የትኛው ጋዳፊ?
አራት ኪሎ አካባቢ ቡና እየጠጣሁ ጋዜጣ እያነበብኩ እንዳለሁ አንድ ወጣት በኪራይ የሚነበብ ጋዜጦችን ይዞ ማንበብ ይጀምራል፡፡ ትንሽ እንዳነበበ ጋዜጣ አዟሪውን “አንተ! ጋዳፊ የት ገባ?” ሲል ይጠይቀዋል፡፡ ለጥያቄው ሳይሆን ለመልሱ በመጓጓት ሁላችንም ወደ ጋዜጣ አዟሪው ዐይኖቻችንን አፈጠጥን፡፡ አንዳዶች ደግሞ ወደ ጠያቂው አትኩረው በመገረም ይለመከቱ ጀመር፡፡ ምክንያቱም ጋዜጣ አዟሪው ጋዜጣ አዙሮ መሸጥ እንጂ ከኛ የተሻለ መረጃ […]

ነሐሴ 29ቀን 2003ዓ.ም. በአንድነት ፓርቲ ጽ/ቤት በተደረገ ሕዝባዊ ስብሰባ ላይ ወቅታዊ የሀገሪቷን ጉዳይ አስመልክቼ ያቀረብኹትን ፅሁፍ ከዚህ በታች ቀርቧል፡፡ – መለካም ንባብ፡፡ ሐሳባችሁን አካፍሉኝ፡፡
የተከበሩ ዶ/ር ነጋሶ ጊዳዳ
የተከበራችሁ የአንድነት አባላትና እንግዶች
የነሃሴን ወር አገባደን ወደ ጳጉሜ ወር እየገባን ነው፡፡ ጳጉሜ ከየትኛውም ወር በተለይ ኢትዮጵያዊነት የሚገለፅበት ነው፡፡ በዓለም ብቸኛው 13ኛው ወር መሆኑ ከሌሎች ወራቶች […]

ሸጡት ኧሉ መርከቩን
መደበሩ ሳይቀርበተመን
ሰጡት ኧሉ ኧሰቭን
ምን ብለን እንመልስ
ታሪክ ሲጠይቀን
ኧዛውንቱ ኧልቀው
መልስ የነበራቸው
ኧደራም ያሉን
ያች ባህረነጋሽ
የኢትዮጵያ ዳር ደንበር
በወገን ተንዳ
እንዴት በኧጭር ጌዚ
ሀሰት እውነት መሥሎ
በይፋ ይነገር
ሥሙኝ ልንገራችሁ
እኔስ ተረበሽሁኝ
ኧሮጌ ቀበሮ
በኧሰቭ በር ኧየሁኝ
እንቁላሉን ኧይታ ከወደቩ ላይ
ተቀባይ ሢጠፋ ገንዘቤ ነው ባይ
ጅራቷን ሸጉጣ ኧይኖቿን ኧፍጣ
ብቅ ኧለች ቀቨሮ
በጥርሷ ልትዳኝ
ድንገት ጥል ቢመጣ
ኧሮጌ ቀቨሮ ምነው ረበሸኝ
ግራ እጀ ኧይደለም ወይ
እንቁላሉን ወሥዶ
በክልል ያሰረኝ
ኧረ ጉድ ይገርማል […]

ሰሞኑን በይልማ በቀለ በእንግሊዝኛ ተጽፎ ከድረ ገፆች ያነበብኩት መጣጥፍ በጣም ነው የሳበኝ፡፡ ግሩም ቅንብር ነው፡፡ መልእክቱ በአፄ መለስ ዜናዊ የሚመራው የወያኔ ዘረኛ መንግሥትና በባሽር አላሳድ ፈላጭ ቆራጭ ይዞታ ሥር የሚገኘው የሶሪያው ባዝ ፓርቲ የመመሳሰላቸው ያንንም ተከትሎ በብዙኃን ዜጎች ከቃላት የመግለጽ አቅም በላይ የሆነ ግፍና በደል የማድረሳቸው የአደባባይ ምሥጢር ነው፡፡ ይህን ጽሑፍ በቀጥታ ወዳማርኛ […]

