ አንድነት ለፍትሕና ለዲሞክራሲ ፓርቲ የታሰረዉ የፓርቲዉ ከፍተኛ ባለሥልጣን አቶ አንዱዓለም አራጌ በሌላ እስረኛ መደብደባቸዉ ፖለቲካዊ እድምታ አለዉ በማለት ድርጊቱን አወገዘ።
የኢትዮጵያ አንድነት ለፍትሕና ለዲሞክራሲ ፓርቲ የታሰረዉ የፓርቲዉ ከፍተኛ ባለሥልጣን አቶ አንዱዓለም አራጌ በሌላ እስረኛ መደብደባቸዉ ፖለቲካዊ እድምታ አለዉ በማለት ድርጊቱን አወገዘ።