ዴንማርክ እና የአውሮፓ ህብረት የፕሬዝዳንት ሥልጣንዋ

ዴንማርክ ከትናንት ጀምሮ የአውሮፓ ህብረት የፕሬዝዳንትነት ሃላፊነት ከፖላንድ ወስዳለች ። በሚቀጥለው ሳምንት መጨረሻ ላይ ይፋዊ የርክክብ ስነ ስርዓት ይካሄዳል ።