በአገራችን የተከሰተውን የድርቅ አደጋ የሚዳስስ ጥናት ተደረገ::
– “የተመጣጣኝ የምግብ እጥረት እየተከሰተ ነው”
– “በሴፍቲኔት የታቀፉት በረሃብ ተጋልጠዋል”
– “ለረሃብ የተጋላጮች ቁጥር ብዛት በከፍተኛ ሁኔታ እየጨመረ ነው”
– “የከብቶች ዋጋ እያሽቆለቆለ ነው”
በአገራችን የተከሰተውን የድርቅ አደጋ የሚዳስስ የክትትል ጥናት መከናወኑን የዜና ምንጮቻችን ገለጹ፡፡ የዜና ምንጮቻችን ባደረሱን ማስረጃ መሠረት ባለፈው ዐርብ ዕለት በአሜሪካን ኢንባሲ ጥናቱ ቀርቧል፡፡ ጥናቱ በቀረበበት ወቅት የተባበሩት መንግስታት […]

(ፍኖት) — የጋዜጠኛ ውብሸት ታዬ ድብደባ በገለልተኛ አካል እንዲጣራ ተወሰነ። “በሽብርተኝነት” ወንጀል ተጠርጥረው በእስር ላይ የሚገኙትን ጋዜጠኛ ውብሸት ታዮና ርዕዮት ዓለሙን ታስረው በሚገኙበት ማዕከላዊ ወንጀል ምርመራ ጠይቀናቸው ነበር፡፡ ተጠርጥረው በታሰሩበት ። “የሽብርተኛ ድርጊት” ስለተባለዉ የሚያውቁት ነገር መኖር አለመኖሩን ጠይቀናቸው ነበር፡፡ …

የጋዜጠኛ ውብሸት ታዬ ድብደባ በገለልተኛ አካል እንዲጣራ ተወሰነ Read more »

የታሰሩት ጋዜጠኞች የምርመራ ጊዜ መራዘሙ የከረረ ተቃውሞ ገጠመው።
የጋዜጠኛ ውብሸት ታዬ ድብደባ በገለልተኛ አካል እንዲጣራ ተወሰነ።
“በሽብርተኝነት” ወንጀል ተጠርጥረው በእስር ላይ የሚገኙትን ጋዜጠኛ ውብሸት ታዮና ርዕዮት ዓለሙን ታስረው በሚገኙበት ማዕከላዊ ወንጀል ምርመራ ጠይቀናቸው ነበር፡፡ ተጠርጥረው በታሰሩበት ። “የሽብርተኛ ድርጊት” ስለተባለዉ የሚያውቁት ነገር መኖር አለመኖሩን ጠይቀናቸው ነበር፡፡
ጋዜጠኛ ውብእሸት ሲመልስ “የቀረበልኝ ጥያቄ በተደጋጋሚ የብተና ፖለቲካ አያልክ ትጽፋለህ፡፡ […]

ተውለብልቦ እንዲቆይ ከፍብሎ በድምቀት ሰንደቅአላማችን ሁሌም ባራት አመት አቤ ደከም ሲል የማራቶኑ አባት ማሞን አስቀደመው አደራ ሆኖበት ሜክሲኰ እንዲቀጥል ሮም የጀመሩት። ምሩጽ ተቀብሎ በድል ያቆየውን የረጅም ሩጫ አኩሪ ታሪካችን በነኅይሌ ጥረት የቆየው ክብራችን ለወጣቱ ትውልድ ቀጥሎ ማለፉን አደራ እንዳይበላ የተረከበውን …

አደራው ቀጠለ! በተፈሪ መንግስቴ Read more »

በህይወቴ የማንነት ጥያቄ ችግር ኖሮብኝ አያውቅም፡፡ነገር ግን ክፉዎች፣ የሀገር መምራት ሥልጣነ-መንበሩን ከተቆናጠጡት በኋላ (እግዚአብሔር የሥራቸውን ይስጣቸው) በሚመቻቸውና ሥልጣናቸውን ለማርዘም ሲሉ ብቻ ከፋፈሉን፡፡ ለያዩን፡፡ እኛ ግን እግዚአብሔር ይመስገን እስካሁን አለን፡፡ ወደፊትም ሳንከፋፈል እንኖራለን፡፡ ይህን ያለምክንያት አላነሳሁም፡፡ በአንድ ወቅት በ”ኢህአዴግ” የወረደ አስተሳሰብ …

ፍኖት ጋዜጣ – ኢትዮጵያዊነትኔን ማንም ሊነግረኝ አይችልም ! Read more »

ከወራት ቆይታ በኋላ በአውስትራሊያዊው ጁሊያን አሳንጅ የሚመራው የጸረ ምስጢራዊነት ቡድን/ድርጅት ዊኪሊክስ ሰሞኑን በጣም ብዛት ያላቸው የአሜሪካን ውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር ምስጢራዊ ቴሌግራሞችን በመረጃ መረቡ ላይ ለቋል:: እ.ኤ.አ. በ 26/08/2011 ከተለቀቁት ሰነዶች ውስጥ በቁጥር በርካታ የሆኑ ከአዲስ አበባው የአሜሪካ ኤምባሲ ወደ የአሜሪካ …

ዊኪሊክስ ፣ወያኔ ፣አሜሪካ እና የስርዓቱ ስነልቦና ሳ.ግ. እንዳዘጋጀው Read more »

በአገራችን ለውጥን ስንመኝ ታሪካዊ ስርነቀል ለውጥን ለማምጣት በግንፍል የተነሳውን የየካቲት 1966 አብዮት ሳናነሳ ልናልፍ አይቻለንም። በቅድመ የካቲት የነበሩ አብዮታዊ ሁኔታወችን ዛሬ ላይ ሆነን ከተዋነያኑ ግምጋሜ ጋር ስናነጻጽር፣ ዛሬስ የተሻሉ ሕሊናዊና ድርጅታዊ ሁኔታወች አሉ ወይ ብለን እራሳችንን ልናይ እንገደዳለን።
በ1966 መባቻ የዚያ አብዮታዊ ትውልድ ታጋዮች በጊዜው እንዲህ እንደዛሬ በቅራኔ ተውጠው የእርስ በርስ ፉክቻ ላይ በነበሩበት በአገሪቱ ውስጥ […]

ታርጋ በቀላሉ የሚወጣባት ብቸኛዋ ሀገር
በተለይ በሀገርኛ ባህል ያገባችሁ ይሄ የባህል የሠርግ ዘፈን ትዝ አይላችሁም? ‹እሸት ፣ እሸት፣ የወረት፤ እሸት ቢሉህ…የሽምብራ እንዳይመስልህ፤ እሸት ቢሉሽ… የማሽላ እንዳይመስልሽ…› ይህ ነገር በጽሑፍ ሳይሆን በዜማ ነበር የሚያምረው፤ ታዲያ ምን ዋጋ አለው – የምንገኝበት ሥፍራ ተራራቀ፡፡
ታርጋ ስልህ ታዲያ የመኪና እንዳይመስልህ፤ ታርጋ ቢሉህ የሮቢላም እንዳይመስልህ፤ ታርጋ የምልህ ከምትናገረው መካከል የሚፈልገውን […]

አሁን ያለችው ኢትዮጵያ ከመቸውም ጊዜ በላይ የምታሳዝን ሃገር ሆናለች። በነፃነትና በሰላም ተጠብቆ የመኖር መብታችን ተከብሮ ባያውቅም አሁን ደግሞ ያለገደብ ተጥሷል። ሰዎች በአመለካከታቸው ብቻ ይታሰራሉ፣ ይደበደባሉ፣ ሴቶች የደፈራሉ፣ መኖር ይከለከላሉ፣ በህግ ፊት እኩል አይደሉም፣ ፍትህ ተጓድሏል። ገዢዎቻችን አንብበው የማያውቅትን ህገ መንግስት ማገላበጥ የሚጀምሩት የዜጎችን መብት ለመርገጥ ብቻ መሆኑ እንደተባለው ህገመንግስቱን ህገ አራዊት አስመስሎታል። የሰው ልጅ ሲወለድ […]

ማሳስቢያ ፦ ይህ ጽሁፍ ለፍትህ የመቆም ጥያቄ እንጂ በምንምና በማንም መልኩ ወያኔ እንደሚያራምደው የሃይማኖት ነቀፌታ እንዳልሆነ በግልጽ እንዲታወቅና አንባቢያን በአንክሮ እንዲመለከቱት በጥብቅ አደራ እላለሁ አመስግናለሁ ። ዛሬ በእዝች አጭር መጻጽፌ ላተኩረበት የፈለኩት ሥለሀይማኖት ድረጅቶች ማለትም፤ የኦርቶዶክሱ፤ የሙስሊሙ፤ የፕሮቲስታንቱም ሆነ የሌሎቸ …

በሃገር ጉዳይ እኔ ማን ነኘ (በሎሚ ተራ) Read more »

ዘመኑ ላፈራው የመረጃ ቴክኖሎጂ ምስጋና ይግባውና ሰዎች ሀሳባቸውን ስፋት ላለው አድማጭ ወይም አንባቢ ለማድረስ አንድ ኮምፒዩተርና በደቂቃዎች ብቻ የሚቆጠር ጊዜ በቂ መሆኑ አለማችን በኛ ዕድሜ ያሳየችው ታላቅ እምርታ ውጤት ሲሆን የሰው ልጅ ህይዎትም ፈጣን መሻሻልን በማሳየት ይገኛል። ይህ የእድገት ርምጃ …

አያ ጅቦ ሳታመኻኝ ብላኝ ሀገር ወዳዶችን አንገት ለማስደፋት የሚደረገው የጮሌዎች ዘመቻ ዋቆ ዘጅማ Read more »

ከመጀመሪያዋ የብርሃን ብልጭታ ጀምሮ ጊዜ እንደ ጅረት ይተማል፡፡ የጊዜ ጅረት መጠኑ አይሞላም፣ አይጎድልም፣ ሁልጊዜም አንድ ነው፡፡ የማይደርቅ ጅረት ነው፡፡ ትውልድም ከሰው ልጅ የህላዌ ጅማሮ አንስቶ በጊዜ ስጋጃ ላይ ይነጉዳል፡፡ የትውልድ ጅረት ግን አቀበትና ቁልቁለት፣ የበጋ እና የፀሐይ ወራት አሉት፡፡ የትውልዱ …

የጭቆና ሰንበሮች በአንዱዓለም አራጌ Read more »

እንደምን ሰነበታችሁ ውድ አንባቢያን፡፡ የሰሞኑ የሀገራችን የፖለቲካ ንፋስ እንዴት ይዟችኋል? እኔማ አንዱን ስሰማው እያደነገዘኝ ሌላውን ስሰማው ደግሞ እያደነዘዘኝ ፈዝዤላችኋለሁ፡፡ ለደግ ያድርግልህ በሉኝ፡፡ አሳሳቢ ሁኔታ ውስጥ የምንገኝ ይመስለኛል፡፡ አንዱ ከአንዱ መማርና ካለፈ ታሪክ ዕውቀትን ገብይቶ የወደፊቱን ለማስተካከል መሞከር ዕርም የተባለበት ጊዜ …

አርአያነታቸው የሚያኮራ ፍጡራን በይነጋል በላቸው Read more »

NO, we do NOT agree with everything we post on the site. Some of it is utterly antithetical to our views. YES, we believe it is all worth reading. Know your surroundings; understand the positions of those with whom you …

መገናኛ ብዙኃን ከፓርቲ ልሣንነት ነጻ ይውጡ! በታረቀኝ ሙጬ Read more »

(ፍኖት) – «በሽብርተኝነት ተጠርጥራ.» በፌደራል ወንጀል ምርመራ በእስር ላይ የምትገኘው ጋዜጠኛና መምህርት ርዮት ዓለሙ በህመም ላይ እንደምትገኝ ወላጅ አባቷ አቶ ዓለሙ ጐቢቦ ለፍኖት ነፃነት ዝግጅት ክፍል ገለጹ፡፡ አቶ ዓለሙ እንዳሉት ርዮት በህመም ላይ የምትገኝ ሲሆን፣ መድኃኒት ገዝተዉ እንዳስገቡላትም ገልጸዋል።። ሰውነቷ …

ርዮት አለሙ በሕመም ላይ እንደምትገኝ ተገለጸ! Read more »

(ፎኖት) — ሽብርተኝነት” ተጠርጥረው በፌደራል ወንጀል ምርመራ ታስረው የሚገኙት የአውራምባ ታይምስ ጋዜጣ ም/ዋና አዘጋጅ ውብሸት ታዬ፣ የፍትህ ጋዜጣ አምደኛ ርዮት ዓለሙ፣ የኢትዮጵያ ብሔራዊ አንድነት ፓርቲ/ኢብአፓ/ ሊቀመንበር አቶ ዘሪሁን ገ/እግዚሐብሄርና የኢብአፓ ከፍተኛ አመራር የሆኑት አቶ ደጀኔ ተፈራ ፓሊስ የምርመራ ጊዜን አለጣናከኩም …

የታሰሩ ጋዜጠኞችና የፓርቲ መሪዎች በድጋሚ ጊዜ ቀጠሮ ተጠየቀባቸዉ Read more »

የአንድነት ለዲሞክራሲና ለፍትህ ፓርቲ / አንድነት/ የአዲስ አበባ ከተማ ጊዚያዊ ም/ቤት መቋቋሙን የፓርቲው ም /ሊቀመንበርና የድርጅት ጉዳይ ኃላፊ አቶ አስራት ጣሴ ለዝግጅት ክፍላችን ገለጹ፡፡ አቶ አስራት እንዳሉት ከአዲስ አበባ 23ቱ የምርጫ ወረዳዎች ሁለት ሁለት ተወካዮች ተወክለው በ46 የም/ቤት አባላት ጊዛዊ …

ፍኖት – የአንድነት ፓርቲ የአዲስ አበባ ጊዚያዊ ም/ቤት ተቋቋመ Read more »

የልጅነት ዕድሜን ለዛ ከሚያጣፍጥ መካከል የድብብቆሽ “ሌባና ፖሊስ ጨዋታ” አንዱነው፡፡ ይህ ጨዋታ አሁን በልጆች መካከል ብዙ እየተስተዋለ አይደለም፡፡ ይልቅ ቤተሰብን በተለይም ልጆችን በሚያስተዳድሩ ነጋዴዎችና ሀገርን በሚያስተዳድረው መንግስት መካከል ተጠናክሮ ቀጥሏል፡፡ ነገር ግን ህፃናት በጨዋታው መካከል ሲገናኙ በመሀከላቸው መተማመን አለ፡፡ ምክንያቱም …

ፎነት- በነጋዴዎችና በመንግስት የሌባና ፖሊስ ጨዋታዉ ቀጥሏል Read more »

አንድን ስርዓት አብዛኛው የማህበረሰብ ክፍል ሲደግፈው ያ ስርዓት ጠንካራ ሆኖ ለረጅም ጊዜ ሊቆይ ይችላል። ነገር ግን አንድን ስርዓት ለረጅም ጊዜ የሚያቆየው ይህ ብቻ አይደለም፤ ለምሳሌ ሕዝብ ጠልቶት ነገር ግን ካልተቃወመው ወይም ደግሞ ሕዝብ ተቃውሞት ግን ሕዝቡ ሙሉ ለሙሉ ያልተሳተፈበት ተቃውሞ …

ለውጥ ሲመጣ እኛ ግን …! ሶሎሞን አ. Read more »

ሐምሌ ፲፰ ቀን ፳፻፫ ዓመተ ምህረት በዳኮታ የጥናት ማዕከል የቀረበውን የሁሉን-አቀፍ ትብብር መፍትሄነት ተመለከትነው። የዳኮታ የጥናት ማዕከልን ለቀረቦታቸውና ለበሳል ትንታኔያቸው እናመሰግናቸዋለን። በኛ በኩል ደግሞ ይኼን ጨዋነት የተሞላበት የበሰለ የፖለቲካ ዉይይት የኛን ሀሳብ በማቅረብ እንቀላቀለዋለን። እዚህ ላይ ማሳሰብ የምንፈልገው፤ የመወያያ ርዕሱ፤ …

ከዳኮታ የጥናት ማእከል የቀረበዉ የሁሉን-አቀፍ ትብብር መፍትሄነት ከእስከመቼ የዝግጅት ክፍል Read more »

በአሁኑ ወቅት በአፍሪቃ ቀንድ አገሮች በሶማሊያ፤ በኬንያ፤ በጂቡቲና በኢትዮጵያ በ60 አመት ታሪክ ዉስጥ ያልታየ በአይነቱ አስከፊ የሆነ የድርቅ አደጋ ተከስቷል። በዚህም 4.5 ሚሊዮን በሚሆኑ ወገኖቻችን ላይ የሞት አደጋ አንዣቧል። በመላዉ አለም በድርቅና በረሃብ በመደጋገም ከሚጠቀሱትና ከሚታወቁት አገሮች ኢትዮጵያ በግንባር ቀደምትነት …

ድርቅ፤ ረሃብ፤ የዉጭ ርዳታና የምግብ ዋስትና የማጣታችን አዙሪት ከንጉሤ ጋማ Read more »

ላለፉት ሃያ ዓመታት በኢትዮጵያና በሕዝቦቿ ላይ የተካሄደው ክህደትና ፖለቲካዊ ሸፍጥ ያደረሰው ማህበራዊና ሰብዓዊ ቀውስ ሞልቶ ፈሷል፡፡ ዜጎች ደረጃ ወጥቶላቸው ይረገጣሉ፤የሁላችንም አገር ለከሃዲዎችና ላገልጋዮቻቸው ገነት፣ ለሌሎች ገሃነብ ተደርጋ የስቃይና የመከራ ምድር ሆናለች፡፡ አቶ መለስ ፖለቲካቸውና ፖሊሲዎቻቸው ሁሉ አገርና ህዝብን አዘቅት እያወረደ …

“መቼ ይሆን የምናርፈው?”: የኦጋዴን ረሃብና ጭፍጨፋ Read more »